fa
Feedback
Civil Engineering

Civil Engineering

رفتن به کانال در Telegram

*ለሲቪል ; ለአርክቴክቶች÷ለኮንስትራክሽን ÷ ለሀይድሮሊክ መሀንዲሶች እና ተማሪዎች የተዘጋጀ ትምህርታዊ ቻናል ፡፡ @engineer03 http://www.Indiabix.com በዚህ ደግሞ ማንኛውንም ጥያቄና መልስ ታገኛላችሁ! ╯▅╰╱▔▔▔▔▔▔▔╲╯╯☼ ▕▕╱╱╱╱╱╱╱╱┛▂╲╲╭ ╱▂▂▂▂▂▂╱╱┏▕╋▏╲╲ ▔▏▂┗┓▂▕▔┛▂┏▔▂▕▔ ▕▕╋▏▕╋▏▏▕┏▏▕

نمایش بیشتر
1 365
مشترکین
+124 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-130 روز
آرشیو پست ها
የ ኮንስትራክሽን ብቃት ማረጋገጫና ምዝገባ መመሪያ - ኮንትራክተር ከ ደረጃ 1 እስከ 10 - የአማካሪ መሃንዲስ ፈቃድ - ባለሙያ ሁሉም አይነት

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋ ስጋት ደህንነት ደንብ ማንኛውም ህንፃ እና ግንባታ በግንባታ ሂደት የሚከተሉትን ማሟላት ይኖርበታል ፡- ሀ) ለማንኛውም ህንጻ ወይም ግንባታ ወይንም መሰረተ ልማት የግንባታ ፍቃድ ከመሰጠቱ በፊት በስትራክቸራል ዲዛይን ውስጥ መሟላት ያለባቸው የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን የእሣት፣ የጎርፍ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ፣ አውሎንፋስ፣ የመስመጥ፣ መደርመስ እና የሌሎች አደጋ መከላከያና መቋቋሚያ መስፈርቶች መካተታቸውን በማረጋገጥ እንዲሁም የአገሪቱን የህንጻ ስታንዳርድን ከግምት ያስገባ የግንባታ ፈቃድ መሰጠት አለበት፤ ለ) ለእያንዳንዱ አዲስ ግንባታና ጥገና ለሚያካሂድ ሠራተኛ የአደጋ ጉዳት መከላከለያ እና የአደጋ ጥንቃቄ የግል መሳሪያዎች ሊሟላለት ይገባል፤ ሐ) በህንጻ ውስጥ ነዋሪዎች ወይም ተጠቃሚዎች እያሉ የጥገና ሥራ የሚከናወን ከሆነ ለጥገና ሥራ የሚውል ማንኛውም ቁሳ ቁስና መሳሪያ ስራ ላይ ሲውል አሠሪው አካል እና ተጠቃሚዎቹ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ ግዴታ አለበት፡፡

🤔🤔🤔 አፈርን ከሲሚንቶ ጋር በመቀላቀል ደረጃውን የጠበቀ ቤት ለመገንባት የሚያስችል ጥናት ተጠናቀቀ ከትንሽ ሲሚንቶ ጋር በመቀላቀል ደረጃውን የጠበቀ ቤት ለመገንባት የሚያስችል ጥናት መጠናቀቁን
🤔🤔🤔 አፈርን ከሲሚንቶ ጋር በመቀላቀል ደረጃውን የጠበቀ ቤት ለመገንባት የሚያስችል ጥናት ተጠናቀቀ ከትንሽ ሲሚንቶ ጋር በመቀላቀል ደረጃውን የጠበቀ ቤት ለመገንባት የሚያስችል ጥናት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ታምራት ሙሉ (ኢ/ር) ለጋዜጣ ፕላስ እንደገለጹት፤ ከሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የተጠናው ይህ ጥናት ትኩረት ያደረገው በሐረሪ፣ በድሬዳዋ እና በጅግጅጋ አካባቢዎች የሚገኘውን አፈር ለቤት ግንባታ በሚውል መልኩ ማዘጋጀት ላይ ነው። ቴክኖሎጂው የተለመደውን ብሎኬት ከመጠቀም ይልቅ፣ በአካባቢው የሚገኘውን አፈር ከትንሽ ሲሚንቶ ጋር በመቀላቀል ደረጃውን የጠበቀ ቤት ለመገንባት የሚያስችል ነው ብለዋል። በእነዚህ አካባቢዎች ለሚኖሩ ከ6 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች የቤት ግንባታ ችግርን የሚቀርፍ መፍትሔ ይዞ መቅረቡን ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል። ግንባታዎች ሙሉ በሙሉ በሲሚንቶ ላይ ብቻ የተንጠለጠሉ እንዳይሆኑ በማድረግ የግንባታ ወጪን በእጅጉ እንደሚቀንስም ተገልጿል። ጥናቱ ሁሉንም የኢንጂነሪንግ መስፈርቶች አሟልቶ በቤተ-ሙከራ የተረጋገጠ ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅት "ለአካባቢያዊ ችግር አካባቢያዊ መፍትሔ" በሚል ስትራቴጂ ለመጨረሻ ማረጋገጫ ለውይይት ቀርቧል። በታደሠ ብናልፈው https://t.me/ethioengineers1

የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር አላጣመሩም? ጊዜው እየሄደ ስለሆነ በቀጥታ ካሉበት ሆነው ኦንላይን ያጣምሩ። ልብ ይበሉ፦ ሲስተም ላይ በነበረ መጨናነቅ ለቀናት ቆይቶ የነበረውም የመዘግየ
የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር አላጣመሩም? ጊዜው እየሄደ ስለሆነ በቀጥታ ካሉበት ሆነው ኦንላይን ያጣምሩ። ልብ ይበሉ፦ ሲስተም ላይ በነበረ መጨናነቅ ለቀናት ቆይቶ የነበረውም የመዘግየት ችግር በመፈታቱ ፣ ደንበኛ የሆኑበትን ባንክ ከታች በተዘረዘሩት ዝርዝር በመምረጥ ባለ 16 አኃዝ የፋይዳ ቁጥርዎን (FAN/FCN) በመጠቀም ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ለማጣመር (Harmonization) በነዚህ ሊንኮች ይጠቀሙ። 💸 አቢሲኒያ ባንክ: https://cs.bankofabyssinia.com/fayda_connect 💸 አዋሽ ባንክ : https://fayda.awashbank.com 💸 የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ: https://my.coopbankoromiasc.com/harmonization 💸 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ https://cbefayda.cbe.com.et/ 💸 ኦሮሚያ ባንክ ፡ https://obfayda.oromiabank.com/ 💸 ወጋገን ባንክ : https://fayda.wegagenbanksc.com.et/harmonization 💸 ንብ ባንክ፡ https://fayda.nibbank.com.et/ 💸 ፀሀይ ባንክ፡https://fayda.tsehaybank.com.et/FAYDA/home 💸 ስንቄ ባንክ : https://fayda.siinqeebank.com:7443 💸 ዘምዘም ባንክ : https://fayda.zamzambank.com.et 💸 አማራ ባንክ : https://fayda.amharabank.com.et

🏗️ Heavy Construction Machinery Line-Up 🚧 A complete showcase of essential machines used in modern construction projects, e
🏗️ Heavy Construction Machinery Line-Up 🚧 A complete showcase of essential machines used in modern construction projects, each playing a vital role in building, lifting, mixing, and transporting materials efficiently ⚙️🚜

የአዲስ አበባ ሁሉንም FM ጣቢያዎች online ማዳመጥ ከፈለጋችሁ ደግሞ https://qedamawi.vercel.app/ በጣም በቀላል ኔትዎርክ በጥራት ይሰማል።

ማስታወቂያ በድጋሚ ስራ ተቌራጮችን ለመመልመል የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ያወጣው ማስታወቂያ
+1
ማስታወቂያ በድጋሚ ስራ ተቌራጮችን ለመመልመል የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ያወጣው ማስታወቂያ

Oromia Construction Authority (OCA) የ2018 ዓ.ም 2ኛ ሩብ ዓመት የግንባታ ሥራዎች የቀጥተኛ ዋጋ (Direct Cost) ጥናት ሰነድ @ConstructionIE

የ2018 1ኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት 2018E.C  1st Quarter Construction Works (Only Direct Cost) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ

ይህንን ቪዲዮ ለጥንቃቄ ተጠቀሙበት‼ ጥቅል የኤሌክትሪክ ነው ብለው የሸጡላቸውን ተመልከቱ። https://t.me/ethioengineers1

Closed ! Reasonable salary and close proximity to the site are called!

ለ graduated engineer license ለ professional engineer license ለ practice License ፍቃድ ለማውጣት ምንም ሳይጉላሉ በአንድ ቀን አሰርተንልዎት በጊዜ ወደ ቤትዎ ይገባሉ! #የስራ ልምድም እናፀፍልዎታለን!! 👇ያግኙን / ያማክሩን👇 @A_B_C_D_E_F_G_H_J_K

⚡️ያለፈቃድ የግንባታ ዲዛይን ማስፋፊያ ለሚያደርጉ አካላት በየእርከኑ የ100 ሺሕ ብር ቅጣት ተጣለ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ባደረገው የቅጣት ማሻሻያ በሕንፃ ግንባታ ህግጋት መሰረት በተጣለው የህንፃ ደህንነትና ተያያዥ ቅጣት በተለያዩ ተግባራት ከ15 ሺሕ እስከ 100 ሺሕ ብር ቅጣት መጣሉን ገልጿል። ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የደረሰው የባለስልጣኑ መረጃ እንዲሚያስረዳው፥ የማስፋፊያ ሥራ የዲዛይን ማሻሻያን ስለሚፈልግ፣ ያልተፈቀደ ግንባታ የዲዛይን ጥራት ስለሚጎድለው የመደርመስ አደጋ ስለሚያስከትል ያለፈቃድ የማስፋፋት ሥራ ማከናወን (በየእርከኑ) 100 ሺሕ ብር ያስቀጣል። እንዲሁም፣ ጥራት ያለው ስካፎልዲንግ፣ ሾርኒንግና መሰል መሳሪያዎችን አለመጠቀም ለአደጋ የሚያጋልጥ መሆኑን የጠቀሰው ባለስልጣኑ፣ በግንባታ ወቅት እነዚህን መስፈርቶች ለማያሟሉ አካላት (በእርከን) 50 ሺሕ ብር ቅጣት መጣሉን አመልክቷል። ቅጣቱ "በየእርከኑ" ሲባል ምን ማለት እንደሆነ ባለስልጣኑ ሲያስረዳም፣ "ለምሳሌ አንድ G+10 ህንጻ 26 የክትትል እርከኖች ይኖሩታል፤ 26*50,000=1,300,000 ይሆናል" ሲልም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል። ያለተቆጣጣሪ ማሰራት ለአደጋ አጋላጭ በመሆኑ የግንባታ ስራዎችን ያለተቆጣጣሪ የሚያሰሩ አካላት (በየእርከኑ) 25 ሺሕ ብር እንደሚቀጡም ተጠቁሟል። ስቶር፣ ልብስ መሸጫ፣ መመገቢያና ሌሎች የቅድመ ግንባታ መስፈርቶችን ሳያዘጋጁ ሥራ ለሚጀምሩ አካላት የ15 ሺሕ ብር፤ በሚሰጥ የማስታወቂያ ትዕዛዝ መሰረት ተረፈ ምርትን በወቅቱ ለማያነሱ 15 ሺሕ ብር ቅጣት መጣሉን የደረሰን የባለስልጣኑ መረጃ ያሳያል። ሕጋዊ ተጠያቂነትን በተመለከተ የማማከር ኃላፊነትን በአግበባቡ አለመወጣት ከ5 እስከ 15 ዓመታት የእስራትና ከ30 እስከ 50 ሺሕ የገንዘብ፤ ደረጃውን ያልጠበቀ ግንባታ ማከናወን ከ5 እስከ 15 ዓመታት የእስራትና ከ50 እስከ 100 ሺሕ የገንዘብ ቅጣቶች መጣላቸው ተመልክቷል፡፡ እንዲሁም፣ ግባታውን በህዝብ ደህንነት አደጋ በሚጥል ሁኔታ ያከናወነ ከ5 እስከ 10 ዓመታት የእስራት እና ከ20 እስከ 50 ሺሕ የገንዘብ ቅጣት እንደሚጣልበት የተገለጸ ሲሆን፣ ጥፈተኛ ሆኖ የተገኘ አማካሪ/ሥራ ተቋራጭ ከ15 ዓመት እስከ ከፍተኛ የእስር ጊዜው ፈቃዱ ይታገዳል ተብሏል፡፡ (የቀድሞው እና የተሻሻለውን ቅጣት፤ የመፍትሄ ሀሳቦችን የያዘው የባለስልጣኑ መረጃ ከላይ ተያይዟል) ቲክቫህ ኢትዮጵያ

photo content
+8

#No More time sorry. Just send your ➥CV ➥documents ➥Living area? And ➥Expecting sales you want ?

#አስቸኳይ 2 ሰው ፎርማል ይፈለጋል!!! Contact ➥ @A_B_C_D_E_F_G_H_J_K

የ2017 4ኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት Source : የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ You can compare with https://t.me/ConstructionResources/227

የአርማታ ብረት /ፌሮ/ ኪሎ ግራም ለማወቅ!!! https://t.me/engineer03