fa
Feedback
Gamo Zone Government Communication

Gamo Zone Government Communication

رفتن به کانال در Telegram

Gamo Zone Government Communication Affairs Department የጋሞ ዞን መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ

نمایش بیشتر
1 840
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+1630 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
مه '25
مه '25
+24
در 0 کانال‌ها
آوریل '25
+32
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+40
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+46
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+64
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+64
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+50
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+64
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+43
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+76
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+28
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+53
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+224
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+138
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+1 171
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
20 مه0
19 مه+1
18 مه+1
17 مه0
16 مه0
15 مه+1
14 مه+1
13 مه+1
12 مه+4
11 مه+1
10 مه0
09 مه0
08 مه+3
07 مه0
06 مه+1
05 مه+2
04 مه0
03 مه+5
02 مه0
01 مه+3
پست‌های کانال
የመከፈል አቅምን መሠረት ያደረገ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን መዋጮ አከፋፈል ሥርዓት ልዩ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ተገለፀ። አርባምንጭ፦ የካቲት 12/2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን)
+4
የመከፈል አቅምን መሠረት ያደረገ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን መዋጮ አከፋፈል ሥርዓት ልዩ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ተገለፀ። አርባምንጭ፦ የካቲት 12/2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን) የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ ከወረዳና ከተማ አስተዳደር አመራሮች እና ከጤና መድህን አስተባባሪዎች ጋር የማዕጤመ የአንድ ወር ከአስራአምስት ቀን ተግባራት ያለበትን ደረጃ ግምገማ አካሄደ ። በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የጋሞ ዞን ብልፅግና ፖርቲ ርዕዮተዓለም ዘርፍ ኃላፊ አቶ መኮንን ሞጎስ የማዕጤመ ተግባር ህብረተሰቡ በገንዘብ እጦት መታከም ሳይችል እንዳይቀር ከማድረጉም ባለፈ ሰብአዊ ተግባር እንደሆነም በመገንዘብ በልዩ ትኩረት ሊመራ ይገባል ብለዋል። የመከፈል አቅምን መሠረት ያደረገ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን መዋጮ አከፋፈል ሥርዓት በፍጥነት እንዳይጠናቀቅ የሚደርጉ ተግዳሮቶችን በመለየት እና ስልት በመቀየር ለተግባራዊነቱ መትጋት እንደሚያስፈልግም አቶ መኮንን አሳስበዋ የማዐጤም አባለት አከፋፈል ስርዐት አሁን ላይ መድረስ ያለበት ደረጃ ላይ ባለመሆኑ ዝቅተኛ አፈፃፀም ያስመዘገቡ መዋቅሮች የተሻለ አፈፃፀም ካላቸው ተሞክሮ በመውሰድ ለውጤት መስራት እንዳለባቸው ተናግረዋል ። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ናፍቆት ብርሃኑ የመድሃኒት አቅርቦት የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጡን በመከታተል እና ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር ለህብረተሰቡ ተጠቃሚነት በትኩረት መሰራት እንዳለበት አሳስበዋል https://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid02n7rqoitbAq2MyvPUjrDjvyXMPCNh8P8qeHfcjjDw8VGnLpkAsPGo5zvHLAEk2PKWl/?app=fbl

2
በጋሞ ዞን ባለፉት ሰባት ወራት ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ ። " ቃልን ወደ ባህል፤ ፀጋን ወደ ገቢ " በሚል መሪ ቃል የጋሞ ዞን ገቢዎች መምሪያ ያዘጋጀው የታክስ ንቅናቄ መድረክ+3
በጋሞ ዞን ባለፉት ሰባት ወራት ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ ። " ቃልን ወደ ባህል፤ ፀጋን ወደ ገቢ " በሚል መሪ ቃል የጋሞ ዞን ገቢዎች መምሪያ ያዘጋጀው የታክስ ንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነዉ። አርባምንጭ፦ የካቲት 12/2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን) በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የጋሞ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና ገቢዎች መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ ልሳነወርቅ ካሳዬ ባለፉት ሰባት ወራት ገቢን አሟጦ ለመሰብሰብ በተሰራው ስራ 2 ቢሊዮን 652 ሚሊዮን 898 ሺ 916 ብር መሰብሰቡን ተናግረዋል። ዞኑ ካለው በርካታ ፀጋዎች አንፃር የተሰበሰበው ገቢ ዝቅተኛ መሆኑን የገለፁት ወ/ሮ ልሳነወርቅ በቀሪ ወራት የገቢ አማራጮችን በማስፋትና ክፍተቶችን በመለየት በቀጣይ 90 ቀናት አመራሩ የዘርፉን ባለሙያዎች በማቀናጀት በቁርጠኝነት እንደመራ አሳስበዋል። የታክስ ስርዓቱን በማዘመን አገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍ ሰፊ ስራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን ጠቅሰው ታክስ ከፋዩ የሚታይበትን የግንዛቤ ክፍተት በመሙላት አሰራር ስርአቱን ጠብቆ እንዲከፍል ሊደረግ እንደሚገባ ጠቁመዋል። አክለውም በግብይት ወቅት ደረሰኝ የማይቆርጡና ሀሰተኛ ደረሰኞችን በመጠቀም ገቢን የሚያሳጡ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ በመውሰድ ህግ የማስከበር ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል። በመድረኩ የጋሞ ዞን ገቢዎች መምሪያ የ2017 በበጀት ዓመት የ7 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ሰነድ እየቀረበ ይገኛል። https://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid02YFrb2vAtMWSZs6BBs2P4UcyMnX3wxdaRakTWtYYbwQL6sWz2RCfgUt7nLgJz3bi2l/?app=fbl
508
3
የኢፌዲሪ ከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚንስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ ለመንግስታዊ ሥራ ጉዳይ አርባምንጭ ከተማ ገቡ አርባምንጭ፦ የካቲት 12 /2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን) ፦+2
የኢፌዲሪ ከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚንስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ ለመንግስታዊ ሥራ ጉዳይ አርባምንጭ ከተማ ገቡ አርባምንጭ፦ የካቲት 12 /2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን) ፦ እንግዶቹ አርባ ምንጭ ዓለም አቀፍ አይሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በክልል እና በዞን ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል ተደርጎላቸዋል ። ልዑኩ በሚኖራቸዉ ቆይታ በከተማዉ እየተሰራ ያለዉን የኮሪደር ልማት እና እየተከናወኑ ያሉ መሰረተ ልማት ሥራዎችን ጉብኝት እንደሚያደሩጉ ይጠበቃል።https://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid031pUQXZyspxUWSzTkzgkaKiTQ8AntygrTt3DQNLU8d62TpEUYiDKzGiGqNia5pA4Dl/?app=fbl
342
4
እቅዶች የህብረተሰቡን ጥቅም ማዕከል ባደረገ መልኩ ሊፈፀሙ እንደሚገባ ተገለፀ። የጋሞ ዞን ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የጤና ፣ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ እና የሴቶችና+3
እቅዶች የህብረተሰቡን ጥቅም ማዕከል ባደረገ መልኩ ሊፈፀሙ እንደሚገባ ተገለፀ። የጋሞ ዞን ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የጤና ፣ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ እና የሴቶችና ህፃናት ጉዳይ መምሪያዎች የ2017 የግማሽ ዓመት አፈፃፀም ገምግሟል። አርባ ምንጭ፦ የካቲት 12/2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሚዩኒኬሽን፦ የም/ቤቱ ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ አብዮት አባይነህ በመድረኩ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት ባለፉት ወራት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ መሆናቸውን ጠቅሰው በማህበራዊ መስኮች የሚታቀዱ እቅዶች የህብረተሰቡን ጥቅም ማዕከል ባደረገ መልኩ መፈጸም እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል። የቋሚ ከሚቴ ሰብሳቢ አቶ ዳንኤል ዳርዛ የተቋማትን የግማሽ ዓመት ሪፖርት በዝርዝር አቅርበው ውይይት ተደርጓል። ከጤና መምሪያ አኳያ ባለፉት ስድስት ወራት የወባ ወረርሽን በተከሰተባቸው አካባቢዎች በሽታውን ለመከላከልና ለመቆጣጠር አጎበር በማሰራጨት ፣ የወባ ትንኝ ስፍራዎችን በማዳፈን እና ኬሚካል ርጭት በማከናወን በተሰሩ ስራዎች ውጤት መመዝገባቸው ተጠቁሟል። ከ27 ሺህ በላይ እናቶች የቅድመ ወሊድ ክትትል ያደረጉ ሲሆን ከ1 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት የሚሰጠው ሁሉ አቀፍ ክትባት 93 በመቶ መፈፀሙም ተገልፃል። ግንባታቸው ተጀምረው የተቋረጡ ጤና ተቋማት በፍጥነት ተጠናቀው አገልግሎት እንዲሰጡ እየተሰራ መሆኑን እና ከመድሃኒት አቅርቦት እንዲሁም የባከኑ ገንዘቦችን በማስመለስ ላይ በትኩረት እየተሰራ እንዳለም ተጠቅሷል። https://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid0u8ZSGv4Zh1f3FidMTWVm9vnLvPGoPWkCbXCXUnfF256FM4vBJRmMUE2C7q4YvzEBl/?app=fbl
406
5
በየደረጃው ያለው አመራር የለውጥ መሪ ሊሆን ይገባል! ፓርቲያችን ብልፅግና በ2ኛ ታሪካዊ መደበኛ ጉባኤው ያሳለፋቸው ውሳኔዎችንና ለኢትዮጵያ የመንሰራራት ምዕራፍ ወሳኝ ሚና ያላቸው ያስቀመጣቸው አቅጣጫ
በየደረጃው ያለው አመራር የለውጥ መሪ ሊሆን ይገባል! ፓርቲያችን ብልፅግና በ2ኛ ታሪካዊ መደበኛ ጉባኤው ያሳለፋቸው ውሳኔዎችንና ለኢትዮጵያ የመንሰራራት ምዕራፍ ወሳኝ ሚና ያላቸው ያስቀመጣቸው አቅጣጫዎች፤ በአግባቡ ተግባራዊ በማድረግ ለሀገራዊና ክልላዊ የሁለንተናዊ ብልፅግና ራዕይ ስኬት ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት፡- በየደረጃው ያለው አመራር እውነትን ይዞ፤ ራስን በተገቢው ዕውቀትና ክህሎት በማብቃት እንዲሁም ከሴራ ፖለቲካና ከልማድ እስረኝነት ነፃ በማድረግ እና የዲጂታል ዘመኑ ከወለደው ግልብተኝነትና በማህበራዊ ሚዲያ የሀሰት ዘመቻዎች የመጠለፍ አደጋ ራስን በመጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ ውስጣዊ አንድነቱን ይበልጥ አጠንክሮ የሚጠበቅበትን የለውጥ መሪነት ሚና በአግባቡ ሊወጣ ይገባል፡፡ ለዚህም በመልካም ስነምግባርና ስብዕና ራስን አንፆ፤ በየወቅቱ የሚገጥሙ ወቅታዊና ጊዜያዊ ፈተናዎች በፅናት በማለፍ እንዲሁም ቀጠናዊ፤ ሀገራዊና ዓለምአቀፋዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን በውል በመገንዘብ፤ በየተሰማራበት ሴክቴር ስራዎችን በተቋማዊ ማዕቀፍና የአሰራር ስርዓት ቀጣይነታቸውን ባረጋገጠ እና ባህል ባደረገ መልኩ በቁርጠኝነት በመፈጸምና በማስፈጸም ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት መስራትና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ በለውጡ በመመዝገብ ላይ ላለው የታሪክ ዕጥፋት የራሱን አስትዋጽዖ ማበርከት መቻል ይኖርበታል፡፡ ለሚለማውም ሆነ ለሚጠፋው በየደረጃው ያለው አመራር ግንባር ቀደም ተወዳሽ አሊያም ተጠያቂ መሆኑን በመረዳት፤ ሁሌም ራስን ማዘጋጀት እና መንፈስን አፅንቶ ፈተናዎችን በመጋፈጥ ለሰነቅናhttps://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid01PaJka4VBg9bMQx7zvxVpWK5RGgDxf7fxhwFNriYu1ChXgyKt2t2oZXMJhJAhNj9l/?app=fbl
265
6
በጋሞ ዞን በአዝዕርት ፣ በሆርቲካልቸር ሰብሎች እና በሁሉም የግብርና ዘርፎች ምርትና ምርታማነትን ለማስጠበቅ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ከፊል ገፅታhttps://www.facebook.com/1000694158+3
በጋሞ ዞን በአዝዕርት ፣ በሆርቲካልቸር ሰብሎች እና በሁሉም የግብርና ዘርፎች ምርትና ምርታማነትን ለማስጠበቅ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ከፊል ገፅታhttps://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid0HLusFmvuG5ejhPL7EFGGzpB9vDTzgjum5HsHnNjgcvnBk9FYNBzBsshnFt2mdK5Ql/?app=fbl
247
7
በጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ ዳሆ ቦላ የ9.47 ኪሎ ሜትር የመንገድ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ አርባምንጭ፦ የካቲት 10 /2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሚዩኒኬሽን ) በስፍራው በመገኘት መልዕክ+3
በጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ ዳሆ ቦላ የ9.47 ኪሎ ሜትር የመንገድ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ አርባምንጭ፦ የካቲት 10 /2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሚዩኒኬሽን ) በስፍራው በመገኘት መልዕክ ያስተላለፉት የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ መርጊያ ማላቆ የዞኑ መንግስት የአካባቢውን የመንገድ ችግር ለመቅረፍ ከ30 ሚሊዮን ብር በላይ በመመደብ የ9.47 ኪሎ ሜትር የመንገድ ደረጃ ማሻሻያ ግንባታ ማስጀመሩን ተናግረዋል። አንድነታችንና የውስጥ ሰላማችንን ከጠበቅን ልማትና ብልፅግናን ዕውን ማድረግ እንሚቻል የገለፁት አቶ መርጊያ የመንገድ ግንባታው ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ የዞኑ መንግስት ድጋፍና ክትትል እንደማይለየው ጠቅሰዋል። የቁጫ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳንኤል ደሳለኝ በበኩላቸው የመንገድ መሰረተ ልማት የዘመናት የህዝብ ጥያቄ እንደነበር በማስታወስ የዞኑ መንግስት ችግሩን በመገንዘብ ግንባታውን በማስጀመሩ በወረዳው ህዝብ ስም አመስግነዋል ። የመንገድ መሰረተ ልማት ህዝብን ከህዝብ ከማገናኘት ባሻገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳው ከፍተኛ በመሆኑ በግንባታው ሂደት ማህበረሰቡ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግም አሳስበዋል። የተለያዩ ደባል አጀንዳዎችን በመርጨት የህዝቡን አንድነትና ሰላም የሚነሱ በነጠላ ትርክት ለተጠመዱ ግለሰቦች እጅ ባለመስጠት 42ቱም የጋሞ ደሬዎች አንድነታቸውን በማጠናከር የብልፅግና ጉዟችንን ማስቀጠል ይጠበቅብናል ብለዋል። በመንገድ ችግር ምክንያት በርካታ ተግዳሮቶችን ሲይስተናግዱ መቆየታቸውን የሚናገሩት የአካባቢው ነዋሪዎች የመንhttps://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid0mFBqeubKqiNq3p3teeH2TytNtji6gA5ULz9mVpREHjkdGhXHNuuvRQrUC2ZhrEBJl/?app=fbl
229
8
በጋሞ ዞን አስተዳደር ተወካይ አቶ በርጌኔ በቀለ የተመራው ልዑክ ለቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዎናንካ አያና" በዓል የፍቅር ስጦታ አበረከተ። አርባምንጭ፦ የካቲት 10/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮ+3
በጋሞ ዞን አስተዳደር ተወካይ አቶ በርጌኔ በቀለ የተመራው ልዑክ ለቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዎናንካ አያና" በዓል የፍቅር ስጦታ አበረከተ። አርባምንጭ፦ የካቲት 10/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን) ፦ልዑካኑ ለቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዎናንካ አያና" በዓል የ150 ሺህ ብር የፍቅር ስጦታ አበርክተዋል። ልዑካኑ ወደ ስፍራው ያቀኑት የጋሞን ሕዝብ በመወከል የወንድም በቡርጂ ብሔረሰብ የአብሮነት፣ የፍቅር እና የአዲሰ ዓመት ማብሰሪያ በሆነው "ዎናንካ አያና"በዓል ለመካፈል እና የአብሮነት ዕሴትን ለማጎልበት እንደመሆኑ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞታቸውንም ገልፀዋል ።https://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid0qBsaNpjCAftqpPPkfMSAerzUKLZTxqHbK4TifFr9ixY66yp2HbNswrkKLbPEHCkyl/?app=fbl
313
9
'ዎናንካ አያና' ፍቅር የሚያሸንፍበት፣ እዉነት ከፍ ብሎ የሚታይበት፣ ወንድማማችነት የሚጎላበት ልዩ በዓል ነዉ- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ አርባምንጭ፦ የካቲት 10/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒ+3
'ዎናንካ አያና' ፍቅር የሚያሸንፍበት፣ እዉነት ከፍ ብሎ የሚታይበት፣ ወንድማማችነት የሚጎላበት ልዩ በዓል ነዉ- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ አርባምንጭ፦ የካቲት 10/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን) ፦ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዎናንካ አያና" በዓል ዘንድሮ ለ5ተኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ አከባበር ላይ የተገኙት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ 'ዎናንካ አያና' አባቶች በጊዜ አቆጣጠር ቀመር በራሳቸው ሀገር በቀል እዉቀት ተቆጥሮና ዝግጅት ተደርጎ በአደባባይ የሚከበር ታላቅ በዓል ነዉ ብለዋል። በዓሉ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ፋይዳዎች እንዳሉት ገልፀዉ ሀገራችን ለጀመረችው ሁለንተናዊ ብልፅግናን የማረጋገጥ ጉዞ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ነዉ ብለዋል። 'ዎናንካ አያና' ፍቅር የሚያሸንፍበት፣ እዉነት ከፍ ብሎ የሚታይበት፣ ወንድማማችነት የሚጎላበት፣ ለመጪው የምርት ዘመን ዝግጅት የሚደረግበት የፍቅር፣ የፌሽታና የአብሮነት በዓል መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል። "ትልቁ አቅማችን ሕዝብ ነዉ፣ ዋናው ጠላታችን ደግሞ ድህነት ነዉ፤ በመሆኑም ጊዜያዊ ፈተናዎችን በፅናት እየተሻገርን በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተጀመሩ የልማት ኢኒሼቲቮችን በቁርጠኝነት እያሳካን ድህነትን ታሪክ የምናደርግበት ጊዜ ሩቅ አይደለም" በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋልhttps://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid0UMnqE9VNP9EMBTgN1u7B3GhShYLpnpaL44FTS8HEwypA3jXP4AeV4LfxAjoAe9c6l/?app=fbl
313
10
'ዎናንካ አያና' ፍቅር የሚያሸንፍበት፣ እዉነት ከፍ ብሎ የሚታይበት፣ ወንድማማችነት የሚጎላበት ልዩ በዓል ነዉ- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ አርባምንጭ፦ የካቲት 10/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒ+3
'ዎናንካ አያና' ፍቅር የሚያሸንፍበት፣ እዉነት ከፍ ብሎ የሚታይበት፣ ወንድማማችነት የሚጎላበት ልዩ በዓል ነዉ- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ አርባምንጭ፦ የካቲት 10/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን) ፦ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዎናንካ አያና" በዓል ዘንድሮ ለ5ተኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ አከባበር ላይ የተገኙት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ 'ዎናንካ አያና' አባቶች በጊዜ አቆጣጠር ቀመር በራሳቸው ሀገር በቀል እዉቀት ተቆጥሮና ዝግጅት ተደርጎ በአደባባይ የሚከበር ታላቅ በዓል ነዉ ብለዋል። በዓሉ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ፋይዳዎች እንዳሉት ገልፀዉ ሀገራችን ለጀመረችው ሁለንተናዊ ብልፅግናን የማረጋገጥ ጉዞ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ነዉ ብለዋል። 'ዎናንካ አያና' ፍቅር የሚያሸንፍበት፣ እዉነት ከፍ ብሎ የሚታይበት፣ ወንድማማችነት የሚጎላበት፣ ለመጪው የምርት ዘመን ዝግጅት የሚደረግበት የፍቅር፣ የፌሽታና የአብሮነት በዓል መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል። "ትልቁ አቅማችን ሕዝብ ነዉ፣ ዋናው ጠላታችን ደግሞ ድህነት ነዉ፤ በመሆኑም ጊዜያዊ ፈተናዎችን በፅናት እየተሻገርን በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተጀመሩ የልማት ኢኒሼቲቮችን በቁርጠኝነት እያሳካን ድህነትን ታሪክ የምናደርግበት ጊዜ ሩቅ አይደለም" በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። የልማት ሁሉ መሠረት የሆነዉን ሠላም በማሰጠበቅና በአከባቢው ከፋፋይ አጀንዳ ይዘዉ ለሚንቀሳቀሱ አካላት ዕድል ባለመስጠት የተገኘውን ሠላም አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበ
1
11
የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የ 144 ሺ ብር ቦንድ ግዢ ፈፀሙ የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ+1
የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የ 144 ሺ ብር ቦንድ ግዢ ፈፀሙ የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማጠናቀቂያ የሚውል የ 144 ሺ ብር የቦንድ ግዢ ፈጽመዋል። የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዜዳንት አቶ ሽመልስ ጮራ የኢትዮጵያውያን የመተባበራችን እና የአንድነታችን ማሳያ የሆነዉ ታላቁ የህዳሴ ግድብ የሀገራችን የዲፕሎማሲ ከፍታ ማሳያ እንደሆነ ገልፀዋል። ታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ለማጠናቀቅ የፍርድ ቤቱ አመራሮችና ሰራተኞች የበኩላቸውን በመወጣት ላሳዩት ተነሳሽነት አቶ ሽመልስ ምስጋና አቅርበዋል። ሰራተኞች በበኩላቸው ለታላቁ የህዳሴ ግድቡ ማጠናቀቂያ አሻራቸውን በማኖራቸው መደሰታቸውን ጠቅሰው ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።https://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid0eogu2YkzyeataDDY9zuPxd6WSD5VGFxy7DekR5bctB6w9KyLSm1eeRMCs12DWaGYl/?app=fbl
213
12
በጋሞ ዞን አስተዳደር አማካሪ አቶ በርገኔ በቀለ የተመራው ልዑካን በቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዎናንካ አያና" በዓል ላይ ለመታደም ቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ ገብተዋል አርባምንጭ፦ የካቲት 10/2+2
በጋሞ ዞን አስተዳደር አማካሪ አቶ በርገኔ በቀለ የተመራው ልዑካን በቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዎናንካ አያና" በዓል ላይ ለመታደም ቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ ገብተዋል አርባምንጭ፦ የካቲት 10/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን) ፦ ልዑካኑ በቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዎናንካ አያና" በዓል ላይ ለመታደም ቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ ሲገቡ የሀገር ሽማግሌዎች፣የኃይማኖት አባቶች፣ የከተማው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል አድርገዉላቸዋል። ልዑካኑ በቆይታቸው በቡርጂ ብሔረሰብ የአብሮነት፣ የፍቅር እና የአዲሰ ዓመት ማብሰሪያ በሆነው "ዎናንካ አያና"በዓል ይታደማሉ ።https://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid0yojAufnm9oh77SuqyD47fFajeah3zL4ygCkKSZYQjjodvGXHE6kdMJfPvCeN6ursl/?app=fbl
247
13
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዎናንካ አያና" በዓል ላይ ለመታደም ቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ ገብተዋል አርባምንጭ፦ የካቲት 10/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን)+4
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዎናንካ አያና" በዓል ላይ ለመታደም ቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ ገብተዋል አርባምንጭ፦ የካቲት 10/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን) ፦ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዎናንካ አያና" በዓል ላይ ለመታደም ቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ ሲገቡ የሀገር ሽማግሌዎች፣የኃይማኖት አባቶች፣ የከተማው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል አድርገዉላቸዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በቆይታቸው በቡርጂ ብሔረሰብ የአብሮነት፣ የፍቅር እና የአዲሰ ዓመት ማብሰሪያ በሆነው "ዎናንካ አያና"በዓል ይታደማሉ ። በተጨማሪም የልማት ስራዎች ጉብኝት የሚያደርጉ ሲሆን በዞኑ ገሚዮ ቀበሌ በ 11 ሄክታር ላይ የሚከናወን የከሰል ድንጋይhttps://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02WHBfet4Rj1k1wWoWtjancsvZoVq631fRreR5A9TxYx48CtpTEFeAU1hxDSmGkY7fl&id=100069415860348&mibextid=Nif5oz
254
14
የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አባይነህ አበራ የቡርጂ ብሄረሰብ ዘመን መለወጫ 'ዎናንካ አያና' በዓልን አስመልክቶ ለወንድም ቡርጂ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። አቶ አባይነህ ለወ
የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አባይነህ አበራ የቡርጂ ብሄረሰብ ዘመን መለወጫ 'ዎናንካ አያና' በዓልን አስመልክቶ ለወንድም ቡርጂ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። አቶ አባይነህ ለወንድም ቡርጂ ህዝብ እንኳን ለብሄረሰቡ የዘመን መለወጫ ለ'ዎናንካ አያና' በዓል በሠላም አደረሳችሁ ብለዋል። ዘንድሮ ለ5ኛ ጊዜ የሚከበረው ዎናንካ አያና በዓል የሥራ ወዳዱና ታታሪው የቡርጂ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ የአካባቢውን ዕምቅ ጸጋዎች ለዓለም በማሳየት ረገድ ተልቅ ድርሻ እንዳለው የተናገሩት አስተዳዳሪው ለሁለንተናዊ ብልጽግናም ግብዓት እንደሚሆን ገልጸዋል። በዓላትን በአደባባይ በማክበር ለቀጣይ ትውልድ እንዲተላለፍ ማድረግ ጠቃሚ ሀገር በቀል ባህሎች እንዳይቀጭጩ የሚያደርግ ከመሆኑም በተጨማሪ ትውልዱ ለራሱ ነባር ባህል አዎንታዊ አመለካከት እያዲያዳብር ያደርጋል ብለዋል። 'ዎናንካ አያና' በዓል በበርካታ እሴቶች የበለፀገ ሕዝባዊ መሠረት ያለው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና መንፈሳዊ ኩነቶችን ያካተተ ነው በማለትም አቶ አባይነህ አብራርተዋል። 'ዎናንካ አያና' በዓል ህብረብሔራዊ አንድነት የሚያጠናክር ወንድማማችነት እና እህተማማችነትን ይበልጥ የሚያጎላ እንዲሁም በሰላም፣ በደስታ፣ በፍቅር፣ በወንድማማችነትና እህተማማችነት በጋራ የሚከበር የህዝብ በዓል መሆኑንም አስተዳዳሪው ጠቅሰዋል። አስተዳዳሪው በድጋሚ በዓሉ የደስታ፣ የሰላም፣ የፍቅር፣ የይቅርታና የመተሳሰብ እንድሆን በጋሞ ዞን ህዝብና በራሳቸው ስም ተመኝተዋል። አርባ ምንጭ፦ የካቲት 9/2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን)
188
15
በክትባት ዘመቻው ከ5 ዓመት በታች ያሉ ህፃናትን በመለየትና ተደራሽ በማድረግ ሃላፊነታቸውን እንደሚወጡ ሰልጣኞቸ ተናገሩ። አርባምንጭ፦ የካቲት 9/2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሚዩኒኬሽን ) የጋሞ ዞ+2
በክትባት ዘመቻው ከ5 ዓመት በታች ያሉ ህፃናትን በመለየትና ተደራሽ በማድረግ ሃላፊነታቸውን እንደሚወጡ ሰልጣኞቸ ተናገሩ። አርባምንጭ፦ የካቲት 9/2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሚዩኒኬሽን ) የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ በተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ዙሪያ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ለዘርፉ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። የመምሪያው ኃላፊ ተወካይ እና የእናቶች ህፃናትና ስነ ምግብ ዳይሬክቶሬት ቡድን መሪ አቶ አጥናፉ አበራ ዘመቻውን አመራሩና የዘርፍ ባለሙያዎች በየዕለቱ እየገመገሙ በትኩረት ሊመሩ እንደሚገባ ገልፀዋል። ስልጠናው በተመሳሳይ መልኩ ወደታች ሲወርድ ጥንቃቄ በማድረግና አቅም በሚፈጥር መልኩ ሊሆን እንደሚገባ ጠቅሰው ለስራው የሚመጡ ቁሳቁሶችም በማይበላሹ ቦታዎች በማስቀመጥ ከብክነት በመታደግ ለታለመለት አላማ እንዲውል አሳስበዋል። ሰልጣኞች በቆይታቸው ቤት ለቤት ስለሚሰጠው የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በቂ እውቀት ማግኘታቸውን ገልፀው ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ለህብረተሰቡ ግንዛቤ በመፍጠር የተሰጣቸውን ሃላፊነት እንደሚወጡ ተናግረዋል። በየመዋቅራቸው እድሜያቸው ለክትባት የደረሱ ህፃናትን ቀድሞ በመለየት ሁሉንም የዘመቻው አካል በማድረግ በጥራትና ተደራሽ በሆነ መልኩ እንደሚፈጽሙ ቃል ገብተዋል። የካቲት 14 ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀን በሚሰጠው የተቀናጀ የፖልዮ ክትባት ዘመቻ ከ68 ሺህ በላይ ህፃናትን ተደራሽ እንደሚያደረግ ተመላክቷል። በስልጠናው ከሁሉም ከወረዳዎች እና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ የዘርፉ ባለሙያዎች ተሳትፈዋል።https://www.facebook.com/share/p/1XoqvFt3Nc/
221
16
የገቢ ተግባርን ከዘመቻ በማላቀቅ በአሰራር ስርዓት መምራት እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለፁ የመረጃ ጥራት ችግርን በመቅረፍና የቴክኖሎጂ አሰራርን በማጠናከር በቀሪ ወራት የተሻለ ገቢ+4
የገቢ ተግባርን ከዘመቻ በማላቀቅ በአሰራር ስርዓት መምራት እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለፁ የመረጃ ጥራት ችግርን በመቅረፍና የቴክኖሎጂ አሰራርን በማጠናከር በቀሪ ወራት የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ መረባረብ እንደሚገባም ተመላክቷል በክልሉ የሚገኙ ፀጋዎችን ወደ ገቢ ለመቀየር ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል ሲሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ጠቅሰዋል። የቀረበው የተቋሙ ሪፖርት መሠብሰብ ሲገባው ያልተሰበሰበ በርካታ ገቢ መኖሩን ይጠቁማል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ በቀጣይ ቁጭት ውስጥ በመግባት ዕቅዱን ለማሳካት መረባረብ ይጠበቃል ብለዋል። በክልሉ ከፍተኛ ገቢ እየተሰበሰበ ያለው ከስራ ቅጥር ሲሆን ከንግድ ስራ እየተሰበሰበ ያለው በአንፃሩ ዝቅተኛ መሆኑን የገለፁት ርዕሰ መስተዳድሩ በቀጣይ ይህን ለማረም በቁርጠኝነት መስራት እንደሚገባም ተናግረዋል። የዘመቻ ስራ ለተወሰነ ጊዜ የሚከናወን ተግባር መሆኑን የገለፁት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን የገቢ ተግባርን ከዘመቻ በማላቀቅ የአሰራር ስርዓት ዘርግቶ መምራት እንደሚገባም አመላክተዋል። የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ በበኩላቸው ህገ ወጥ ደረሰኝና ግብይት በገቢ አሰባሰቡ ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ መሆኑን ገልፀው ይህን ለማረም የህግ ማዕቀፎችን በማሻሻል የተጠናከረ የክትትልና የቁጥጥር ስራ መከናወኑን አስረድተዋል። https://www.facebook.com/share/p/1DxBVSMhXV/
250
17
"የትምህርት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተከናወነ ተግባር በትምህርት ዘመኑ ከ1 እስከ 12ኛ ክፍል በሁለቱም ፆታዎች 1 ሚሊዮን 619 ሺህ 705 በትምህርት ገበታ ላይ ይገኛሉ " ርዕሰ መስተዳድር አቶ+1
"የትምህርት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተከናወነ ተግባር በትምህርት ዘመኑ ከ1 እስከ 12ኛ ክፍል በሁለቱም ፆታዎች 1 ሚሊዮን 619 ሺህ 705 በትምህርት ገበታ ላይ ይገኛሉ " ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በክልሉ ምክር ቤት ጉባኤ ላይ ከተናገሩትhttps://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid02vNXXmYcaYAaiDysF8Y66UXGoYZ19UzoTq4moKDZ6J723bciZgKtefwgLavVUQXfpl/?app=fbl
302
18
የጋሞ ዞን ማዕከል አባላት በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ የተቀመጡ አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ውይይት እያካሄዱ ነው አርባምንጭ፦ የካቲት 7/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን) ፦ የዞን ማዕከል አባላት የ+4
የጋሞ ዞን ማዕከል አባላት በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ የተቀመጡ አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ውይይት እያካሄዱ ነው አርባምንጭ፦ የካቲት 7/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን) ፦ የዞን ማዕከል አባላት የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ የተቀመጡ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በመካሄድ ላይ ይገኛል መድረኩ በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ በተቀመጡ አቅጣጫዎች ላይ የጋራ አረዳድ እንዲሁም አቅጣጫዎችን በላቀ ደረጃ ማሳካት የሚያስችል ተግባቦት ለመፍጠር ያለመ እንደሆነ ተጠቁሟል። አባሉ በብልጽግና ፓርቲ የተወሰኑ ውሳኔዎችንና አቅጣጫዎችን ለመፈፀም በአመለካከትና በተግባር ግንባር ቀደም በመሆን ጠንካራ ፓርቲን ለማጽናት ሊሰራ እንደሚገባም ተመላክቷል። በ2ኛዉ በፓርቲ ጉባኤ ላይ የተቀመጡ ዉሳኔዎችና አቅጣጫዎች ዙሪያ የተዘጋጀ መነሻ ፁሁፍ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ። በመድረኩ አስተዳደራዊ ፣ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ዘርፍ ቁጥር 1 እና 2 ህብረት አባላት እየተሳተፉ ነው።https://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid031cnaGBJgyV9pMGdhZmcUXBX7YjnmnLz8g5rNPNmSpmXZWuDX9DauxTj975enrafAl/?app=fbl
315
19
እየተመዘገቡ ያሉ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ስኬቶች የጠንካራ ፓርቲና መንግስት ስኬቶች ናቸው- ክብርት ወ/ሮ ፀሐይ ወራሳ አርባምንጭ፦ የካቲት 7/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን) ፦ የደቡብ+3
እየተመዘገቡ ያሉ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ስኬቶች የጠንካራ ፓርቲና መንግስት ስኬቶች ናቸው- ክብርት ወ/ሮ ፀሐይ ወራሳ አርባምንጭ፦ የካቲት 7/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን) ፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በአርባ ምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ጉባኤውን በመክፈቻ ንግግር ያስጀመሩት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ክብርት ወይዘሮ ፀሐይ ወራሳ ጉባኤው ብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤውን ከቃል እስከ ባህል በሚል መሪ ቃል በስኬት ባካሄደ ማግስት የሚካሄድ መሆኑ የተለየ ያደርገዋል ብለዋል። ሀገራችን የገጠማትን ተግዳሮቶች በጥበበኛ አመራሮቿ እያለፈች ወደ ብልጽግና እያደረገች ያለችው ጉዞ እና እየተመዘገቡ ያሉ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ስኬቶች የጠንካራ ፓርቲና መንግስት ስኬቶች ናቸው ብለዋል። ለዚህም በህዝቦች የጋራ መፈቃቀድ የተመሠረተው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክልላዊ አንድነቱን ባጠናከረ መንገድ የልማት ስራዎችን ተደራሽ ለማድረግ ኃላፊነቱን በተገቢው መንገድ እየተወጣ ይገኛል ብለዋል። በቀጣይም ከትናንሽ አጀንዳዎች በመዉጣት የሕብረተሰቡን በዘላቂነት ተጠቃሚ በሚያደርጉ አጀንዳዎች ላይ ትኩረት በማድረግ ሀገራዊ አንድነታችን እንዲፀና ማድረግ ከሁሉም እንደሚጠበቅ ጠቅሰዋል። ምክር ቤቱ በጉባኤው የተለያዩ አዋጆችን ጨምሮ ልዩ ልዩ ሹመቶችን እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል።https://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid02aZdmVJbztYNhHH6TSt8Svpmz9HKUgJBAcWnBaD18s57X9VGZorne5ScZ183tTAFql/?app=fbl
429
20
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ አፈ ጉባኤ ክብርት ፀሐይ ወራሳን ጨምሮ ከፍተኛ የክልል አመራሮች እና ተሳታፊዎች ወደ አዳራሽ ገብተዋል አርባምንጭ፦ የካቲት 7/2017ዓ.ም (+3
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ አፈ ጉባኤ ክብርት ፀሐይ ወራሳን ጨምሮ ከፍተኛ የክልል አመራሮች እና ተሳታፊዎች ወደ አዳራሽ ገብተዋል አርባምንጭ፦ የካቲት 7/2017ዓ.ም (ጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን) ፦ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ አፈ ጉባኤ ክብርት ፀሐይ ወራሳን ጨምሮ ከፍተኛ የክልል አመራሮች እና ተሳታፊዎች ወደ አዳራሽ ገብተዋል። https://www.facebook.com/100069415860348/posts/pfbid027xVjtqqcsQckGwMrp2JrsoNu32i1G5ha9QbrZaaAgFMKmQ2ySz53QXnqVQ4erhxHl/?app=fbl
392