HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ
رفتن به کانال در Telegram
❤️ ቅዱሳን አባቶች እንዲህ ይላሉ **ጸጋ ያለምስጋና አያድግም ይላሉ** እግዚአብሔር ሆይ ስለሆነልኝ፣ ክፉውንም ከእኔና ከቤተሰቦቼ ስላራክልኝ 👏 አመሰግንሃለሁ ❤️ 👇👇👇 http://www.youtube.com/@haileG2239
نمایش بیشتر2 267
مشترکین
+124 ساعت
+57 روز
+2230 روز
آرشیو پست ها
ይኼንን መዝሙረ ዳዊት ዘወትር የሚጸለይ ሰው የሚያገኛቸው ታላላቅ በረከቶችና ሀብቶች!! 3ቱ አደገኛው የመናፍስት ውጊያና መፍትሔዎቹ!! #ሰይጣን #አጋንንት https://youtu.be/zadzisBlU1E
ናርሲሲስት ማህበረሰቡን እንዴት እንደሚጠቀምበት?
****
በሀገራችን የጋራ አስተሳሰብ (Collective Mindset) ውስጥ፣ አንድ ሰው እውነቱን ሲናገር ወይም ድንበር (Boundary) ሲያበጅ "አፈንጋጭ" ይባላል። ናርሲሲስቶች ይህንን የህብረተሰብ ክፍተት ጠንቅቀው ያውቁታል።
በራሳችሁ እውነት መቆም ስትጀምሩ፣ ናርሲሲስቱ ብቻውን አይገጥማችሁም። የራሳችሁን ቤተሰብ፣ ጓደኛ ወይም ማህበረሰብ በማሳመን (Smear Campaign) በእናንተ ላይ ያዘምታል። በስነ-ልቦናው ዓለም እነዚህ ሰዎች "Flying Monkeys" (ተላላኪዎች) ይባላሉ። ናርሲሲስቱ የውሸት ሰለባ (Victim) መስሎ በመቅረብ፣ ማህበረሰቡ በእናንተ ላይ እንዲፈርድ ያደርጋል።
እውነተኛ የህይወት ልምድ የሚያስተምረን ትልቁ ጥበብ ይህ ነው፦ ራሳችሁን ለመንጋው (ለማህበረሰቡ) ለማስረዳት አትሞክሩ! የናርሲሲስቱ ትልቁ አላማ እናንተን ወደ ማብራራት እና ራስን ወደ መከላከል ጦርነት (Reactive state) ውስጥ ማስገባት ነው። እውነት እራሷን ትጠብቃለች እንጂ ጠበቃ አትፈልግም። "Truth and Love Seekers" ማህበረሰብ አባላት... እውነታችሁን ተጠራጥራችሁ ከማትሪክሱ ጋር አትከራከሩ። መንጋው ዛሬ ቢፈርድባችሁም፣ ጊዜ የሁሉንም ሰው ትክክለኛ ማንነት (Mask) ይገፋል። በፀጥታችሁ ሉዓላዊነታችሁን አውጁ!
አንድ ናርሲሲስት እናንተን መቆጣጠር ሲያቅተው ምን ያደርጋል መሰላችሁ? እናንተን የሚያዩበትን የሌሎች ሰዎችን አይን ይቆጣጠርና የሌለባችሁን ባህርይ በስሜታዊነት ለማህበረሰቡ ያቀብላል የዛኔ ስማችሁን ለማስመለስ የምትወስዱት እርምጃ የባሰ ለዛ የሰይጣን አዕምሮ ላለው ሰው ግብአት ይሆናል ማህበረሰቡም እናንተ ላይ ይፈርዳል። ስለዚህ በዝምታ ማለፍ በትዕግስት መተውና በእርጋታ መራቅ ትልቅ ጥቅም ቢኖረውም ግን ደግሞ ያ ሰው የማያርፍ ከሆነ በተገቢው መንገድ ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድበት እስከጥግ በመሄድ መከላከል ይቻላል ምክንያቱም ናርሲሲስት የሆነ አጥቂ ሰው ስላንተ ያለው አመለካከት በመጀመሪያም የተጣመመ ስለሆነ የሱን ማንነት ለማቃናት ከመሮጥ ይልቅ በጣለው ነጥብ ተገቢ እርምጃ ሲወሰድ ብቻ ነው የሚያርፈው አንዳንዴ እውነት ያለችው በፍትህ ውስጥ ነውና።
መምህር ተስፋዬ አበራ (ወንድማችን)
መምህሯ ልጁን በቡዳ በልተሻል ተብሎ ለምን ተወቀሰች ይኼንን ጉድ አዳምጡ!! የአብር አንክርት መንፈስ ስላክባችሁ የምታዩት ምልክቶች!! https://youtu.be/vYe1Yqm07Bw
እህታችን ለቅዱስ ሩፋኤል 3000 ብር አስገብታለች እግዚአብሔር ይስጥልን። በወጣ ይተካ ብለናል። የታላችሁ ቤተሰቦቼ ተሳተፉ ከበረከቱ። ሸር አድርጉ ለወዳጅ ጓደኛ። 🙏
እህታችን ለቅዱስ ሩፋኤል 3000 ብር አስገብታለች እግዚአብሔር ይስጥልን። በወጣ ይተካ ብለናል። የታላችሁ ቤተሰቦቼ ተሳተፉ ከበረከቱ። ሸር አድርጉ ለወዳጅ ጓደኛ። 🙏
=> በሰሙነ ሕማማት ወደ መሬት ወድቀን እንዳንሰግድ የሚያደርግ ምንም በዓል የለም። ዓርብ የስቅለት ዕለትም እየሰገድን ነው እንኳንስ በሌላው! ስለዚህ በደንብ አድርጋችሁ ስገዱ!
+4
#የበረከት_ጥሪ!
=> በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወራበ ዞን በስልጠ ከተማ የሚገኘውን የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን በተቻለን አቅም እንርዳ እንተጋገዝ። በዚህ የንግድ ባንክ አካውንት 1000481711804 (መልአከ ምህረት አባ ሣህለማሪያም መኮንን) በማስገባት ሁላችሁም ኦርቶዶክሳዊያን የቻላችሁትን በዚህ የበረከት ሥራ ተሳተፉ ገንዘቡን ካስገባችሁ በኋላ ደረሰኙን በውስጥ መስመር በተለግራም https://t.me/haile_gebriel_tube_bot እና በፈስቡክ https://web.facebook.com/hailegebrieltube2021 በቀጥታ ላኩልን። እግዚአብሔር ያክብርልን። ሸር በማድረግ ለብዙ ሰዎች እንዲዳረስ እናድርግ!!
መተትንና ሥራይን በገንዘብ ማስፈታትና ያልገቡን ከባባድ እውነቶች!! ማህበረ ቅዱሳን ለመጀመሪያ ጊዜ ያጋለጠው ከባድ እውነት!! https://youtu.be/q1FBgB80UY4
#አሜሪካን_ያላችሁ_ተዘጋጅታችኋል!!
ልዩ መንፈሳዊ አገልግሎት በአሜሪካን
=> በአሜሪካ ሜሪላንድ ግዛት እና በአካባቢው የሚገኙ ማህበረ ምዕመናን ባደረጉት መንፈሳዊ አገልግሎት ጥሪ መሠረት እሑድ ከሚያዝያ 11 እስከ ሚያዝያ 13 April 19th To Tuesday April 21st ሰዓት 10am to 5:30pm የመልአከ መንክራት መምህር ግርማ ወንድሙ የወንጌል ትምህርትና የፈውስ የጠበል አገልግሎት ይከናወናል! ይህንን መንፈሳዊ አገልግሎት ከመላው አህጉራት እና ከተማ ለመሳተፍ የምትመጡ ምዕመናን አገልግሎት የሚከናወንበት የቦታ አድራሻ location ሜሪላንድ Patuxent River Park Pavilion 16000 Croom Airport Road Upper Marlboro, MD 20772 መሆኑን ማሳወቅ እንወዳለን።
አዘጋጅ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ማህበረ ምዕመናን ኮሚቴ Beth Saida Orthodox group of Maryland 📞 240 605 4111
እኔ መምህር ግርማ ሲያስተምሩ ሆድ ይብሰኛል ችግራችን ፈተናችን የገባቸው አባት!! መምህር ተስፋዬ ላይ የተፈበረኩ የውሸት ዜናዎች!! #ፈውስ #ጸሎት #ስግደት https://youtu.be/KcpdCNo6qJM
=> እንኳን አደረሳችሁ የጻድቁ አቡነ ሀብተ ማርያም ረድኤትና በረከት በሁላችንም ላይ ይደር። የቅዱሳን አባቶቻችን ጸሎትና ምልጃ ሀገራችንንና ሕዝባችንን ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቅልን። እንደዚሁም ለልጆቻቸውና ለሀገራችን ኢትዮጵያ የለመንከው ልመና ሁሉ ይፈጸም፤ አሜን።
እግዚአብሔር ያክብርልኝ ከመሸ በኋላ ለላው ወንድማችን ደግሞ ተዓምረ ማሪያም ይገዛበት ብሎ ይኼንን አስገብቷል። በእውነት ዛሬ ቤተሰቦቼ አኮራችሁኝ። እግዚአብሔር በወጣ ይተካላችሁ። 🙏🙏
ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን በእውነት! በድጋሚ አንዱ ወንድማችን ደግሞ ይኼው ይኼንን አስገብቷል። ቅዱስ ሚካኤል ይስጥልኝ።
ተመስገን ነው! ይኼው ለላኛው ወንድማችን ደግሞ ሙሉ የመጽሀፍቶቹን ወጪ ሸፍኖልናል! በወጣ ይተካ ብለናል። እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን።
መምህር ተስፋዬን ያናደደው የዲያቆን ዮርዳኖስ አሳፋርና የማይገባ ንግግር!! በዚህ ደረጃ አባቶችን መሳደብና መንቀፍ ለምን አስፈለገ!? #ዲያቆን_ዮርዳኖስ_አበበ https://youtu.be/75OJJCwTv9o
ምስጥረን ሳታወጣ ግደላት አጥፋት ተብዬ በሽታ ሆኜ ገባሁባት አዋረደችኝ!! ሞገስ ሁኔኝ እያላችሁ ስገዱ ያልነው ለዚህ ነው!! በቅዱስ ቁርባን የታሰረ መንፈስ!! https://youtu.be/lwR4i4V6lds
#የበረከት_ጥሪ!
=> በቀን 21 ንፋስ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ሙሉ በሙሉ የወደመው በጎፋ ዞን የሚገኘው የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስትያን እና ነዋዬተ ቅዱሳትን የመተካት ዘመቻ ጀምረናል። ተሳተፉልን። ከታች ያሉት ነዋዬተ ቅዱሳት እና ቅዱሳት መጽሐፍት ስላልተያዙ ሸፍኑልን። ስለ ቅዱስ ሚካኤል ብላችሁ ዛሬ ሙሉ በሙሉ ከታች ያለውን ነዋዬተ ቅዱሳት እንድንችላቸው ዘንድ በዘመቻ እንሳተፍ።
6. ጽና /ብዛት 1/ ዋጋ :- 4,000.00
7. ኩስኩስት /ብዛት 1/ ዋጋ :- 4,700.00
8. ድርገት መውረጃ (አጎበር) /ብዛት 1/ ዋጋ :- 5,000.00
9. ከበሮ በቁጥር /ብዛት 2/ ዋጋ :- 9,000.00
10. ጽናጽል /ብዛት 10/ ዋጋ :- 4,000.00
11. መቋሚያ /ብዛት 10/ ዋጋ :- 2,000.00
12. ዣንጥላ ድባብ /ብዛት 2/ ዋጋ :- 5,600.00
13. ትልቁ ዣንጥላ /ብዛት 1/ ዋጋ :- 5,500.00
14. ደወል /ብዛት 1/ ዋጋ :- 22,000.00
15. ልብስ ተክኖ /ብዛት 1/ ዋጋ :- 18,000.00
16. ምንጣፍ በካሬ 87 ;- 27,840.00
17 መንበር .....50,000
የመጽሐፍት ዝርዝር
1. መጽሐፈ ቅዳሴ በቁጥር 1 - 3,000.00
3.ሃይማኖተ አበው በቁጥር 1 - 2,000.00
4.መጽሐፈ ግጻዌ በቁጥር 1 - 600
5.መጽሐፈ ክርስትና በቁጥር 1 -500
6.ታምረ ማርያም በቁጥር 1 -4,500.00
7.መጽሐፈ ሰዓታት በቁጥር 1-900
8.መልከእ ጉባኤ በቁጥር 1 - 900
9.ስንክሳር የዓመት በቁጥር 1 -5,500.00
10.ተአምረ ኢየሱስ በቁጥር 1 - 1,800.00
11.ግብረ ህመማት በቁጥር 1 - 4,400.00
12.መጽሐፈ እጣን በቁጥር 1-600
13.መጽሀፈ ግንዘት በቁጥር 1-500
**
ህጋዊ የቤተክርስቲያን አካውንት ቁጥእ
ማቼ ፃንጋ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን
1000349219216
***
ያስገባችሁበትን የባንክ ስሊፕ ወይም ደረሰኝ በውስጥ መስመር ላኩልን። የምትሸፍኑትን ነዋዬተ ቅዱሳት መርጣችሁ ገንዘቡን በናስገባት ስሊፑን ላኩልን። ስለቅድስት ማርያም ብላችሁ🙏
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
