fa
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

رفتن به کانال در Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

کانال Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 369 مشترک است و جایگاه 5 619 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 193 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 369 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 24 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -18 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 23.10% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.16% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 551 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 254 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 22 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 25 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

15 369
مشترکین
+124 ساعت
+477 روز
-1830 روز
آرشیو پست ها
ጥር 30 2015 ዓ.ም በቅዱስ ሲኖዶስ በወጣው መመርያ መሠረት ሥርዓተ ጸሎቱ (ምሕላው) በደብራችን ተዠምሯል። #ኢንፈርህ_ሞተ #ሞትን_አንፈራውም

በቅዱስ ሲኖዶስ በወጣው መመርያ መሠረት ሥርዓተ ጸሎቱ (ምሕላው) በደብራችን ተዠምሯል። #ኢንፈርህ_ሞተ ሞትን አንፈራውም
በቅዱስ ሲኖዶስ በወጣው መመርያ መሠረት ሥርዓተ ጸሎቱ (ምሕላው) በደብራችን ተዠምሯል። #ኢንፈርህ_ሞተ ሞትን አንፈራውም

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጠ! የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በዛሬው ዕለት በወቅታዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የተከሰተው ክስተት አየተባባሰና እየተካረረ መሄዱ በእጅጉ እንዳሳሰበው ተቋሙ በመግለጫው አሳውቋል። የስድስቱ አባል የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች ስለጉዳዩ በመጨነቅ አብዝተው ከመጸለይ ባለፈ ከቤተክርስቲያኒቱ አባቶች ጋር ችግሩ በሰላማዊ ሁኔታ ስለሚፈታበት ሁኔታ መወያየታቸውም ተገልጿል። በተያያዘም በዚህ ሂደት ተቋሙ አስፈላጊውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አሳውቋል። ቤተክርስቲያኒቱ ለዘመናት የኖረ ሕገ ቤተክርስቲያን፣ ቀኖና እና ሥርዓት ያላት አንጋፋ ተቋም ከመሆኗ አንጻር ያጋጠማትን ውስጣዊ ችግር በቤተክርስቲያኒቱ ሕግና ሥርዓት ሊፈታ እንደሚችል እንጠብቃለን በማለት ገልጿል። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የሰላም ጉዳይ የሁሉም ጉዳይ መሆኑን ጠቅሶ ባለ አምስት ነጥብ መግለጫም አውጥቷል። ከኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አማኞች በተጨማሪ የሌላ ሃይማኖት ተከታይ የሆነ ሁሉ ፊቱን ወደ ፈጣሪ በመመለስ ጸሎት ወይም ዱዓ እንዲያደርግ አደራ ብለዋል። የቤተክርስቲያኒቱ አባቶችም ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን ከማክበር ጎን ለጎን የችግሩን ስፋትና ጥልቀት ተገንዝበው ውይይትን፣ ይቅርታንና እርምትን እንዲያስቀድሙ በፈጣሪ ስም በማሳሰብ ይህም ሊደርስ የሚችለውን አደጋ አስቀድማችሁ እንድትከላከሉ ሲል ገልጿል። የፌዴራልና የክልሎች መንግሥታት በቤተክርስቲያኒቱ ውስጥ የተፈጠረው ችግር በራሷ በቤተክርስቲያኒቱ ሕግ፣ ቀኖና እና ሥርዓት ብቻ ተመሥርቶ እንዲፈታ ኃላፊነታቻውን በአግባቡ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 11 እና አንቀጽ 27 መሠረት እንዲወጡ ተቋሙ አሳስቧል። ተፎካካሪ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ አመራሮችና አባላት፤ የማኅበረሰብ አንቂዎች ወቅታዊ የቤተክርስቲያኒቱን ውስጣዊ ችግር ከማባባስ እንዲጠበቁ ተቋሙ አደራ ብሏል። የመገናኛ ብዙኋን ባለሙያዎች፣ ዘጋቢዎችና ተንታኞች የሚያስተላልፏቸው መልእክቶችና ንግግሮች ችግርን የሚያባብሱና ሌላ ግጭትና ሁከት የሚቀሰቅሱ እንዳይሆኑ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉም አሳስቧል።

‹‹#መሐረነ_አብ (#የምሕላ_ጸሎት)፤ #በግእዝና_በአማርኛ፡፡ በግእዝና በአማርኛ፡ ፠ ‹‹ሳታቋርጡ ጸልዩ›› እንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ በ፩ኛ ተሰ. ፭፥፲፯ ጌታችንም ‹‹ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ›› ማቴ ፳፬፥፬ ብሎ አርአያ ሆኖ እንዳስተማረን፡፡ በቤተ ክርስቲያናችን ከምንገለገልባቸው ጸሎቶች አንዱና ዋነኛው ‹‹መሐረነ አብ›› ጸሎት ነው፡፡ ፠ መሐረነ አብ የሚወለውን ስያሜውን ያገኘው ጸሎቱ ሲጀምር ‹‹መሐረነ አብ ፥ መሐረነ ወልድ፥ መንፈስ ቅዱስ መሐሪ ተዘከረነ በሣህልከ፡፡›› (አብ ሆይ ማረን፥ ወልድ ሆይ ይቅር በለን፥ ይቅር ባይ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በይቅርታህ አስበን) ብሎ ስለሚጀምር ነው፡፡ ፠ የመሐረነ አብ ጸሎትን ያዘጋጀው ከ40 መጻሕፍት በላይን የደረሰውና ካልዓይ ቅዱስ ያሬድ ፥ ካልዓይ ቄርሎስ የተባለው ቅዱሱ #አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋሥጫ ነው፡፡ ሲያዘጋጀውም ከተለያዩ ቅዱሳት መጻሕፍትና እንደ ቅዱስ ያሬድ ካሉ ሊቃውንት ድርሰቶች ኀይለ ቃላት ያላቸውንና ለጸሎት ተስማሚ የሆኑ ቃላትን እንደ ንብ ቀስሞ ነው ያዘጋጀው፡፡ ፠ ቅዱሱ ያዘጋጀውም በመጽሐፈ ሰዐታት ድርሰቱ ላይ በስተመጨረሻ ከኪዳን በፊት እንዲደረስ አድርጎ ነው፡፡ በዚህም ምክንያት ከዓመት እስከ ዓመት በየዕለቱ ኪዳን በሚደርስባቸው ማንኛውም የኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክንና ገዳማት ‹‹የመሐረነ አብ ጸሎት››ም ከኪዳን በፊት ይደርሳል፡፡ ፠ የመሐረነ አብ ጸሎት ከኪዳን በፊት ብቻ ሳይሆን፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ከመጀመሩ በፊት በዋይዜማው የሚደርስ፣ ለግል ጸሎት፣ ረሃብ ጦርነት፥ አባር ቸነፈር፥ ተስሕቦና ወረረሽኝ በሽታ እና የተለያዩ ችግሮች በመጡ ወቅት የሚደረስ ሲሆን ከእግዚኦታ ጋር አብሮ ስለሚባልም ‹‹የምሕላ ጸሎት›› በመባልም ይጠራል፡፡ ፠ ቅዱስ አባ ጊዮርጊስ በ14ኛው ክፍለ ዘመን ‹‹መሐረነ አብ››ን ከደረሰው በኋላ የተነሡ ቅዱሳንንና አባ ጊዮርጊስ ያላካተታቸውን በየጊዜው የተነሡ ሊቃውንት አካትተውታል፤ (ነገር ግን ሊቃውንቱ አሻሽለው ያዘጋጁት‹‹የመሐረነ አብ›› ጸሎት የሚደርሰው በታላላቅ ገዳማትና አድባራት ነው፡፡ ፠ የጸሎቱ አደራረስም በመሪና በተመሪ (በቀኝና በግራ) በተራ ስለሆነ በጋራ የሚጸለይና ዜማው የሚመስጥ፤ የቃሉ አሰዳደርም የሚያስደንቅ፤ የያዘው ኀይለ ቃል እንባን የሚያስነባ ነው፡፡ በተለይም በገዳም ያሉ አባቶች በጋራ(በማኅበር)ና በግል ጸሎት ዕለት ዕለት ያደርሱታል፡፡ ፠ በቤተክርስቲያናችን በተከሰተው ምክንያት የነነዌን ጾም እስመልክቶ በቅዱስ ሲኖዶስ(ከጥር 29 - የካቲት 1 ) ድረስ ጸሎት እንዲደረግ ባስተላለፈው ጥሪ መሠረት፤ ቤተ ክርስቲያናችንም ዘወትር ጠዋት እና ማታ የመሐረነ አብ ጸሎት ከዛቴ ጀመሮ እያደረሰች ትገኛለች፡፡ ፠እኛም በመደበኛ የሚጸለየውን ‹‹የመሐረነ አብ›› ጸሎት በግእዝና በአማርኛ አዘጋጅተንላችኋል፡፡ እንዲኁም በኦሮሚፋ ይዘንላችኁ ቀርበናል ፡፡ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com

በቅዱስ ሲኖዶስ በወጣው መመርያ መሠረት ሥርዓተ ጸሎቱ (ምሕላው) በደብራችን ተዠምሯል። #ኢንፈርህ_ሞተ ሞትን አንፈራውም