fa
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

رفتن به کانال در Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

کانال Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 369 مشترک است و جایگاه 5 619 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 193 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 369 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 24 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -18 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 23.10% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.16% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 551 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 254 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 22 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 25 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

15 369
مشترکین
+124 ساعت
+477 روز
-1830 روز
آرشیو پست ها
ከአንድ መቶ በላይ የሚሆኑ እሥረኞች መፈታታቸውን ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) ገለጹ!!! የካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ) በሸገር ሲቲ በ ፉሪ ክፍለ ከተማ 04 ፖሊስ ጣብያ ታስረው ከነበሩ እሥረኞች መካከል ከአንድ መቶ በላይ የሚሆኑ እሥረኞች መፈታታቸውን ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ(ዶ/ር) ገለጸዋል። ብፁዕነታቸው በፓሊስ ጣቢያው የሚገኙ ወጣት የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎችን በእስር ቤቱ በመገኘት ከጠየቁና ከአጽናኑ በኋላ ከሚመለከታቸው የፖሊስ ጣቢያው ኋላፊዎችና ዐቃቤ ሕግ ጋር ውይይት አድርገዋል ። ከውይይቱ በኋላም ከአንድ መቶ በላይ እሥረኞች ተፈተዋል ሲሉ ብፁዕነታቸው ገልጸዋል። ብፁዕነታቸው በጉብኝታቸው ወቅት በዐቃቤ ሕጉና በፓሊስ ኃላፊዎች ለተደረገላቸው መስተንግዶና አቀባበል የተሰማቸውን ደስታ በመግለጽ ምስጋናቸውን በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም አቅርበዋል። የቀሩትና በፓሊስ ጣቢያው ውስጥ የሚገኙ እሥረኞችም በአጭር ቀናት ውስጥ እንደሚፈቱ ከዐቃቤ ሕጉና ከፓሊስ ኃላፊዎቹ ማረጋገጫ እንደተሰጣቸው ብፁዕነታቸው ጨምረው ገልጸዋል። ምንጭ:- የኢ/ኦ/ተ/ቤ ሕዝብ ግንኙነት

[ብፁዕ አቡነ አብርሃም በዛሬው ዕለት ከተናገሩት የተወሰደ] "ከሁለት ቀናት በፊት ሰላም መፈጠሩን ማወጃችን ይታወሳል። በዚህ ሁለት ቀን ውስጥ የምንሰማቸው ነገሮች ሁሉ እንደገና ጆሮን ጭው የሚያደርጉ ቤተ ክርስቲያንን የሚከፋፍል አባቶችን ከልጆች ልጆችን ከአባቶች የሚያሻክሩ ነገሮችን እየሰማን ነው "ወደ ዘጠኝ ሰዓት አካባቢ አዲሱ ሲኖዶስ በሚል አዲስ ስም እስካሁን ከሚጠቀሙበትም ለየት ባለ ስም የተሰጠ መግለጫ በሚል በሰጡት ባስተላለፉት ሁሉም በአንድነት ጵጵስናው የሚመለከታቸውም የማይመለከታቸውም የኤጲስ ቆጶስነቱ ደረጃም በስምምነቱም በጋራ የጠፋ ወይም የተሻረ የተደመሰሰ መሆኑን እያወቁም የቅድስናውን ልብስ በመልበስና ሌሎችም የስምምነቱ አካል ሆነው ስምምነቱን ያነበቡት ሳይቀሩ በአንድ ላይ ስምምነቱን ጥሰውታል ቀኖናውን እንደገና ደግመው ጥሰውታል። ሀይማኖቱንም ሕጉንም መልሰው መላልሰው ጥሰውታል።ሹመታቸው ሕጋዊ እንደሆነና በምንም ይሁን በምን የማይሻር መሆኑንም መልእክት አስተላልፈዋል። ይህ ከዕለት ወደ ዕለት የሚታይ የሚሰማ ከንቱ ክስ ሆኗል። ከሃይማኖታዊ ይልቅ ፖለቲካዊ ይዘትን ተጎናጽፏል። በሃይማኖታዊ መንገድ በሰላምና በፍቅር በክርስቶስ ደም የተመሠረተችውን ቤተ ክርስቲያን ከመጠበቅ በክርስቶስ ደም የተዋጁትን ምእመናን ከማስተማር ይልቅ በኃይልና በጉልበት ሁሉንም በነገረ ሰሪነት ግጭት በመፍጠር ሁሉንም ለመቆጣጠር ከዕለት ወደ ዕለት ደፋ ቀና ሲሉ ይታያሉ" "አስተሳሰባቸው አነጋገራቸው ሁሉ በእኩል ደረጃ እንደሆኑም ተናግረዋል። 25 የተባሉትም የትናንትና ካህናት አገልጋዮች አሁንም ኤጲስ ቆጶሳት እንደሆኑ ተደርጎ ተንጸባርቋል። ዘጠኝ ሰዓት ላይ ይህንን አድርገው ቀኑን ሙሉ አንመጣም ሲሉ ዉለው 10 ሰዓት ላይ ግን ለማንም ለማን መጣን ሳይሉ ቤታቸው ውስጥ[ቤተ ክህነት] ገብተዋል። ... ቤተ ክርስቲያንም እስቲ ሁሉንም ነገር በትዕግሥት እንየው በማለት ዝም ብለን እየተመለከትን ነው። ስለዚህ ሕግን የጣሰ ሰው ስምምነትን ያፈረሰ ሰው ዛሬም ደግመው ደጋግመው እውነት ለማስመሰል ሐሰትን በሚለፍፉ ሰዎች እንዲህ ዓይነት ድፍረት የሚመለከተው አካል ሊመለከተውና አሁንም በቃ ሊለው ይገባል ብለን መልእክታችንን እናስተላልፋለን።"

የሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ሥርዓተ ቀብር የካቲት 4 ተፈጽሟል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው ወንድማገኘው በ1957 ሚያዝያ 23 ቀን በሰሜን ሸዋ ጅሩ ከአባታቸው አቶ ባሳዘነው ወንድማገኘው እና ከእናታቸው ከ እማሆይ አስካለ ማርያም ተወለዱ ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስም በቤተሰቦቻቸው ወደ ዘመናዊ ትምህርት እንዲሄዱ ቢፈልጉም እርሳቸው ለመንፈሳዊው ትምህርት ካላቸው ጉጉት ወደ መንፈሳዊ ትምህርት ለመማር ወደ አቡነ ዜና ማርቆስ ገዳም በመግባት የንባብ ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ ወደ ታላቁ ገዳም ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመመሄድ ከየኔታ ወልደ ጊዮርጊስ የንባብ ትምህርታቸውን አጠናክረው ተምረዋል የንባብ ትምህርታቸውንም ካጠናቀቁ በኋላ በዜማ ጉባኤ ቤት ከየኔታ መኮንን (የኔታ መርዐዊ) ጸዋትዖ ዜማን በሚገባ ተምረው ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ቅዳሴ ቤት በመግባት ከታወቁት የቅዳሴ መምህር ከየኔታ ጥበብ የቅዳሴ ትምህርታቸውን በሚገባ ተምረዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በ1969 ዓም ግንቦት 14 ቀን ከብጹዕ አቡነ ዮሐንስ ዲቁና ጠቀብለዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም በደብረ ሊባኖስ ገዳም የነበራቸውን የትምህርት ቆይታ በማጠናቀቅ በ1973 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ማረፊያቸውን በደብራችን ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለም ቤ/ክ በማረፍ በወቅቱ በነበሩት አስተዳደር እና የሰ/ጉባኤ በወጣው የዲቁና ቅጥር ከ 30 ተወዳዳሪዎች ጋር በመወዳደር በ ኹለተኛ በመውጣት በዲቁና ተቀጥረዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በዚሁ ደብር በአገልግሎት ላይ ሳሉ በ 1981 ዓ.ም በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት መሰረት ከ ጋብቻን በመመስረት ሦስት ልጆችን አፍርተዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በደብራችን ለ 23 ዓመታት በዲቁና እና በቅስና አገልግለዋል ከመንፈሰዊው አገልግሎት በኋላ ወደ ቢሮ ስራ በመሸጋገር እስከ አሁን ለ 18 አስራ ስምንት ዓመታት በደብሩ ዋና ቁጥጥርነት ቤተ ክርስቲያንን በታላቅ ትጋት እያገለገሉ ቆይተዋል ፡፡ የአባታችን ለሊቀ ስዩማን ኃይለማርያም ባሳዝነው ነፍስ ከደጋጎቹ አባቶች ከአብርሃም ከይሰሓቅ ጋር ይደምርልን ፡፡ በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት ትምህርት ክፍል የተዘጋጀ / #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w, .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot

የሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ሥርዓተ ቀብር የካቲት 4 ተፈጽሟል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው ወንድማገኘው በ1957 ሚያዝያ 23 ቀን በሰሜን ሸዋ ጅሩ ከአባታቸው አቶ ባሳዘነው ወንድማገኘው እና ከእናታቸው ከ እማሆይ አስካለ ማርያም ተወለዱ ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስም በቤተሰቦቻቸው ወደ ዘመናዊ ትምህርት እንዲሄዱ ቢፈልጉም እርሳቸው ለመንፈሳዊው ትምህርት ካላቸው ጉጉት ወደ መንፈሳዊ ትምህርት ለመማር ወደ አቡነ ዜና ማርቆስ ገዳም በመግባት የንባብ ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ ወደ ታላቁ ገዳም ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመመሄድ ከየኔታ ወልደ ጊዮርጊስ የንባብ ትምህርታቸውን አጠናክረው ተምረዋል የንባብ ትምህርታቸውንም ካጠናቀቁ በኋላ በዜማ ጉባኤ ቤት ከየኔታ መኮንን (የኔታ መርዐዊ) ጸዋትዖ ዜማን በሚገባ ተምረው ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ቅዳሴ ቤት በመግባት ከታወቁት የቅዳሴ መምህር ከየኔታ ጥበብ የቅዳሴ ትምህርታቸውን በሚገባ ተምረዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በ1969 ዓም ግንቦት 14 ቀን ከብጹዕ አቡነ ዮሐንስ ዲቁና ጠቀብለዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም በደብረ ሊባኖስ ገዳም የነበራቸውን የትምህርት ቆይታ በማጠናቀቅ በ1973 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ማረፊያቸውን በደብራችን ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለም ቤ/ክ በማረፍ በወቅቱ በነበሩት አስተዳደር እና የሰ/ጉባኤ በወጣው የዲቁና ቅጥር ከ 30 ተወዳዳሪዎች ጋር በመወዳደር በ ኹለተኛ በመውጣት በዲቁና ተቀጥረዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በዚሁ ደብር በአገልግሎት ላይ ሳሉ በ 1981 ዓ.ም በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት መሰረት ከ ጋብቻን በመመስረት ሦስት ልጆችን አፍርተዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በደብራችን ለ 23 ዓመታት በዲቁና እና በቅስና አገልግለዋል ከመንፈሰዊው አገልግሎት በኋላ ወደ ቢሮ ስራ በመሸጋገር እስከ አሁን ለ 18 አስራ ስምንት ዓመታት በደብሩ ዋና ቁጥጥርነት ቤተ ክርስቲያንን በታላቅ ትጋት እያገለገሉ ቆይተዋል ፡፡ የአባታችን ለሊቀ ስዩማን ኃይለማርያም ባሳዝነው ነፍስ ከደጋጎቹ አባቶች ከአብርሃም ከይሰሓቅ ጋር ይደምርልን ፡፡ በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት ትምህርት ክፍል የተዘጋጀ / #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w, .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot የሊቀ ስዮማን ኃይለ ማርያም ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው ወንድማገኘው በ1957 ሚያዝያ 23 ቀን በሰሜን ሸዋ ጅሩ ከአባታቸው አቶ ባሳዘነው ወንድማገኘው እና ከእናታቸው ከ እማሆይ አስካለ ማርያም ተወለዱ ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስም በቤተሰቦቻቸው ወደ ዘመናዊ ትምህርት እንዲሄዱ ቢፈልጉም እርሳቸው ለመንፈሳዊው ትምህርት ካላቸው ጉጉት ወደ መንፈሳዊ ትምህርት ለመማር ወደ አቡነ ዜና ማርቆስ ገዳም በመግባት የንባብ ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ ወደ ታላቁ ገዳም ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመመሄድ ከየኔታ ወልደ ጊዮርጊስ የንባብ ትምህርታቸውን አጠናክረው ተምረዋል የንባብ ትምህርታቸውንም ካጠናቀቁ በኋላ በዜማ ጉባኤ ቤት ከየኔታ መኮንን (የኔታ መርዐዊ) ጸዋትዖ ዜማን በሚገባ ተምረው ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ቅዳሴ ቤት በመግባት ከታወቁት የቅዳሴ መምህር ከየኔታ ጥበብ የቅዳሴ ትምህርታቸውን በሚገባ ተምረዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በ1969 ዓም ግንቦት 14 ቀን ከብጹዕ አቡነ ዮሐንስ ዲቁና ጠቀብለዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም በደብረ ሊባኖስ ገዳም የነበራቸውን የትምህርት ቆይታ በማጠናቀቅ በ1973 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ማረፊያቸውን በደብራችን ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለም ቤ/ክ በማረፍ በወቅቱ በነበሩት አስተዳደር እና የሰ/ጉባኤ በወጣው የዲቁና ቅጥር ከ 30 ተወዳዳሪዎች ጋር በመወዳደር በ ኹለተኛ በመውጣት በዲቁና ተቀጥረዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በዚሁ ደብር በአገልግሎት ላይ ሳሉ በ 1981 ዓ.ም በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት መሰረት ከ ጋብቻን በመመስረት ሦስት ልጆችን አፍርተዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በደብራችን ለ 23 ዓመታት በዲቁና እና በቅስና አገልግለዋል ከመንፈሰዊው አገልግሎት በኋላ ወደ ቢሮ ስራ በመሸጋገር እስከ አሁን ለ 18 አስራ ስምንት ዓመታት በደብሩ ዋና ቁጥጥርነት ቤተ ክርስቲያንን በታላቅ ትጋት እያገለገሉ ቆይተዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው የካቲት ሦስት ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል ፡፡ የአባታችን ለሊቀ ስዩማን ኃይለማርያም ባሳዝነው ነፍስ ከደጋጎቹ አባቶች ከአብርሃም ከይሰሓቅ ጋር ይደምርልን ፡፡ በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት ትምህርት ክፍል የተዘጋጀ / #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w, .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com አሜን !

የሊቀ ስዮማን ኃይለ ማርያም ሥርዓተ ቀብር የካቲት 4 ተፈጽሟል ፡፡ የሊቀ ስዮማን ኃይለ ማርያም ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው ወንድማገኘው በ1957 ሚያዝያ 23 ቀን በሰሜን ሸዋ ጅሩ ከአባታቸው አቶ ባሳዘነው ወንድማገኘው እና ከእናታቸው ከ እማሆይ አስካለ ማርያም ተወለዱ ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስም በቤተሰቦቻቸው ወደ ዘመናዊ ትምህርት እንዲሄዱ ቢፈልጉም እርሳቸው ለመንፈሳዊው ትምህርት ካላቸው ጉጉት ወደ መንፈሳዊ ትምህርት ለመማር ወደ አቡነ ዜና ማርቆስ ገዳም በመግባት የንባብ ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ ወደ ታላቁ ገዳም ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመመሄድ ከየኔታ ወልደ ጊዮርጊስ የንባብ ትምህርታቸውን አጠናክረው ተምረዋል የንባብ ትምህርታቸውንም ካጠናቀቁ በኋላ በዜማ ጉባኤ ቤት ከየኔታ መኮንን (የኔታ መርዐዊ) ጸዋትዖ ዜማን በሚገባ ተምረው ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ቅዳሴ ቤት በመግባት ከታወቁት የቅዳሴ መምህር ከየኔታ ጥበብ የቅዳሴ ትምህርታቸውን በሚገባ ተምረዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በ1969 ዓም ግንቦት 14 ቀን ከብጹዕ አቡነ ዮሐንስ ዲቁና ጠቀብለዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም በደብረ ሊባኖስ ገዳም የነበራቸውን የትምህርት ቆይታ በማጠናቀቅ በ1973 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ማረፊያቸውን በደብራችን ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለም ቤ/ክ በማረፍ በወቅቱ በነበሩት አስተዳደር እና የሰ/ጉባኤ በወጣው የዲቁና ቅጥር ከ 30 ተወዳዳሪዎች ጋር በመወዳደር በ ኹለተኛ በመውጣት በዲቁና ተቀጥረዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በዚሁ ደብር በአገልግሎት ላይ ሳሉ በ 1981 ዓ.ም በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት መሰረት ከ ጋብቻን በመመስረት ሦስት ልጆችን አፍርተዋል ፡፡ ሊቀ ስዩማን ኃይለ ማርያም ባሳዝነው በደብራችን ለ 23 ዓመታት በዲቁና እና በቅስና አገልግለዋል ከመንፈሰዊው አገልግሎት በኋላ ወደ ቢሮ ስራ በመሸጋገር እስከ አሁን ለ 18 አስራ ስምንት ዓመታት በደብሩ ዋና ቁጥጥርነት ቤተ ክርስቲያንን በታላቅ ትጋት እያገለገሉ ቆይተዋል ፡፡ የአባታችን ለሊቀ ስዩማን ኃይለማርያም ባሳዝነው ነፍስ ከደጋጎቹ አባቶች ከአብርሃም ከይሰሓቅ ጋር ይደምርልን ፡፡ በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት ትምህርት ክፍል የተዘጋጀ / #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w, .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com አሜን !

ሙሉ መረጃውን ከቅዱስ ሲኖዶስ ብቻ ። መግለጫዎች እንደደረሱን የምናደርስዎ ይሆናል ።
+1
ሙሉ መረጃውን ከቅዱስ ሲኖዶስ ብቻ ። መግለጫዎች እንደደረሱን የምናደርስዎ ይሆናል ።