cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

🌸የዕውቀት መዓድ💎

✍ﻭَﻗُﻞ ﺭَّﺏِّ ﺯِﺩْﻧِﻲ ﻋِﻠْﻤًﺎ «ጌታዬ ሆይ! ዕውቀትንም ጨምርልኝ በል!

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
999
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-1430 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ልታገባው ነበር። ነገርግን "ከታማኝ ምንጭ" ባገኘችው መረጃ ሰውየው በገንዘብ፣ በጤናውም ሆነ በፀባዩ ለትዳር አይሆንም። ከዚያም ከጥቂት ጊዜ በኋላ ሰውየው ማግባቱን ሰማች። ማግባቱ አይገርምም፤ ያግባ! ነገሩ ግን ወዲህ ነው። ሰውየው ያገባው "ታማኝ ምንጯን" ነው። የገባው ብቻ ይፀልዩ ወገን¿¡✋
نمایش همه...
⿻መንሀጀ ሰለፍ የጀነት መንገዴ𓋜

[]~ ሰለፍያ~[] የልባሞች እምነት የጀግኖች ጎዳና መመሪያሽ ቁርአን የነቢዩ ሡና በሀቅ የተካብሽው መጠለያ ቤቴ ከጥመት መሸሻ ብርሀነ-ንጋቴ ሁሌም የበላይ ነሽ ኢስላሜ ድምቀቴ መንሀጀ-ሠለፍ ወሠጢያ እምነቴ‼️ //t.me/Menhaje_Aselefiy ለአስተያየት ይሄን ይጫኑ 🔎 @Hadi_feedback_bot @Hadi_feedback_bot

Photo unavailableShow in Telegram
ኢብኑል ጀውዚያ ረሂመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦ "ነፍስህ እየተዘናጋች ካስቸገረችህ ወደ መቃብር ስፍራ ውሰዳትና መሄጃዋ(ሞት) አቅራቢያ ላይ መሆኗን አስታውሳት።” 📚«ሰይድ አልኻጢር» (519)
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
አንዳድ  ጊዜ መራራቅ የአንድን ሰዉ ዋጋን ያስተምራል!!            ~ደግ አምሹልኝ..!!
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ليس الرزق دائما مال فالمرءة الصالحة رزق ሪዝቅ ማለት ሁልጊዜ ገንዘብ አይደለም። መልካም ሚስትም ሪዝቅ ናት።
نمایش همه...
🕌 የዛሬው ጁምዓ ኹጥባ 💠 ሰሉ ዐለይሂ ወሰሊሙ ተስሊማ! ⏰ ሰፈር 16/1445 አ/ሂ 🕌 54 ፈትህ መስጂድ የተደረገ ኹጥባ https://t.me/sultan_54
نمایش همه...
خطبة صلوا عليه وسلموا.mp310.92 MB
▸አቡሓቲም_አልአሰም እንዲህ ይላሉ ፦ ➊ ጥሩ ቦታ ላይ ተቀምጫለሁ ብለህ አትሸወድ ከጀነት የሚሻል ቦታ የለም!! ሆኖም አባታችን_ኣደም በትንሽ ወንጀል ያገኘውን አግኝቷል ። ➋ ብዙ ዒባዳ ሰርቻለሁ ብለህ አትሸወድ ኢብሊስ በዒባዳ ኖሮ በአንድቀን ወንጀል ያገኘውን አግኝቷል ። ➌ ብዙ ዕውቀት አለኝ ብለህ አትሸወድ  በልዓም_ብኑ_ባዑራ ያግዙፍ እውቀት ኖሮት ያገኘውን አግኝቷል ። ➍ ከዳጋጎች በመቀማመጥህ አትሸወድ ከነቢዩ ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም የሚበልጥ ደግ የለም ሆኖም ከእርሳቸው ይቀመጡ የነበሩት ሙናፊቆችያገኙትን አግኝተዋሉ። ምንጭ :{ መዳሪጁ አስ-ሳሊኪን ፡ [510/1] }
نمایش همه...
✍️«አላህን ስናመሰግን ሁሌም ሁሉ'ም ነገር ይጨመርልናል፤ ከስጦታዎች ሁሉ ለሰው ልጅ በዱንያ ላይ ያለ የአላህ ስጦታ አላህ እርሱ ራሱ በሚወደው ነገር ላይ ደስተኝነትን መስጠቱ ነው።» * አላህ ሆይ! ይቺን የትንኝ ክንፍ የማትመዝን የሆነችውን አለም እስካለን ደስታችንን ከፊታችን ላይ አትንፈገን፤ ለሷም ተሸናፊዎች አታድርገን‼️ || ✍አቡ ሒባ (ነሐሴ 26, 2015 E.C)
نمایش همه...
"አትጨነቅ ጉዳይህን ለአላህ ስጥ፤ ሕይወት ፈተና ናት፤ አላህ ለዱዓህ ምላሽ ከሰጠህ ኢማንህን ይጨምርልሃል፤ ምላሹ ከዘገየ ትዕግስት ያላብስሃል፤ ካልመለሰልህ ደግሞ ከጠይከው በላይ አዘጋጅቶልሃል ማለት ነው! በአላህ ብቻ ተማመን።"
نمایش همه...
ሃኪሞች በህክምናቸው ላይ ጉዳት ቢያደርሱ ተጠያቂ ናቸውን? ~ በኢስላም ህክምና የሚሰጥ አካል በሚከተሉት ሁኔታዎች ጉዳት ቢያደርስ ተጠያቂ እንደሚሆን ዓሊሞች ያስቀምጣሉ፦ 1- ችሎታ ወይም እውቀት ሳይኖረው ህክም ሰጥቶ ጉዳት ካደረሰ ተጠያቂ ነው። ታካሚው ሁኔታውን እያወቀ ከተስማማ ግን ሃኪሙ ተጠያቂ አይሆንም። 2- ሆን ብሎ ጉዳት ካደረሰ ተጠያቂ ነው። 3- በስህተት ጤነኛ አካል ካጎደለ ወይም ነፍስ ካጠፋም ተጠያቂ ይሆናል። ልክ በስህተት ነፍስ ያጠፋ ሰው የተቀመጠውን የነፍስ ዋጋ እንደሚከፍለው ማለት ነው። ስለዚህ አንድ ሃኪም በስህተት ጤነኛ እግር ቢቆርጥ፣ ጤነኛ ጥርስ ቢነቅል፣ ጣት መቁረጥ ሲኖርበት በስህተት እጅ ወይም እግር ቢቆርጥ፣ .... ከፋይ ይሆናል። ልክ እንዲሁ ህክምናው ወይም ቀዶ ጥገናው ባለሙያዎች ዘንድ ከሚታወቀው መጠን አልፎ እርምጃ የወሰደ፣ ህክምናው መካሄድ በሌለበት ጊዜ ወይም ትክክለኛ ባልሆነ መሳሪያ ጉዳት ካደረሰ ተጠያቂ ይሆናል። 4- ያለ ታካሚው ወይም ያለ ቤተሰቡ ይሁንታ እርምጃ ወስዶ ጉዳት ካደረሰም ተጠያቂ ነው። 5- የተሳሳተ መድሃኒት በመስጠቱ ነፍስ ቢጠፋ ወይም አካል ቢጎድል ለጉዳቱ ተጠያቂ ነው። በስህተት ወይም በግዴለሽነት ለሚያደርሰው ጉዳት ተጠያቂነቱ ለጎደለው አካል ወይም ለደረሰው ጉዳት በሸሪዐ የተቀመጠውን መጠን መክፈል ነው። ነገር ግን ሃኪሙ:- 1- በሙያው ላይ ብቁ ከሆነ፣ 2- ህክምናው የሚጠይቀውን ከፈፀመ፣ 3- መተላለፍ ወይም ግዴለሽነት ከሌለው በሚደርሰው ጉዳት ተጠያቂ አይሆንም። Ibnu Munewor = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor
نمایش همه...
ታሪክ በሁለት ፅንፍ መሀል ~ ውስብስቡ የኢትዮጵያ ታሪክ በማጠልሸት፣ በግሳንግስ ተረት፣ በመረጣ የታጨቀ እንደሆነ ግልፅ ነው። እጅግ በርካታ የታሪክ ስራዎች ላይ ሃይማኖትን መሰረት ያደረጉ ውገናዎችና ጥላቻን መሰረት ያደረጉ ስልታዊ ማግለሎች በተጨባጭ አሉ። ይህንን ያፈጠጠ ገፊና አግላይ እውነታ እጅግ አልፎ አልፎ በገጠሙ ሽርፍራፊ አዎንታዊ ክስተቶች ለመሸፈን መሞከር ፀሐይን በእጅ ለመጋረድ እንደ መሞከር ነው። በሌላ በኩል በዘመናዊው የኢትዮጵያ ታሪክ እየቀረቡ ያሉ የብሶት ትርክቶችም መጠኑ ቢለያይም ከመረጃ የተኳረፉ ብዙ ድርሰቶች ወይም ስንጥር መረጃ ይዘው መሬት ላይ በገሃድ ያልነበረ ምስል የሚስሉ ተረኮች እየወጡበት ነው። በዚያ ላይ ብዙዎቹ ከገንቢነታቸው ይልቅ አፍራሽ ሚናቸው የጎላ ነው። ኃላፊነት የጎደላቸው የዘመናችን ፖለቲከኞችና አክቲቪስቶች ትልቁ ነዳጃቸው የብሶት ትርክት ነው። ሲጀመር ትውልዱን በታሪክ እየቆዘመ እንዲኖር ማድረግ ካለበት ተጨባጭ ጋር ተግባብቶና አዎንታዊ አመለካከት ገንብቶ ከመኖር ይልቅ ሁሌ ብሶትን እንዲያቀነቅን መክተብ ነው። እነዚህ ሁለቱ ፅንፎች አንዳቸው የሌላውን ህመም የመጋራት፣ ወይም የሌላውን ብሶት የማድመጥ ፍላጎትም ትእግስትም የላቸውም። የነዚህ ተቃራኒ ትርክት አቀንቀኞች እጅግ አስፈሪ የሆነ ትውልድ እንዲመጣ አድርገዋል። የትላንት ጨቋኞችን ለመበቀል ከምኑም የሌሉ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ስለት ማንሳትን እንደ ጀብድ የሚቆጥር ትውልድ ነው የመጣው። ይሄ ውሉን የሳተ የጨቋኝ - ተጨቋኝ ትርክት ውጤት ነው። ሞልቶ የገነፈለ የህዝብ ለህዝብ ጥላቻ ቀላል የማይባል የማህበረሰባችንን ክፍል አጥቅቷል። ሰርክ "አፄዎቹ አፄዎቹ" ከማለት ባሻገር መሬት ላይ ወርዶ ህዝብ ላይ እየተፈጠረ ያለውን ጥሩ ያልሆነ ስሜት እንዲሁም እየተከሰተ ያለውን መራር እውነታ መመልከት ያሻል። በዳይ በሆነው የዘር ሚዛን እየተመዘነ ላ ኢላሀ ኢለላህ ዋጋ አጥቷል። የሸሃደተይን ዋጋ ከብሄርና ከቋንቋ በታች ሆኗል። የሙስሊም ፀሐፍት ትኩረት መሆን ያለበት ህዝበ ሙስሊሙ አይነታቸው የበዙ የዘመኑን ፈተናዎች የሚጋፈጥባቸው ግንዛቤዎች እንዲኖሩት ማስታጠቅ ነው። የትላንቱን በደል የምንተርክበት የተዛነፈ መንገድ ዛሬ የገዛ ወገናችንን የሚበላ እሳት እየፈጠረ እንደሆነ አይቶ ባሉበት ከመቀጠል ይልቅ አካሄድን ቆም ብሎ መገምገም ያሻል። ስለ ትላንቱ ስንታመም ዛሬ እየሞትን ነው። Ibnu Munewor = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor
نمایش همه...
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.