cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ተማር ለለዉጥ ሚዲያ

"እውቀትን በስልጣን እና በመኩራራት ተምሮ የሚሳካለት አንድም ሰው የለም። ነገር ግን ራሱን መስዋእት አድርጎ፡ በችግር እና ምሁራንን እያገለገለ የተማረ ይሳካለታል።" ኢማሙ ሻፊዒ (አላህ ይዘንላቸው) https://t.me/temarLelewutmedia ስናሳምር ያበራቱን ስናጠፋ ያርሙን ከታች ባለዉ በአስተያየቶቻችሁ መሥጫ ያገኙናል ጀዛኩሙሏሁ ኸይር 👇 https://t.me/Temarrmediabot

نمایش بیشتر
Advertising posts
1 791مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-77 روز
-5430 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

نمایش همه...
ለ1444 አመታት በፅናት የዘለቀ ዲናችን (እምነታችን) በአምባ ገነኖች ወከባ አይናወጥም ቆፍጣናዉ መግለጫ!!!

#ethiopia ##fetadaily #djibuti #minbertv #afar #amhara #harun_media #wollo

نمایش همه...
ፌደራል መጅሊሥ ዝምታዉን ሰበረ ! ቁጣዉ ተቀሰቀሰ...!!

#ethiopia #djibuti #harun_media #wollo #fetadaily #zehabesha #amhara #oromo #mesjid #hijab #afar

نمایش همه...
ይድረስ ለሁሉም ለሚመለከተዉ በሙሉ....!!

#harun_media #djibuti #ethiopia #fetadaily #seifu_on_ebs #minbertv #wollo #ahmedargoba#Abdi_wollo_tube

نمایش همه...
ግፉ ሞልቶ ፈሰሰ / እብሪቱም ጥግ ደረሰ !!

#ethiopia #fetadaily #djibuti #seifu_on_ebs #Ahmedargoba

Repost from Minber TV
" በአስቸኳይ መስጂዶችን ማፍረስ አቁሙ ፤ የፈረሱትንም በፍጥነት መልሳችሁ አሰሩ ፤ ሕዝበ ሙስሊሙንም በይፋ ይቅርታ ጠይቁ " - የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ  ምክር ቤት በአዲሱ "በሸገር ከተማ " መስጂዶች እየፈረሱ መሆኑን በመግለጽ ይህ ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም አሳሰበ። ምክር ቤቱ  ለኦሮምያው ክልላዊ መንግስት  ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በፃፈው ደብዳቤ  ነው ይህንን ማሳሰቢያ ያስተላለፈው። ጠቅላይ ምክር ቤቱ በደብዳቤው ፤ የኦሮሚያ  ብሔራዊ  ክልላዊ መንግስት እየፈረሱ ያሉ መስጂዶች በአስቸኳይ እንዲያስቆም ብሏል። ከዚህ ባለፈም ፤ የፈረሱ መስጂዶች በሸገር ከተማ አስተዳደር በፍጥነት እንዲሰሩና ሕዝበ ሙስሊሙን አስተዳደሩ በይፋ  ይቅርታ እንዲጠይቅ አሳስቧል። የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች  ከፍተኛ ምክር ፥ ለጠቅላይ ምክር ቤቱ በተፃፈው ደብዳቤ :- 1. በሸገር ከተማ ኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ ዉንዴሳ ወረዳ ልዩ ስፍራ ቀርሳ በቀን 14/07/15 2. በሸገር ከተማ ሰበታ ክፍለ ከተማ መጉላ ቶውፊቅ መስጂድ 19/08/15 3. በሸገር ከተማ መልካ ኖኖ ክፍለ ከተማ ወረዳ ልዩ ስሙ አን ኢ ሳይት ሰላም መስጂድ በቀን 24/08/25 4. በሸገር ከተማ ቡራዩ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ አሸዋ ሜዳ በቀን 25/08/15 መፍረሳቸውና ጉዳዩ ከአቅሙ በላይ መሆኑን አሳውቋል።
نمایش همه...