GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.
رفتن به کانال در Telegram
1 422
مشترکین
-124 ساعت
+77 روز
-630 روز
آرشیو پست ها
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ዛሬ በግሎው ት/ቤት "ሀገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል በደመቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡
ዛሬ በተከናወነው የተማሪዎች መማክርት/ፓርላማ ተወካዮች በተሰጠው ድምፅ መሰረት ከተወዳደሩት ሶስት ተወካዮች ከአጠቃላይ(470) ድምጽ የእናት ፍቅር 393፣እድገት በአንድነት 44 እና ሚዛናዊነት 33 ድምጽ አግኝተዋል።በዚህ ውጤት መሠረት የእናት ፍቅር ተወካዮች አሸናፊ ሆነዋል።
እንኳን ደስ አላችሁ!!
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
