GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.
前往频道在 Telegram
1 422
订阅者
-124 小时
+77 天
-630 天
帖子存档
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ዛሬ በግሎው ት/ቤት "ሀገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል በደመቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡
ዛሬ በተከናወነው የተማሪዎች መማክርት/ፓርላማ ተወካዮች በተሰጠው ድምፅ መሰረት ከተወዳደሩት ሶስት ተወካዮች ከአጠቃላይ(470) ድምጽ የእናት ፍቅር 393፣እድገት በአንድነት 44 እና ሚዛናዊነት 33 ድምጽ አግኝተዋል።በዚህ ውጤት መሠረት የእናት ፍቅር ተወካዮች አሸናፊ ሆነዋል።
እንኳን ደስ አላችሁ!!
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
