fa
Feedback
GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

رفتن به کانال در Telegram

Always strive for Excellence❤!!

نمایش بیشتر
1 423
مشترکین
+124 ساعت
+67 روز
-230 روز
آرشیو پست ها
ግሎዉ አፀደ ሕፃናት እና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ ቤት Mana Barumsaa Glow Olmaa Daa’immanii fi Sadarkaa 1ffaa Glow Kindergarten and Primary School ( Kg -Grade 8 ✍️ የግሎው አፀደ ህፃናት እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ፣ መምህራን፣ አስተዳደር ሠራተኞች ፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ባለድርሻ አካላት በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ !! ✍️ Barattoota, Barsiisoota, Bulchitoota , Maatiiwwan barattootaa fi Qaamoolee hirmaattota adda addaa Mana barumsaa Olmaa Daa’immanii fi Sadarkaa 1ffaa Glow / Ifaa/ hundaaf Baga gammaddan / gammanne . ✍️ Congratulations for students, teachers, administrators, parents and stakeholders of Glow KG and primary school . 👉 ምሳሌ 22፥6 ልጅን በሚሄድበት መንገድ ምራው፥ በሸመገለም ጊዜ ከእርሱ ፈቀቅ አይልም። አዲስ አበባ / Finfinnee/ Ethiopia Glow KG and Primary School ( Kg - Grade 8 ) ✍️ የግሎው አፀደ ህፃናት እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ፣ መምህራን፣ አስተዳደር ሠራተኞች ፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ባለድርሻ አካላት በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ !! ✍️ Barattoota, Barsiisoota, Bulchitoota , Maatiiwwan barattootaa fi Qaamoolee hirmaattota adda addaa Mana barumsaa Olmaa Daa’immanii fi Sadarkaa 1ffaa Glow / Ifaa/ hundaaf Baga gammaddan / gammanne . ✍️ Congratulations for students, teachers, administrators, parents and stakeholders of Glow KG and primary school . 👉 ምሳሌ 22፥6 ልጅን በሚሄድበት መንገድ ምራው፥ በሸመገለም ጊዜ ከእርሱ ፈቀቅ አይልም። አዲስ አበባ / Finfinnee/ Ethiopia

ለየረር በር ቁጥር-1 እና ቁጥር -2 ፣ ለሰፈራ ቁጥር -1 እና ቁጥር -2 ፣ ለሽቦ ኤጀርሳ / ወረዳ 11 አካባቢ ግሎዉ አፀደ- ህፃናት እና አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች የነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ባወጣው ዓመታዊ የትምህርት ካሌንደር መሠረት የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር እና አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 28/2016 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 15/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ ማሳሰቢያ:- የምዝገባ ቦታ:- 1- የርረ በር ቅርንጫፍ ኬጂ ግቢ 2- ሰፈራ ቅርንጫፍ ከ1ኛ- 8ኛ ክፍል ግቢ 3- ሽቦ ኤጀርሳ ኬጂ ቅርንጫፍ ግሎው ት/ ቤት

Haa ta’u Sisay.

24/102015 ዓ.ም               ለወላጆች በሙሉ የ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን የአፀደ- ህፃናት ምርቃት እና ሠርተፊከት የሚሰጥበት ቀን ወይም የመዝጊያ ቀን ቅዳሜ ሰኔ 30 /2016 ዓ.ም ከ1-8 ባለዉ ሰፈራ ግቢ ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት ስለሚከናወን በዕለቱና በሰዓቱ እንድትገኙ አናሳዉቃለን። ማሳሰቢያ፡- በዕለቱ ሠርተፊከት                   የሚሰጠው ለወላጅ ብቻ                         መሆኑን እንድታዉቁ፡፡ - የትምህርት ቤቱን ማንኛዉንም ቀሪ ክፊያ ያልከፈለ ወላጅ ሠርተፊከት የማይሰጠዉ መሆኑን አውቀው ከወድሁ አጠናቀው እንድመጡ አበክረን እናሳውቃለን።                   ግሎው ት/ቤት

ለየረር በር ቁጥር-1 እና ቁጥር -2 ፣ ለሰፈራ ቁጥር -1 እና ቁጥር -2 ፣ ለሽቦ ኤጀርሳ / ወረዳ 11 አካባቢ ግሎዉ አፀደ- ህፃናት እና አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች የነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ባወጣው ዓመታዊ የትምህርት ካሌንደር መሠረት የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር እና አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 30/2016 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 20/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ ግሎው ት/ ቤት

የሚኒስትሪ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች ➊ የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ❷
+1
የሚኒስትሪ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች ➊ የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ❷ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን ክብ ብቻ መጠቆር አለበት፡፡ ➌ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው ክብ ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ❹ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን ክብ በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ❺ በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ ክብ ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ❻ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ❼ ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ❽ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው የክብ ሳጥን መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ (Eraser/Rubber) ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ❾ መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ➓ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ 11. በእስኪብርቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ 12. ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ ነገር ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት አይፃፍበትም 13. በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን። ለሁሉም ሸር እናድርግ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ https://t.me/abeCH55 ወይም @abech55

ግንቦት 19 ቀን 2016 ዓ.ም  ለት/ቤታችን ወላጆች በሙሉ ነገ ማክሰኞ ግንቦት 20 / 2016 ዓ.ም ትምህርት ቤት ዝግ ሆኖ እንደሚውል እናሳውቃለን። ግሎዉ ት/ቤት

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ፣ ለግሎው ትምህርት ቤት መምህራንና ሠራተኞች እንዲሁም ውድ የት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ ። ግሎው ት/ቤት (ልኬ እና አለማየሁ)