ar
Feedback
GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

الذهاب إلى القناة على Telegram

Always strive for Excellence❤!!

إظهار المزيد
1 429
المشتركون
+824 ساعات
+127 أيام
+730 أيام
أرشيف المشاركات
ቀን :11/11/2016ዓ.ም ለዉድ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች:- ለ2017ዓ.ም የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሊጠናቀቅ የቀሩት  ቀናት አንድ ሳምንት ብቻ ነው። 👉👉በጊዜዉ ባልተመዘገቡ ተማሪዎች ቦታ ከሌሎች ትምህርት ቤቶች በመጠባበቅ ላይ ያሉ ተማሪዎችን ለመመዝገብ ስለምንገደድ በወቅቱ ተማሪዎችን በማስመዝገብ ሊፈጠር ከሚችለው ችግር እንድትድኑ አጥብቀን እንመክራለን ። ት/ቤቱ

ግሎዉ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የክረምት ትምህርት በዚህ መልኩ ተጀምሯል።

ግሎዉ ት/ት ቤታችን ወላጆች በሙሉ ሐምሌ 06/2016 ዓ.ም          ➡️ የነባር ተማሪዎች ምዘገባ ሰኞ  ሐምሌ 02/2016 ዓ.ም ተጀምሯል። ➡️ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሊጠናቀቅ የቀሩት 9 ( ዘጠኝ) ቀናት ብቻ ናቸው፡፡ ሐምሌ 15/2026 ዓ.ም ይጠናቀቃል !! ➡️ ያሉን ቦታዎች ውስን መሆኑን ስለምታውቁ ወላጆች በፍጥነት ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን።             ግሎው ት/ቤት

ግሎዉ አፀደ ሕፃናት እና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ ቤት Mana Barumsaa Glow Olmaa Daa’immanii fi Sadarkaa 1ffaa Glow Kindergarten and Primary School ( Kg -Grade 8 ✍️ የግሎው አፀደ ህፃናት እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ፣ መምህራን፣ አስተዳደር ሠራተኞች ፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ባለድርሻ አካላት በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ !! ✍️ Barattoota, Barsiisoota, Bulchitoota , Maatiiwwan barattootaa fi Qaamoolee hirmaattota adda addaa Mana barumsaa Olmaa Daa’immanii fi Sadarkaa 1ffaa Glow / Ifaa/ hundaaf Baga gammaddan / gammanne . ✍️ Congratulations for students, teachers, administrators, parents and stakeholders of Glow KG and primary school . 👉 ምሳሌ 22፥6 ልጅን በሚሄድበት መንገድ ምራው፥ በሸመገለም ጊዜ ከእርሱ ፈቀቅ አይልም። አዲስ አበባ / Finfinnee/ Ethiopia Glow KG and Primary School ( Kg - Grade 8 ) ✍️ የግሎው አፀደ ህፃናት እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ፣ መምህራን፣ አስተዳደር ሠራተኞች ፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ባለድርሻ አካላት በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ !! ✍️ Barattoota, Barsiisoota, Bulchitoota , Maatiiwwan barattootaa fi Qaamoolee hirmaattota adda addaa Mana barumsaa Olmaa Daa’immanii fi Sadarkaa 1ffaa Glow / Ifaa/ hundaaf Baga gammaddan / gammanne . ✍️ Congratulations for students, teachers, administrators, parents and stakeholders of Glow KG and primary school . 👉 ምሳሌ 22፥6 ልጅን በሚሄድበት መንገድ ምራው፥ በሸመገለም ጊዜ ከእርሱ ፈቀቅ አይልም። አዲስ አበባ / Finfinnee/ Ethiopia

ለየረር በር ቁጥር-1 እና ቁጥር -2 ፣ ለሰፈራ ቁጥር -1 እና ቁጥር -2 ፣ ለሽቦ ኤጀርሳ / ወረዳ 11 አካባቢ ግሎዉ አፀደ- ህፃናት እና አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች የነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ባወጣው ዓመታዊ የትምህርት ካሌንደር መሠረት የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር እና አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 28/2016 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 15/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ ማሳሰቢያ:- የምዝገባ ቦታ:- 1- የርረ በር ቅርንጫፍ ኬጂ ግቢ 2- ሰፈራ ቅርንጫፍ ከ1ኛ- 8ኛ ክፍል ግቢ 3- ሽቦ ኤጀርሳ ኬጂ ቅርንጫፍ ግሎው ት/ ቤት

Haa ta’u Sisay.