fa
Feedback
GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

رفتن به کانال در Telegram

Always strive for Excellence❤!!

نمایش بیشتر
1 426
مشترکین
+124 ساعت
+67 روز
-230 روز
آرشیو پست ها
ዉድ ወላጆች እንኳን ደስ አለችሁ / አለን። Congratulations to Glow School Admin ,Teachers , Students and Our parent’s . Baga Gammadaa / gammanne maatiin , Bulchitoonni, Barsiisistonni fi barattoota mana barumsaa Glow hundaaf. Glow school.

አዲስ የተማሪዎች ዝውውር መመሪያ ረቂቅ 2016 ዓ.ም አዲስ የተማሪዎች ዝውውር መመሪያ ረቂቅ 2016ዓም ዋና ዋና ነጥቦች ከዚህ በፊት በተለያዩ ክልሎች ወጥነት ያልነበረው የተከታታይ ምዘና አያያዝ  ማለትም 60% ተከታታይ ምዘና 40% ማጠቃለያ ፈተና አሁን ወደ 40% ተከታታይ ምዘና 60% ማጠቃለያ ፈተና ተሰጥቶ ከ100% ይያዛል ከ9-11ኛ ክፍል Maths and English ከ50% በታች ያመጣ ተማሪ እንዲሁም 1-7ኛ ክፍል 6ኛን ሳይጨምር Maths እና የማስተማሪያ ቋንቋውን ከ50% በታች ካመጣ ወደቀጣይ ክፍል መዛወር አይችልም አንድ ክፍል ደረጃ ከአንዴ በላይ ከደገመ ከትምህርት ይሰናበታል። @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library

በፈተና ጊዜ የሚፈጠርን ጭንቀት ወይም ቴንሽንን ልንቆጣጠር የምንችልባቸው ዘዴዎች!🥰🥰 ======================== 👉ፈተና የመፈተኛ ጊዜ ሲቃረብ ሁላችንም በመጠኑ መጨነቅ እና ከወትሮው ከፍ ባለ መጠን ውጥረት ውስጥ መግባታችን የተለመደ ነገር ነው::ይህን አይነቱን ከፍተኛ ውጥረት መቆጣጠር የምንችለበት መንገድ:- ከፈተና በፊት ማድረግ የሚገባን 🥰:- ------------------------------------------------ ☝️ ፈተና ሲመጣ መጠነኛ ውጥረት እና ጭንቀት ተፈጥሮአዊ እና ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ እንደሚያጋጥመው መረዳት። ☝️ ለፈተና ስንዘጋጅ አዎንታዊ እና በጎ ሀሳቦችን ማሰብ፡፡ 👌ፈተና ማለት ከዚህ ቀደም ከተማርነው ነገር የተረዳነውን እና የቀሰምነውን እውቀት የምንለካበት መመዘኛ እንጂ የኛ የህይወት ምዕራፍ ማብቂያ ወይም አጠቃላይ ችሎታችንን የሚያመላክት አይደለም ።  ☝️ማወቅ ያለብን አንድ ነገር ቢኖር መሳሳትን አለመፍራት እና ሁሌም ለማወቅ እና ራስን ለማሻሻል ዝግጅ መሆንን ነው ። እንዲሁም አሁን የምንፈተነው ፈተና እንዳሰብነው እንኳን ውጤቱ ባያስደስት ለቀጣይ ማስተካከል እና ማሻሻል እንደሚቻል ማመን። ☝️ ከጓደኞቻችን ጋር ያጠናነውን ነገር በጋራ ሆነን መጠያየቅ እና እርስ በርስ ያወቅነውን ነገር መለዋወጥ፡፡ ይህ ዘዴ ይበልጥ የማስታወስ ብቃታችንን እንደሚጨምር እና የተጠያየቅነው ነገር እንዳይረሳን ያረጋል ። ከዚህም በተጨማሪ የተሳሳትነውን ነገር ድጋሚ እንድንከልስ እና እርማት እንድናረግ ያግዘናል። ☝️ የፈተና ቀን ሲቃረብ እንደ ወትሮው ዘና ማለት እና በቂ እረፍትና በቂ እንቅልፍ  መተኛት ። ይህም ጭንቀትን ይቀንስልናል፣ እንዲሁም ተረጋግተን ያጠናነውን ነገር አስበን እንድንሰራ ይረዳናል።

የፈተና ፕሮግራም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ነዉ።

የ6ኛና 8ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና ፕሮግራም

ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች የመጀመሪያ ሴሚስተር ሞዴል ፈተናን ለመስጠት የጊዜ ሰሌዳ አዉጥቷል። በመሆኑም ወላጆች ልጆቻችሁ በቤት ዉስጥ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ተገቢዉን ጊዜና ቦታ በማመቻቸት እገዛ እንድታደርጉላቸዉ ለማሳሰብ እንወዳለን። ፈተናው ጥር 1 እና 2/2016 የሚሰጥ ሲሆን የጊዜ ሰሌዳዉ ከዚህ በታች አያይዘን ልከናል።

Don't forget 👇 # Amharic Mid Exam for grade 1-6 will be given on Tuesday(16/04/2016E.C)