fa
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

رفتن به کانال در Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

نمایش بیشتر
2 617
مشترکین
+724 ساعت
+207 روز
+3530 روز
آرشیو پست ها
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። የሕጻናትና የማዕከላውያን ጉዞ ነሐሴ 25 /2017ዓ.ም እንደሚከናወን ይታወቃል ለዚህም ጉዞ የተመደበው ክፍያ 150 እስከ እሑድ ነሐሴ 11 ድረ
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። የሕጻናትና የማዕከላውያን ጉዞ ነሐሴ 25 /2017ዓ.ም እንደሚከናወን ይታወቃል ለዚህም ጉዞ የተመደበው ክፍያ 150 እስከ እሑድ ነሐሴ 11 ድረስ ብቻ ለከፈለ ሲሆን ከሰኞ ነሐሴ 12 ቀን ጀምሮ የሚከፍሉ 250 የሚደረግ ስለሆነ ያልከፈላችሁ አስቀድማችሁ ክፍያውን እንድትከፍሉ ይሁን። የጉዞ ኮሚቴ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

''ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው'' ሐዋ.20፥35 የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በጎ አድራጎት ክፍል በየዓመቱ በምዕመናን እገዛ ለተቸገሩ ሕጻናት የትምህርት መሣሪያ ድጋፍ ያደርጋል። እርስዎም የቻሉ
''ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው'' ሐዋ.20፥35 የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በጎ አድራጎት ክፍል በየዓመቱ በምዕመናን እገዛ ለተቸገሩ ሕጻናት የትምህርት መሣሪያ ድጋፍ ያደርጋል። እርስዎም የቻሉትን የአቅምዎትን በመለገስ እንዲሳተፉ በትህትና እንጠይቃለን። ዝርዝራቸውም - 1 ደርዘን ደብተር--------800 - 1 ደርዘን እስክርቢቶ -----300 - 1 ደርዘን እርሳስ ---------150 - 1 ቦርሳ -------------------900 - 1 ኮምፓስ ----------------120 ጠቅላላ ፓኬጅ ---------2270 ብር በተናጠል መለገስ ይቻላል። 100065853292 ተስፋዬ፣ሙሉጌታ እና ሸዋንግዛው ለበለጠ መረጃ:- 09 13 00 60 86 - 09 12 41 97 72 - 09 31 14 44 44 ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

''ነገረ ክርስቶስ '' ክፍል ሁለት በዲ/ን ሞገስ አብርሃም የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ
''ነገረ ክርስቶስ ''           ክፍል ሁለት                 በዲ/ን ሞገስ አብርሃም የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  የፊታችን ቅዳሜ  ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ጽንሰታ_ለማርያም ነሐሴ ሰባት በዚች ቀን እግዚአብሔር የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤልን ወደ ከበረና ከፍ ከፍ ወዳለ ጻድቅ ኢያቄም ላከው አምላክን የወለደች የእመቤታችን የድንግል ማርያምን ፅንስቷንና
ጽንሰታ_ለማርያም ነሐሴ ሰባት በዚች ቀን እግዚአብሔር የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤልን ወደ ከበረና ከፍ ከፍ ወዳለ ጻድቅ ኢያቄም ላከው አምላክን የወለደች የእመቤታችን የድንግል ማርያምን ፅንስቷንና ልደቷን በእርሷም ለዓለሙ ሁሉ ድኅነትና ተድላ ደስታ እንደሚሆን ነገረው።  ይህ ጻድቅም ሰው ኢያቄምና የከበረች ሚስቱ ሐና ልጅ ሳይወልዱ ሸመገሉ የከበረች ሐና መካን ሁናለችና ስለዚህም እጅግ ያዝኑ ነበር የእስራኤል ልጆች ልጅ ያልወለደውን ከእግዚአብሔር በረከትን ያጣ ነው እያሉ ያቃልሉት ነበርና። እነርሱም ልጅን ይሰጣቸው ዘንድ ወደ እግዚአብሔር ዘወትር ፈጽሞ ይለምኑ ነበር። ከዚህም በኋላ ወንድ ልጅን ወይም ሴት ልጅን ቢወልዱ ለእግዚአብሔር ቤት አገልጋይ ሊያደርጉ ስለትን ተሳሉ።  የከበረ ኢያቄምም በተራራ ላይ ሳለ ሲጸልይና ሲማልድ እነሆ በላዩ እንቅልፍ እንቅልፍ ብሎት አሸለበ ያን ጊዜ ከእግዚአብሔር የተላከ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤል ተገለጸለት እንዲህም አለው ሚስትህ ሐና ትፀንሳለች ዓለሙ ሁሉ ደስ የሚሰኝባትን የብዙዎችም ዐይነ ልቡ ናቸው በእርሷ የሚበራላችውን በእርሷም ድኅነት የሚሆንባትን ሴት ልጅን ትወልድልሃለች።  በነቃ ጊዜም ወደ ቤቱ ሒዶ ለሚስቱ ለቅድስት ሐና ነገራት ራእይዋን እውነት እንደሆነች አመኑዋት ከዚህም በኋላ ነሐሴ ሰባት በዚች ቀን የከበረች ሐና ፀነሰች ለዓለም ሁሉ መመኪያ የሆነች በሁለት ወገን ድንግል የሆነች የአምላክ እናት እመቤታችንን ማርያምን ወለደቻት። ንዒ ኅቤየ ኦ ድንግል ምስለ ወልድኪ ፍቁርኪ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ ትባርኪ ላዕሌነ     ድንግል ሆይ ከተወዳጅ ልጅሽ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ወደ እኔ ነይ ትባርኪን ዘንድ    የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነቷ ከኛ አይለየን ፍቅሯን በልባችን ጣዕሟን በአንደበታችን ያሳድርብን።

''ነገረ ክርስቶስ '' ክፍል አንድ በዲ/ን ሞገስ አብርሃም የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 03/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ
''ነገረ ክርስቶስ ''           ክፍል አንድ                 በዲ/ን ሞገስ አብርሃም የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  የፊታችን ቅዳሜ  ነሐሴ 03/2017 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com