fa
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

رفتن به کانال در Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

نمایش بیشتر
2 631
مشترکین
+624 ساعت
+267 روز
+4830 روز
آرشیو پست ها
የሰንበት ት/ት ቤታችን ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ክፍል በተልዕኮ ማስተባበሪያ ትምህርት ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች በዛሬው እለት መስከረም 05/2017 ዓ.ም የተከበሩ የደብራችን አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃን አዕምሮ ምስጋናው ፣ተመራቂ ተማሪዎች ፣ቤተሰቦቻቸው እና የተለያዩ እንግዶች  በተገኙበት ተመረቁ።  ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ሰንበት ት/ት ቤታችን በነገው ዕለት ለምታከናውነው የበርካታ ተማሪዎች የምርቃት መርሐ ግብር ቅድመ ዝግጅት ተጠናቀቀ። እግዚአብሔር ይመስገን። የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል
+4
ሰንበት ት/ት ቤታችን በነገው ዕለት ለምታከናውነው የበርካታ ተማሪዎች የምርቃት መርሐ ግብር ቅድመ ዝግጅት ተጠናቀቀ። እግዚአብሔር ይመስገን።                   የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ለተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት * * * * * ** በማ/ስ/ቅ/ ልደታ ለማርያምና ደ/መ/ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን የተክለ ሣዊሮስ ሰንበት ትምህርት ቤት በ1957 ዓ.ም ተ
የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ለተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት * * * * * ** በማ/ስ/ቅ/ ልደታ ለማርያምና ደ/መ/ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን የተክለ ሣዊሮስ ሰንበት ትምህርት ቤት በ1957 ዓ.ም ተመስርቶ  አሁን 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እያከበረ በመሆኑ እንኳን ለ60ኛው ዓመት የምስረታ በዓላችሁ አደረሳችሁ እያልን መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን።                   የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በአዲሱ ዓመት የመጀመሪያው ልዩ የቅዳሜ መርሐግብር ቅዳሜ መስከረም 04/2017 ዓ.ም 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ። የቴሌግራም ቻናላ
በአዲሱ ዓመት የመጀመሪያው ልዩ የቅዳሜ መርሐግብር  ቅዳሜ መስከረም 04/2017 ዓ.ም 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ጊዜውን የሚያጠፋ ህይወቱን ያጠፋል አውቀነውም ይሁን ሳናውቀዉ ጊዜያችንን እናጠፋለን... ከፍተው ያንብቡ የዌብሳይት ገጻችንንም ይጎብኙ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

''በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል'' መዝ.65÷11      ለመላው ኢትዮጲያውያን በሙሉ << እንኳን ከዘመነ ዮሐንስ ወደ ዘመነ ማቴዎስ በሰላም አሸጋገራችሁ>>   ✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼 ✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼          በጊዜ ሥጦታ ቀናት ተፈጥራዊ ዑደትን ተከትለውና ወራትን ተክተው ዘመንን ይፈጥራሉ፤ የዘመናት ለውጥም አዲስ ዓመትን ይተካሉ፤ ይህ ሁሉ ግን በእግዚአብሔር አምላክ ቅዱስ ፈቃድ ሆነ፤ እኛም ለአዲሱ ዓመት ዘመነ ማቴዎስ እንደ ቸርነቱ ደረስን፡፡ በዝናብ አብቅሎ፣ በፀሐይ አብስሎ፣ ፍጥረቱን የሚመግብ እግዚአብሔር ዕድሜ ለንስሓ ዘመን ለፍስሐ የሰጠን መልካም እንድንሠራበት ነውና በመጪው ዘመን የትላንት ስሕተታችንን አርመን፣ የተጣላን ታርቀን፣ የበደልን ክሰን፣ ያለው ለሌለው እያካፈለ ለመኖር ልናቅድ ይገባናል፤ ለምድራዊ ኑሯችን የምንተገብራቸውን እንደምናቅድ ለመንፈሳዊ ሕይወታችንም ልናስብ ይገባል፤ የዘመናት ጌታ ብርሃንና ጨለማን፣ በጋና ክረምትን የሚያፈራርቅ ዘመንን፣ በዘመን የሚተካ የሠራዊት ጌታ የእስራኤል ቅዱስ ልዑል እግዚአብሔር ዘመነ ዮሐንስ (፳፻፲፮ ዓ.ምን አሳልፎ) ለዘመነ ማቴዎስ (፳፻፲፯ ዓ.ም) አድርሶናልና ክብርና ምስጋና ለእርሱ ይሁን! ዝናመ ምሕረቱን፣ ጠለ በረከቱን ለምድር ለግሶ፣ አለስልሶ ባዶነቷን በሰብል፣ በልምላሜ፣ በጽጌአት ውበት አስጊጦ፣ እክለ በረከቱን ለእኛ የሚያድል ፈጣሪ ዘመኑን የፍቅር፣ የሰላም፣ የምሕረት ዘመን ያድርግልን! የተሰጠንን ዘመን መልካም ልንሠራበት ይገባል! በስንፍና ያሳለፍነው ጊዜ ይብቃን! በአዲስ ዘመን በአዲስ ዕቅድ፣ በአዲስ መንፈስ ለሥራ እንነሣ! ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ በመልእክቱ እንዲህ ይለናልና ‹‹የአሕዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት በመዳራትና በሥጋ ምኞትም፣ በስካርም፣ በዘፈንም፣ ያለ ልክም በመጠጣት፣ ነውርም ባለበት በጣዖት ማምለክ የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃልና፡፡›› የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤታችን በድጋሜ እንኳን አደረሳችሁ እያለ፤ አዲሱ ዓመት መልካም ሥራ የምንሰራበት፣ በኀጥያት፣ በተንኮል፣ በክፋት የቆሸሸው ሰውነታችን በንስሓ ታጥቦ ለቅዱስ ሥጋው ለክቡር ደሙ የምንበቃበት፣ በመልካም ተግባር የሚታደስበት እና ለስጋ ብቻ ሳይሆን ለነፍሳችንም የምንሰራበት እንዲሆን እንዲሁም አዲሱ ዓመት በሃይማኖት የምንፀናበት፣ በፍቅርና በመረዳዳት የምንኖርበት፣አንድነታችን የሚጠነክርበት፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ ሰላም የምትሆንበት እንዲሆንልን መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን፡፡ እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!              መልካም አዲስ ዓመት!!! (እንቁጣጣሽ)                    የፍኖተ ብርሃን ሰ/ ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

''በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል'' መዝ.65÷11      ለመላው ኢትዮጲያውያን በሙሉ << እንኳን ከዘመነ ዮሐንስ ወደ ዘመነ ማቴዎስ በሰላም አሸጋገራችሁ>>   ✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼 ✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼✨🌼          በጊዜ ሥጦታ ቀናት ተፈጥራዊ ዑደትን ተከትለውና ወራትን ተክተው ዘመንን ይፈጥራሉ፤ የዘመናት ለውጥም አዲስ ዓመትን ይተካሉ፤ ይህ ሁሉ ግን በእግዚአብሔር አምላክ ቅዱስ ፈቃድ ሆነ፤ እኛም ለአዲሱ ዓመት ዘመነ ማቴዎስ እንደ ቸርነቱ ደረስን፡፡ በዝናብ አብቅሎ፣ በፀሐይ አብስሎ፣ ፍጥረቱን የሚመግብ እግዚአብሔር ዕድሜ ለንስሓ ዘመን ለፍስሐ የሰጠን መልካም እንድንሠራበት ነውና በመጪው ዘመን የትላንት ስሕተታችንን አርመን፣ የተጣላን ታርቀን፣ የበደልን ክሰን፣ ያለው ለሌለው እያካፈለ ለመኖር ልናቅድ ይገባናል፤ ለምድራዊ ኑሯችን የምንተገብራቸውን እንደምናቅድ ለመንፈሳዊ ሕይወታችንም ልናስብ ይገባል፤ የዘመናት ጌታ ብርሃንና ጨለማን፣ በጋና ክረምትን የሚያፈራርቅ ዘመንን፣ በዘመን የሚተካ የሠራዊት ጌታ የእስራኤል ቅዱስ ልዑል እግዚአብሔር ዘመነ ዮሐንስ (፳፻፲፮ ዓ.ምን አሳልፎ) ለዘመነ ማቴዎስ (፳፻፲፯ ዓ.ም) አድርሶናልና ክብርና ምስጋና ለእርሱ ይሁን! ዝናመ ምሕረቱን፣ ጠለ በረከቱን ለምድር ለግሶ፣ አለስልሶ ባዶነቷን በሰብል፣ በልምላሜ፣ በጽጌአት ውበት አስጊጦ፣ እክለ በረከቱን ለእኛ የሚያድል ፈጣሪ ዘመኑን የፍቅር፣ የሰላም፣ የምሕረት ዘመን ያድርግልን! የተሰጠንን ዘመን መልካም ልንሠራበት ይገባል! በስንፍና ያሳለፍነው ጊዜ ይብቃን! በአዲስ ዘመን በአዲስ ዕቅድ፣ በአዲስ መንፈስ ለሥራ እንነሣ! ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ በመልእክቱ እንዲህ ይለናልና ‹‹የአሕዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት በመዳራትና በሥጋ ምኞትም፣ በስካርም፣ በዘፈንም፣ ያለ ልክም በመጠጣት፣ ነውርም ባለበት በጣዖት ማምለክ የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃልና፡፡›› የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤታችን በድጋሜ እንኳን አደረሳችሁ እያለ፤ አዲሱ ዓመት መልካም ሥራ የምንሰራበት፣ በኀጥያት፣ በተንኮል፣ በክፋት የቆሸሸው ሰውነታችን በንስሓ ታጥቦ ለቅዱስ ሥጋው ለክቡር ደሙ የምንበቃበት፣ በመልካም ተግባር የሚታደስበት እና ለስጋ ብቻ ሳይሆን ለነፍሳችንም የምንሰራበት እንዲሆን እንዲሁም አዲሱ ዓመት በሃይማኖት የምንፀናበት፣ በፍቅርና በመረዳዳት የምንኖርበት፣አንድነታችን የሚጠነክርበት፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ ሰላም የምትሆንበት እንዲሆንልን መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን፡፡ እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!              መልካም በዓል!                    የፍኖተ ብርሃን ሰ/ ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

" የልባችሁን አእምሮ አድሱ " ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት " ሁለመናችንን በሐዲስ ምግብ እየመገበ የሚጠብቀን አምላካችን እግዚአብሔር እንኳን ከዘመነ ዮሐንስ 2016 ዓ.ም ወደ ዘመነ ማቴዎስ 2017 ዓ.ም በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ " በማለት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። በመልእክታቸውም " በገሃዱ ዓለም የማያረጅ እና የማይታደስ የለም መታደስ ባይኖር ኖሮ ሕይወታውያን ፍጡራን በሕይወት መካከል መቀጠል አይችሉም ነበር፤ የዘመን መታደስ የስነ ፍጥረት አንዱ አካል ስለሆነ በየጊዜው ይታደሳል። እኛ ሰዎችም በየጊዜው እንድንታደስ እግዚአብሔር አዞናል ፤ ዘመንም እንደሌላው ያረጃል ይታደሳል ፤ ዛሬ አሮጌውን ሸኝተን አዲሱን የምንቀበልበት ዘመን ላይ እንገኛለን። የተወደዳችሁ ምእመናን ፍጥረታትን ማደስ የእግዚአብሔር ሥራ ቢሆንም ከፈጣሪ በተሰጠው ሥልጣን ሰውም የማደስና የመምራት ሥልጣን አለው። ዛሬ ዓለማችን በመታደስ ሳይሆን በማርጀት ላይ የምትገኘው ከሰዎች ድርጊት የተነሳ ነው። እየተፈጠረ ያለው ችግር ከሰው አጠቃቀም ስህተት እንደሆነ እየሰማን እና እያየን ነው። ከዚህ በተለየ መልኩ ደግሞ ሰው ምደረ በዳውን ወደ ሐመልማለ ገነት የሚቀይርበትንም ሁኔታ እያየን ነው ፣ይህ ሰው የማልማትም ሆነ የማጥፋት ሚና እንዳለው ያሳያል። ሰዎች የላቀ እድገትን ሲያስመዘግቡ በመታደስ ላይ እንደሆኑ ይታወቃል። የዚህን ተቃራኒ ይዘው የተጓዙ ከሆነ ማርጀትን ይዘው እየተጓዙ ስለሆነ በመታደስ መኖር አለብን። የተወደዳችሁ ምእመናን የክርስትና ሃይማኖት የመጨረሻ ግብ የፍጥረታት መታደስ ነው። ከሞት በኋላ ትንሳኤ ፤ ከዚያም እንከን የሌለው ጣዕመ ሕይወት አለ ብሎ ሰውን ለዘለዓለማዊ ሕዳሴ ማብቃት ነው። ከዚህ አንጻር ሰው ማርጀት ሳይሆን መታደስ እንዳለበት ፤ እግዚአብሔር የፍጥረቱን መታደስ በሰማይ ብቻ ሳይሆን በምድርም ስለሚፈልገው ዘመንን እየለወጠ ይመግበናል። ስለዚህ እኛስ ለመታደስ ተዘጋጅተናል ወይ ብለን ራሳችንን መጠየቅና መልሱን ማግኘት ወሳኝ ነው። ለመታደስም ቆራጥ ውሳኔ በመወሰን አዲሱን ዘመን ልንጠቀምበት ይገባናል። እኛ ኢትዮጵያን ቀድሞ እንበልጣቸው ከነበሩት ሁሉ ወደ ኋላ እየቀረን ከችግሮቻችን ላለመላቀቅ ውል የገባን እስኪመስል ድረስ እየቀጠልንበት ነው። ኢትዮጵያን የመሰለች ሀገር ይዘን እንዲህ ሆነን ስንገኝ ከስንፍናችን በቀን ምንም የጎደለን እንደሌለ ሌሎችም የሚያውቁት ነው። ስለዚህ ለእኔ ለእኔ በመባባል የሕዝባችንን ሰቆቃ አናስረዝም። ኢትዮጵያ የሁሉም ናት ፤ በእኩልነት እና በአንድነት ሀገራችንን እናድስ። እኛ ኢትዮጵያውያን ከ3000 ዓመታት ውስጥ ከእግዚአብሔር ተለይተን አናውቅም። በዚህም ተጠቃሚዎች እንጂ ተገጂዎች የሆንበት ጊዜ የለም ፤ ሕዝቡም በፈጣሪው የሚያምን ስለሆነ ከዚህ ውጭ እንምራው ብንል ግን ያጋጠመንን ችግር ማስቀጠል ነው የሚሆነው ስለዚህ የሁሉም መነሻ ውጣዊ አእምሮአችኝ ነውና እሱን በማደስ በአዲሱ ዓመት ሀገራችንን እንድናድስ ጥሪ እናቀርባለን። አዲሱ ዘመን በውይይት ፣ መለያየትን በአንድነት ፣ አለመግባባትን በእርቅ ፈትተን ሁላችንም በመታደስ ማማ ላይ የቆመ ማኅበረሰብን ለመገንባት ጥረት እንድናደርግ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።" አባ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ጳጕሜን 5 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ፤ ኢትዮጵያ © ተ.ሚ.ማ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆንሽው እህታችን ሙሉነሽ ጸጋዬ እንኳን ደስ አለሽ። የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻ
የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆንሽው እህታችን ሙሉነሽ ጸጋዬ እንኳን ደስ አለሽ።             የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

"ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ።" መዝ 117 ÷26 🎓🎓🎓 የተማሪዎች ምርቃት 🎓🎓🎓 በ2016 ዓ.ም በ2ዙር የተልዕኮ ትምህርት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎችን እንዲሁም በሰንበት ትምህርት
"ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ።" መዝ 117 ÷26 🎓🎓🎓 የተማሪዎች ምርቃት 🎓🎓🎓 በ2016 ዓ.ም በ2ዙር የተልዕኮ  ትምህርት  ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎችን እንዲሁም በሰንበት ትምህርት ቤታችን መደበኛ ትምህርትና የክረምት ኮርስ ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች  የምርቃት መርሐ ግብር።     እሑድ መስከረም 05 ቀን 2017ዓ.ም           ከጠዋቱ 3 :30 ሰዓት ጀምሮ                     በደብሩ አውደ ምህረት ስለምናከናውን እንዳይቀሩ  ተጋብዘዋል ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

"ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ።" መዝ 117 ÷26 🎓🎓🎓 የተማሪዎች ምርቃት 🎓🎓🎓 በ2016 ዓ.ም በ2ዙር የተልዕኮ  ትምህርት  ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎችን እንዲሁም በሰንበት ትምህርት ቤታችን መደበኛ ትምህርትና የክረምት ኮርስ ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች  የምርቃት መርሐ ግብር። እሑድ መስከረም 05 ቀን 2017ዓ.ም         ከጠዋቱ 3 :30 ሰዓት ጀምሮ                   በደብሩ አውደ ምህረት ስለምናከናውን እንዳይቀሩ ተጋብዘዋል ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com