የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
رفتن به کانال در Telegram
2 775
مشترکین
-224 ساعت
+17 روز
+4230 روز
آرشیو پست ها
#ጼዴንያ_ማርያም
ከሀገረ ደማስቆ በጼዴንያ ክፍል በመሪና ማርታ የምትባል ደግ ሴት ነበረች። አባ ቴዎድሮስ የሚባል ኢትዮጵያዊ መነኮስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ መሽቶበት ከቤቷ በእንግድነት አድሮ ጧት ሊሄድ ሲነሳ ወደ ኢየሩሳሌም መሄዱን አውቃ የእመቤቴን ስዕል ገዝተህ አምጣልኝ ዋጋውን ልስጥህ አለችው። ገንዘቡንስ ሳመጣልሽ ትሰጪኛለሽ ብሏት ሄደ።
ቅዱሳት መካናትን እጅ ነስቶ ስዕሉን ዘንግቶ ሳይገዛ ሲመለስ፤ "ለምንት ረሳዕከ ዘትብለከ ዛቲ ብእሲት" አደራ ጥብቅ አይደለምን? ያች ሴት አደራ ያለችህን ለምን ረሳህ የሚል ድምጽ ሰማ። ተመልሶ ሄዶ ገዝቶ በረሃ በረሃውን ሲሄድ አንበሳ መጣበት። ፈርቶ ሲጨነቅ ከስዕሉ ድምጽ ተሰምቶ አንበሳው ደንግጦ ሸሸ። ሁለተኛ፤ ሁለት ሽፍቶች አግኝተውት ሲፈራ እንደቀደመው ዓይነት ድምጽ ከስዕሉ ተሰማ። ምን መጣብን ብለው ሸሽተዋል።
እሱም ይህን አይቶ #መድኃኒቴን_አሳልፌ_አልሰጥም ብሎ ወደ ሀገሩ ይዞ ሊሄድ በመርከብ ተሳፈረ። ጽኑ ማዕበል ተነሥቶ መርከቡን እየገፋ ደማስቆ ዳርቻ አደረሳቸው። ሌላ መጠጊያ የለውምና ልብሱን ቀይሮ ድምፁን ለውጦ ከቤቷ ገብቶ አደረ። ሲነጋ ወጥቶ ሊሄድ ከበራፉ ሲደርስ ደጃፏ ጠፍቶት "ወወዓለ እንዘ ያርመስምስ" ይላል ከቅጽሩ ሲታገል ዋለ። ማርታ አባቴ ያመመህ የደከመህ ትመስላለህ ዛሬን ደግሞ በዚህ አድርህ ነገ ትሄዳለህ አለችው፤ አደረ። በሁለተኛውም ዕለት እንዲሁ ሆነ፤ በሦስተኛው ቀን አባቴ እንዲህ ስትሆን ዛሬ ሦስተኛ ቀን ነው፤ የሆንከው ምንድር ነው ? አለችው። መድኃኒቴን አሳልፌ አልሰጥም ብዬ እንጂ ስዕል ግዛልኝ ያልሽን መነኮስ ነኝ ብሎ አውጥቶ ሰጣት። ደስ አላት። ተቀብላ በክብር አስቀመጠችው። በመዓልትም በሌሊትም መብራት ታበራለታለች። ይህችም ስዕል ወንጌላዊው ሉቃስ የሳላት ናት። "ወይእቲ ስዕል ትመስል ልብስተ ሥጋ ወያንጸፈጽፍ ሐፍ እምኔሃ" ይላል፤ ሥጋ የለበሰች ከፊቷም ወዝ የሚያንጸፋጸፍ ትመስል ነበረ።
አባ ቴዎድሮስም ስዕሏን እያገለገለ ከእሷ ጋር ኑሯል። ከዚህ በኋላ ብዙ ተአምራት አድርጋለች፤ ሕሙም ፈውሳለች፤ ዕውር አብርታለች። በዘመኑ የነበረ ሊቀ ጳጳስ ዜናዋን ሰምቶ አመጣታለሁ ቢል የማይሆንለት ሆነ፤ ከዚያው ስዕል ቤት ሠርቶላት ካህናት መድቦላት ስዕሏ ወደ ማርታ ቤት የገባችበትን ዕለት መስከረም 10 ቀን እንዲከበር ሥርዓት ሠርቶላት ተመልሷል።
#ከእመቤታችን_ወላዲተ_አምላክ_ረድኤትና_በረከት_ያሳትፈን!
ምንጭ ፦ መጽሐፈ ስንክሳር፣ ተአምረ ማርያም፣ መዝገበ ታሪክ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
በዚህች ዕለት ከሚታሰቡ ቅዱሳን በረከት ያሳትፈን!
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆኑት የእህታችን ማኅሌት ያሬድ እና የወንድማችን ቅዱስ ያሬድ አያት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ መስከረም 8/2019 ዓ.ም በቅዱስ ዮሴፍ ቤ/ክ ከቀኑ 9:00 ሰዔት የሚፈጸም በመሆኑ በቀብሩ ላይ መገኘት የምትችሉ ተገኝተን እንዲሁም በመኖሪያ ቤታቸው 43 ቀበሌ አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
መስከረም 8
"...ሙሴ... ለጊዜው በኃጢአት ከሚገኝ ደስታ ይልቅ ከእግዚአብሔር ሕዝብ ጋር መከራ መቀበልን መረጠ:: ብድራቱን ትኩር ብሎ ተመልክቷልና..." ዕብ. 11:24
በዛሬው ዕለት ከሚታሰቡ ቅዱሳን በረከትና ረድኤት ያሳትፈን!
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
"...ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ ዘለለ፤ በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥ በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች፦ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው። የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል? እነሆ፥ የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በመጣ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሎአልና። ከጌታ፤ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት።"
ሉቃ 1፥41-45
በዛሬው ዕለት ከሚታሰቡ ቅዱሳን በረከት ያሳትፈን!
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የአገልግሎት መረጃ
ባሳለፍነው 2 ወራት በሥራ አስፈጻሚ የትምህርትና ስልጠና ክፍል ዋና ተጠሪ የነበረው ወንድማችን ዲ/ን አብርሃም ታደሰ በስራ ጫና ምክንያት በክፍሉ ዋና አስፈጻሚነት መቀጠል ስላልቻለ በእርሱ ቦታ የሰው ሀብት አስተዳደር አስፈጻሚ የነበረውን መ/ር ፍቃዱ ኪሮስን ወደ ትምህርትና ስልጠና ክፍል ዋና አስፈጻሚነት የተመደበ ሲሆን፤ የሰው ሀብት አስተዳደርን ወንድማችን ዲ/ን ዮናታን አርአያ በአስፈጻሚነት የሚመራው መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።
የሥራ አመራር ጽ/ቤት!
"...ለወይኔ ያላደረግሁለት፥ ከዚህ ሌላ አደርግለት ዘንድ የሚገባኝ ምንድር ነው? ወይንን ያፈራል ብዬ ስትማመን ስለ ምን ሆምጣጣ ፍሬ አፈራ?..." ትንቢተ ኢሳይያስ 5፥4
በዚህች ዕለት ከሚታሰቡ ቅዱሳን በረከት ያሳትፈን!
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
"እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስ ክርስቶስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤" ዕብራውያን 12፥1
በዛሬው ዕለት ከሚታሰቡ ቅዱሳን በረከት ያሳትፈን!
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ኪሩቤል እንደሻው አያት አርፈው ስርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ተፈጽሟል። በሰንበት ት/ቤታችን ስም ለመላው ቤተሰብ መጽናናትን እየተመኘን፤ የአባታችንን ነፍስ በቅዱሳን እቅፍ ያሳርፍልን እንላለን። የመኖሪያ አድራሻቸው 43 ቀበሌ አካባቢ ነው።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
+9
የሰንበት ት/ቤታችን ዓመታዊ የአንድነት ጉዞ ወደ ኢቲሳ ደብረ ጽላልሽ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም በመጓዝ ከቦታው ቃልኪዳን በረከት ተቀብለን ተመልሰናል።
ይህ ስፍራ ከ99 በላይ ቅዱሳን ጻድቃን አባቶችና እናቶችን ያፈራ የቅዱሳን መፍለቂያ ቦታ ሲሆን፤ በቦታው የጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት እናት እና አባት የቅድስት እግዚሐረያ እና የቅዱስ ጸጋዘአብ እንዲሁም የሌሎች ቅዱሳን የከበረ አጽማቸው ያረፈበት ክቡር ስፍራ ነው።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
እንኳን ለሰንበት ት/ቤታችን ዓመታዊ ጉዞ በሠላም አደረሰን!
"ወደ እግዚአብሔር ቤት በገባህ ጊዜ እግርህን ጠብቅ፤..." መጽ. መክ 5፥1
የተከበራችሁ የፍኖተ ብርሃን ልጆች ወደ ጉዞ ስንመጣ ከእኛ የሚጠበቁ ዋና ዋና ተግባራት የሚከተሉት ይሆናሉ።
1. ስርዓተ ቤተክርስቲያን የጠበቀ አለባበስ
ወንዶችም ነጠላ ለብሳችሁ እንድትገኙ።
2. ለመንገድ የሚመች ጫማ ማድረግ
3. ለገዳሙ መባ የሚሆኑ ነገሮችን መያዝ
4. ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ
5. የመነሻ ቦታ በታችኛው በር ጉሊቱ አካባቢ ስለሆነ ከ1:00 ጀምሮ የተገኘ መኪናውን እየሞላን ስለምንልክ፤ ቀድሞ የመጣ ወደ ኢቲሳ ገዳም በጊዜ የመድረስና የጸበልና ሌሎች አገልግሎቶችን በቂ ጊዜ አግኝታችሁ ማከናወን ስለምትችሉ በጊዜ መገኘት ይመከራል።
6. አስተባባሪዎች ለሚሰጡት መመሪያ ተገዢ መሆን።
" ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሄድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።" መዝ 122፥1
የ2018 ዓ.ም ጉዞ ኮሚቴ
የሐመረ ብርሃን "የምድርጌጥ" ታላቅ አውደ ርዕይ የመግቢያ ትኬት ለሰንበት ት/ቤት ተማሪዎች ከማሕበሩ በተሰጠን እድል ከ20% -40% ቅናሽ ተደርጎበት በሰንበት ት/ቤታቸው ልማት ሱቅ እየተሸጠ ይገኛል። ለማዘዝ በእነዚህ ስልኮች መደወል ይችላሉ።
0909 88 77 44
0911 09 15 98
0919 90 88 89
✨ሰላም እንዴት አመሻችሁ✨
ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉውድ የሰ/ት/ቤታችን አባላት በሙሉ እንኳን ለ2018 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤታችን ዓመታዊ ጉዞ በሰላምና በጤና አደረሳችሁ እያልን እንደ እግዚአብሔር አምላክ መልካም ፈቃድ ነገ ቅዳሜ ሕፃናት ክፍል እንዲሁም ከነገ ወዲያ ማዕከላውያን፣ ወጣትና ባለትዳር ክፍል ለምናከናውነው ዓመታዊ ጉዞ ከሥር የምናስቀምጣቸውን ማስታወሻዎች በጽሞና ታነቡ እንዲሁም በአግባቡ ትፈጽሙ ዘንድ ከወዲሁ አደራ እንላለን።
1.በቅድሚያ በማስታወቂያዎች የሕፃናትና የማዕከላውያን ክፍል ጉዞ አንድ ቦታ እንደሚሆን ሲነገረን ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች የሁለቱን ክፍል የጉዞ መርሐግብር አንድ ላይ ማድረግ ባለመቻሉ ነገ የሚሆነው የጉዞ መርሐግብር የሕፃናት ክፍል ብቻ ይሆናል ስለሆነም የማዕከላውያን፣ የወጣትና የባለትዳር ክፍል አባላት ደግሞ እሑድ አንድ ላይ ይሆናል ስለዚህ የነገ የቅዳሜው ጉዞ ሕፃናትን ብቻ ያማከለ መሆኑን እንገልፃለን። 2.ለሁለቱም ቀናት የጉዞ መርሐግብር መነሻ ሰዓት ጠዋት 1፡00 ሰዓት ሲሆን ጎላ በታችኛው በር ጉሊት ጋር ይሆናል። 3.ወንድሞችም እኅቶችም ሥርዓተ ቤተክርስቲያናዊ አለባበስ ለብሰን መምጣት ሲኖርብን ወንድሞች ነጠላ ይዛችሁ መምጣት የግድ ይሆናል። 4.የማዕከላውያን ለወጣትና ለባለትዳር ክፍል አባላት ካለው ሁኔታ አንፃር ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ እንዳትረሱ።
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ!ጉዞ ኮሚቴ 🔸ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 🔸የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 🔸የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 🔸የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc 🔸የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
