cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

️🌙ኢስላም የሰላም መንገድ🌙️

🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌 ወደ አላህ ከጠራና መልካምን ከሰራ <<እኔ ከሙስሊሞች ነኝ>> ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማነው? አል–ፉሲለት ምዕ41:33 t.me/MuslimNegnEneSul t.me/MuslimNegnEneSul 🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟 🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
320
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+430 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید ها
به اشتراک گذاشته شده
ديناميک بازديد ها
01
#ኢስቲግፋር❔ ግርም ይለኛል የኛ ነገር ምላሳችን አስተጝፊሩላህ ይላል ልባችን፣ አካላችን ግን ወንጀሉ ላይ ነው ያለው!  ኢስቲጝፋር ማለት፦ ባደረጉት ወንጀል መፀፀት፣ ሁለተኛ ወደዛ ወንጀል ላለመመለስ ቃል መግባትና ቀሪ ህይወትን ለማስተካከል መወሰን ማለት ነው። አለቀ! እንደዚሁም የሆነ ወንጀል ትዝ ሲለን ብቻ መሆን የለበትም በተገቢው መልኩ ላልተወጣነው ግዴታችን፣ ለፈጠር ነው ጉድለትም ኢስቲግፋር ማደረግ አለብን።     ችግር ላይ ጭንቀት ላይ ካለን ተውበት እናድርግና ወደ አላህ እንመለስ። ማንኛውም ችግር የሚመጣብን በወንጀላችን እንደሆነ አላህ ነግሮናል የኸይሩን በር በወንጀላችን ዘግተን ለምን እያልን ማማረራችን በራስ ላይ ማሾፍ ነው። ስለዚህ👉      فَفِرُّوا إِلَى اللَّهِ                         «ወደ አላህም ሽሹ                  ወንጀል ልብን ይገላል!
841Loading...
02
#ኢስቲግፋር❔ ግርም ይለኛል የኛ ነገር ምላሳችን አስተጝፊሩላህ ይላል ልባችን፣ አካላችን ግን ወንጀሉ ላይ ነው ያለው!  ኢስቲጝፋር ማለት፦ ባደረጉት ወንጀል መፀፀት፣ ሁለተኛ ወደዛ ወንጀል ላለመመለስ ቃል መግባትና ቀሪ ህይወትን ለማስተካከል መወሰን ማለት ነው። አለቀ! እንደዚሁም የሆነ ወንጀል ትዝ ሲለን ብቻ መሆን የለበትም በተገቢው መልኩ ላልተወጣነው ግዴታችን፣ ለፈጠር ነው ጉድለትም ኢስቲግፋር ማደረግ አለብን።     ችግር ላይ ጭንቀት ላይ ካለን ተውበት እናድርግና ወደ አላህ እንመለስ። ማንኛውም ችግር የሚመጣብን በወንጀላችን እንደሆነ አላህ ነግሮናል የኸይሩን በር በወንጀላችን ዘግተን ለምን እያልን ማማረራችን በራስ ላይ ማሾፍ ነው። ስለዚህ👉      فَفِرُّوا إِلَى اللَّهِ                         «ወደ አላህም ሽሹ ወንጀል ልብን ይገላል!
10Loading...
03
#ትርፋማ_አቀማመጥ #ከዓሊሞች የተቀማመጠ ከ6 #ኪሳራ ወደ 6 #ትርፍ ይሸጋገራል *ከጥርጣሬ ወደ #እርግጠኝነት *ከእዪልኝ ስሙልኝ ስራ ወደ #ፍፁምነት *ከዝንጉነት ወደ #ንቃት *ከዱኒያ ክጃሎት ወደ #አኺራ_ፍላጎት *ከኩራተ ወደ #መተናነሰ *ከመጥፎ አስተሳሰብ ወደ #ቅንነት
260Loading...
04
#የአላህ_መልክተኛ_ﷺ_እንዲህ_ብለዋል፦ «የጁምዓ እለት አንዲት ሰአት አለች፣ አንድ የአላህ ባርያ ዱዓ አድርጎ ያቺን ሰዓት አይገጠምም፤ አላህ ዱዓውን ቢቀበለው እንጂ።»
280Loading...
05
🥀 #የጁመዐ_ቀን_ሱናዎች 🥀 👉 #ሲዋክ መጠቀም 👉 #ሻወር መዉሰድ 👉 #ጥሩ_ልብስ መልበስ 👉 #ወደ_መሰጂድ በግዜ መሄድ 👉 #ሱረቱል_ከህፈን መቅራት 👉 #በነቢያችን ላይ ሰለዋት ማወረድን ማብዛት ᎐᎐᎐ 🥀 #መልካም_የጁመዓ_ቀን 🥀
1251Loading...
06
ደስ የሚለው ነገር ... ጠዋት ላይ የምትወጣው ፀሐይ ብቻ አይደለችም፡፡ ለመኖር ተስፋ እንዲኖረን የሚገፋፉ መልካም ሰዎች፣ ማማረር እንደማይገባንና በሕይወት ለመቆየት ብዙ ምክንያት እንዳለን የሚመመክሩ ደጋግ ባሮችም አብረዋት ይወጣሉ፡፡  አላህን የሚያስታውሱን ዉብ ፊቶችም ይወጣሉ፡፡ ነግቶ እስክናያቸው የምንጓጓላቸው፣ የምንወዳቸው፣ የምንናፍቃቸው ሰዎችም ይወጣሉ፡፡  አላህ ያቆይልን። እናንተን በማየቴ ደስ ብሎኛል በሉ፡፡ ተደሰቱ!። ሰዎችም ከአንደበታችሁ በሚወጣው ቃል ይደሠቱ፡፡ ሶባሐል ኸይር https://t.me/MuhammedSeidAbx
1543Loading...
07
ስለራስህ ታሪክ አንተ የማታውቀዉን ሁሉ መልሰው ይነግሩሃል፡፡ አትከራከር፤ ዝምብለህ አዳምጣቸው ምን አደከመህ፡፡  የጉድ ዘመን፡፡ https://t.me/MuhammedSeidAbx
330Loading...
08
Media files
10Loading...
09
ግማሹ ኩራተኛ ነው ይልሃል፡፡ ሌላው እንደርሱ ያለ ትሁት ሰው ገጥሞኝ አያውቅም ይላል፡፡ አንዳንዱ ገና ስምህ ሲነሳ በርግጎ ይጠፋል፤ ሌላው ስላንተ አውርቶ አይጠግብም፡፡ ከፊሉ ያንተን መገኛ ሲያስስ ይውላል፤ ሌላው አንተ ያለህበት ምቾት አይሠጠዉም ይሸሻል፡፡ በአንድ አቋምህ ብቻ አንቅረው የተፉህ እንዳሉ ሁሉ፤ በአንድ አቋምህ የተነሳ ከልባቸው ሊያወጡህ የተቸገሩ አሉ፡፡ አንዳንዱ ለትችትህ ሲሽቀዳደም ሌላው ሲያድንቅህ ዉሎ ቢያድር አይደክመዉም፡፡ አንዱ እሱ ጥሩ ሰው ነው ሲልህ፤ ሌላው በጣም መጥፎ ነው ብሎ ይሞግታል፡፡ አውቀዋለሁ መልካም ሰው ነው የሚል እንዳለ ሁሉ አታውቁትም መሰሪ ሰው ነው ብሎ የሚከራከርም አለ፡፡ ያለምክንያት እንደሚጠሉህ ያሉ ሁሉ ያለምክንያት የሚወዱህም ብዙ ናቸው፡፡ ይህ ሁሉ አንድ እንግዲህ አንተው ብቻ ነህ። አንተ አንድ ነህ፤ ሰዎች ላንተ ያላቸው እይታ ግን ብዙ ነው። የተለያየ መልክን ስብእና ይዘህ በሰዎች ልብ ዉስጥ ትኖራለህ፡፡ ሁላችንም እንደዚያው ነን፡፡ አይግረመን፡፡ ብቻ ትክክል ለመሆን እንጣር፣ እውነትን ይዘን እንኑር፣ ከአላህ አንጻር እንሥራ፡፡ ለአላህ ስንሠራ የሰዎችን ጉዳይ የሚያስተካክልልን እሱ ነው፡፡  ይገርማል የአላህ ሥራ፡፡ ሶባሐል ኸይር https://t.me/MuhammedSeidAbx
410Loading...
10
             ┄┄┉┉✽‌»‌🌼»‌✽‌┉┉┄┄               💥💥 #የጁመዓ_ሱናዎች 💥💥 🌹 ገላን መታጠብ             🌹ሽቶ መቀባት ለወንድ 🌹ልብስ መቀየር             🌹ጥፍርን ማሳጠር 🌹በጊዜ ወደ መስጂድ መሄድ             🌹ሰለዋት ማብዛት 🌹ሱረቱል ካህፍን መቅራት             🌹ሲዋክ መጠቀም 🌹ኹጥባን በጥሞና ማዳመጥ              ┄┄┉┉✽‌»‌🌼»‌✽‌┉┉┄┄ https://t.me/MuslimNegnEneSul https://t.me/MuslimNegnEneSul •••••••🌟🌟 መልካም ጁምአ 🌟🌟••••••••
1901Loading...
11
ለመኖር አዲስ ቀን በተሠጠኝ ቁጥር ከራሴ ተስፋ የቆረጥኩበት ሁኔታ ዳግም ይለመልማል። ከትናንት ወዲያ አጠፋሁ ብዬ ዕድሜ ልኬን ስቆዝም አልኖርም ። ትናንት ወደቅኩ ብዬ ዘላለሜን ስተክዝ አልገኝም። አቧራዬን አራግፌ ጭቃዬኔ ተጣጥቤ እስቲ ልነሳና ዛሬን ልየው ደግሞ። አልሐምዱ ሊላህ ዐላ ኩሊ ሓል። የእስትንፋሴ ጌታ አላህ ሆይ አጠንክረኝ። ሶባሐል ኸይር ወዳጆቼ ! https://t.me/MuhammedSeidAbx
2042Loading...
12
Media files
671Loading...
13
Media files
1882Loading...
14
ቁርአን ውስጥ የተጠቀሱ 7 ከንቱ ምኞቶች‼ ============================= ①) «ዋ ምኞቴ! ምነው አፈር በሆንኩ!» [አ-ን'ነበእ: 40] ②) «ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ (መልካምን ሥራ) ባስቀደምኩ ኖሮ!» [አል-ፈጅር: 24] ③) «ዋ ጥፋቴ! ምነው መጽሐፌን ባልተሰጠሁ!» [አል-ሐቀህ: 25] ④) «ዋ ጥፋቴ! እገሌን ወዳጅ አድርጌ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ!» [አል-ፉርቃን: 28] ⑤) «ዋ ምኞታችን! አላህን በተገዛን፤ መልክተኛውንም በታዘዝን ኖሮ!» [አል-አሕዛብ: 66] ⑥) «ዋ ምኞቴ! ከመልክተኛው ጋር ቀጥተኛን መንገድ ይዤ በሆነ!» [አል-ፉርቃን: 27] ⑦) «ወይ ምኞቴ! ታላቅ ዕድልን አገኝ ዘንድ ከነሱ ጋር በሆንኩ!» [አ-ን'ኒሳእ: 73] ሁሉም የሟቾች ምኞቶ ናቸው። ቀብር ውስጥ ያሉት ሰዎች ምኞታቸው ወደ ዱንያ አንዴ መጥተው ለአኺራቸው ጥሩን ነገር መስራት ነው። ግን ምን ዋጋ አለው! አልፏል ተቀድሟል! ቀብር ገብተህ አንተም ይህን ከምትመኝ ነፍስህ አካልህ ውስጥ እስካለች ድረስ ለአኺራህ አስቀድም።  ብልህ የሆነ ሰው ከመጸጸቱ በፊት ሥራውን ይሥራ አላህ ሆይ! ከነዚህ ከንቱ ምኞቶች በእዝነትህ ጠብቀን።
521Loading...
15
አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ያ ጀመዓህ! "የተደበቀው እውነት" የሚለው ስድስተኛው መጽሐፌ በገበያ ላይ ውሏል። "የተደበቀው እውነት" የሚያውጠነጥነው ስለ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት በተውራት እና በኢንጂል ተነግሮ የመጽሐፉ ሰዎች ይህንን እውነት እንዴት እንደደበቁት የሚገልጥ እና የሚያጋልጥ ነው። ዝርዝሩን መጽሐፉ ላይ ያንብቡ እና ለሎች የሂዳያህ ሠበብ እንዲሆን አስነብቡ! መጽሐፉን መርካርቶ አንዋር መሥጂድ ኢሥላማዊ መጻሕፍት መደብር ውስጥ ያገኙታል፥ የበለጠ ለመረጃ +251920781016 ዐብዱ ብለው ይደውሉ! መጽሐፉ ተደራሽነት እንዲኖረው ባለው የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ! ወጀዛኩሙላህ ኸይራ! ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom
480Loading...
16
እሷ ያን ሁሉ መስመር ጽፋልህ አንተ "እሺ" ብቻ ብለህ የምትመልስ ከሆነ ቀጥሎ የሚመጣዉን ጦርነት ጠብቅ። ምን እንደሚያናድደኝ ታውቃላችሁ ? ብዙዎቻችሁ ከሴት ልጅ ጋር እንዴት መኖር እንዳለባችሁ አታውቁም ። ትን ይበልህ አቦ https://t.me/MuhammedSeidAbx
600Loading...
17
ሁሉም ቢሞላለት ደስ ይለዋል፣ ሁሉም ሀብታም መሆን ይፈልጋል፣ ሁሉም መዝናናት ይፈልጋል፤ ሁሉም ገንዘብ ማግኘት ይፈልጋል፣ ሁሉም ጥሩ ኑሮ መኖር ይፈልጋል፣ ሁሉም ሰኞ በደስታ ማሳለፍ ይፈልጋል፡፡ ይህ ሀሳብ ያንተ ብቻ አይደለም፡፡  ስለዚህ ብቻህን አይደለህም አትፍራ ለማለት ነው እሺ፡፡ መልካም ዉሎ ሶባሐል ኸይር! https://t.me/MuhammedSeidAbx
641Loading...
18
እንደ ቅሬታ ማቅረብ Complain ማብዛት ዝምድናን የሚበጥስ፣ ጓደኝነትን የሚሸረሽር፣ ወዳጅነትን የሚያደበዝዝ ... ነገር ይኖር ይሆን! በተለይ ሰው ከኑሮው እና ከሐጃው እየታገለ፣ ሕይወት ነፍስ ዉጪ ነፍስ ግቢ በሆነችበት በዚህ የትንቅንቅ ዘመን፡፡  አልደወልክልኝም፣ አልጠየቅከኝም፣ ምን ደረስክ አላለልከኝም …  እያሉ ነገር ማጋነን። ዛሬ ላይ ሰው ብዙ ነገር ጭንቅላቱን ይዞታል፡፡  ዛሬዉኑ ወደፊቱ፣ ኢማኑ፣ ሥራው፣ ኑሮው፣ ቤተሰቡ፣ ልጆቹ፣ አኺራው … ዛሬ ላይ ሰዎች የራሣቸው ችግርና አጀንዳ ራሱ በቂ ነው፡፡ ተጨማሪ ሀሳብና ሸክም አትሁኑባቸው፡፡ ወቀሳ አታብዙባቸው፣ ጥፋት አትቁጠሩባቸው፣ ምክንያት ፈልጉላቸው፣ ከሀሳብና ጭንቀት ነፃ ሆነው ይኖሩ ዘንድ ምክንያት ሁኗቸው፡፡ ሶባሐል ኸይር! https://t.me/MuhammedSeidAbx
590Loading...
19
መልካም ስራህ ብቻውን በቂ አይደለም… ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿لَا يُدْخِلُ أَحَدًا مِنْكُمْ عَمَلُهُ الْجَنَّةَ، وَلَا يُجِيرُهُ مِنَ النَّارِ، وَلَا أَنَا، إِلَّا بِرَحْمَةٍ مِنَ اللَّهِ﴾ “ከናንተ አንዳችሁ በመልካም ስራው ብቻ ጀነት አይገባም፤ ከእሳትም አይጠበቅም። እኔም ብሆን። በአላህ ራህመት (እዝነት) ቢሆን እንጂ።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል 2817
692Loading...
20
አስቂኝ ክስተት ፈገግ በሉበት‼️ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ✍የመን ውስጥ ዘማር የተባለ ቦታ ላይ አንድ መስጂድ ውስጥ የተከሰተ በጣም አስቂኝ ክስተት ነው አንብበው ሳይጨርሱ በሳቅ ሟቋረጥ ግን አይቻልም¡ || ይህ ክስተት እዚያው መስጂዱ ውስጥ ሶ'ፈል አወል (የመጀመሪያው ሰፍ) ላይ ቆሞ ሲሰግድ የነበረ አንድ ሰጋጅ ነው የሚያስተላልፍልን... * እናም ይህ ሰው እንዲህ ይለናል:- «አንድ ሰው ይሞትና ተሰግዶበት ተቀበረ ከዚያም ከኢሻ ሶላት በኋላ ነእሹ (ጀናዛ መሸከሚያው) ሊመልሱት ይዘውት ወደ መስጂድ ሲመጡ ሰአት ሄዶ ስለነበር መስጂዱ ተዘግቷል። ስለዚህ ኻዲሞች ለፈጅር ሶላት ሲመጡ እንዲያነሱት በሚል ጀናዛ መሸከሚያው ከመስጂዱ በር ከደረጃ ላይ ያስቀምጡታል። : ነገር ግን ሌሊት 9:30 ሰአት አካባቢ አንድ ሰውዬ ወደ መስጂድ ሲመጣ መስጂዱ ዝግ ሆኖ እና በረንዳው ተከፍቶ አገኘው የተወሰነ ቢጠብቅም መስጂዱን የሚከፍተው አጣ  ብርዱ በጣም ሲበረታበት ዞር ብሎ ሲያይ ጀናዛ መሸከሚያው ከአጠገቡ አገኘ በውስጡም ብርድልብስ ነገር አለ። : እና ይህ ሰው አገኘሁ ብሎ ጀናዛ መሸከሚያው ውስጥ ብርድ-ልብሱን ለብሶ ለጥ ብሎ እንቅልፉን ተኛ አባቴ! በብርድ ደንዝዞ የነበረው ሰውነቱ ትንሽ ምቾት ሲያገኝ ነፍሱንም አያውቅ ለጥ ብሎ ተኝቶልሀል... ሃሃሃ! ትንሽ እንደቆየ የመስጂዱ ኻዲም መጥቶ መሲጂዱ ሊከፍት ሲል በረንዳ ላይ ከነእሹ (ጀናዛ መሸከሚያው) ላይ የተኛ ሰውዬ ይመለከታል ከፈጅር በኋላ ሊሰገድበት ያመጡት ጀናዛ መሰለው... : ከኋላውም ሌሎች ሰዎች መጥቶ ግማሹ ሽንት ቤት ሌላው ውዱእ ሊያደርግ ይሄዳሉ ይህ በረንዳ ላይ ተኝቶ የሚያዩት ሰውዬ (ጀናዛ) ደግሞ ሁሉም ቀድመውኝ የመጡ ሰዎች ሊሰገድበት ያመጡት ጀናዛ ነው ብሎ ያስባል በውስጡ... (ያዝ እንግዲህ¡) በዚያ ላይ ፈጅር ነው ሰው ከእንቅልፉ ተነስቶ እየመጣ ነው ያለው ገና በደንብ ያልነቃ ህዝብ ነው። ሊሰገድበት የመጣ ጀናዛ ይሆናል በማለት ተጋግዘው ወደ መስጂድ ኢማሙ ጋር ወደ ሚህራብ አስገቡት። ሃሃ! : ብ ር ድ የቀጠቀጠው ሰውዬ ሲሸከሙት አያውቅ ተኝቷል¡ ህእ! ሰዎቹም የማን ይሁን ብለው አይጠይቁ ገና ከእንቅልፋቸው በደንብ አልነቁም እና ተሸክመው መስጂድ ውስጥ አስገቡት። ፈጅር አዛን ብሎ ለመስገድ ወደ 50 የሚሆኑ ሰዎች ተሰበሰቡ። ይህንን ታሪክ የሚያስተላልፍልን ሰው እኔም ከሰጋጆቹ አንዱ ነኝ የመጀመሪያው ሶፍ ላይ ነበርኩ ይላል። ከፈርድ በኋላ ልንሰግድበት ጀናዛው ከፊት ተደርጎ የፈጅር ሶላት እየሰገድን ነው። እህእ! : ልክ ለሁለተኛው ረከአ ስንነሳ ጂናዛው ሲንቀሳቀስ አየሁ እንዴዴዴ አይኔ ነው ወይስ ምንድ ነው¿ ብዬ አይኔን አበስኩ ጨፍኜም ገለጥኩ መንቀሳቀሱን ግን አልተወም በቃ እንቅልፍ አለቀቀኝም ይሆናል ብዬ አሰብኩ። ነገር ግን ነእሹ በደንብ መንቀሳቀስ ጀመረ ያኔ መረባበሽና መፍራት ጀመርኩ። ይህ የተኛው ሰውዬ ከብርድ ልብሱ ውስጥ ድንገት አንገቱ  አውጥቶ ሰገዳችሁ? ብሎ ጠየቀ። : ያኔ! ሁሉም ሰጋጆች ደንግጦ መተረማመስና መሮጥ ጀመሩ  እኔም አጠገቤ ከነበረው በር ወጥቼ በባዶ እግሬ ሮጥኩኝ ወደ 1 ኪ.ሜ ያክል የሚርቀውን ቤቴን በትንሽ ደቂቃዎች ደረስኩ ደግሞ ባዶ እግሬ መሆኔም የማውቀው ነገር የለም። ኢማሙ (አሰጋጁም) ሲያየው ደንግጦ መሬት ላይ ይወድቋል ሌሎች ሰዎች ግማሹ ከግድግዳ ጋር ይጋጫል ሌላው ደግሞ ልክ እንደኔው በባዶ እግሩ ይሮጣል መስጂድ ውስጥ አንድ ሰው አልቀረም። : አሁንም ሌላኛው በጣጣጣም የሚያስቀው ክስተት ተከሰተ ያ ከሬሳ መሸከሚያ(ከነእሹ) ላይ ተኝቶ የነበረው ሰውዬ ሲነሳ ሰዎች ሲሸሹ ሲሮጡ ሲያይ ከኋላቸው ተከትሎ መሮጥ ጀመረ። እናንተ ምን ሆናችሁ ነው ? ቂያማ ቆሞ ነው እንዴ? እያለ ከኋላ ኋላቸው መሮጥ ጀመረ። ሃሃሃ! : ሰዎቹ ደግሞ ወደ ኋላቸው ሲዞሩ ይህ ሰውዬ እየተከተላቸው  መሆኑ ያያሉ ያኔ ይብስባቸዋል ባለ በሌለ ሀይላቸው ይሮጣሉ። በዚህ መልኩ ሁሉም  ሰላታቸውን አቋርጠው ሮጡ...» ይለናል ቦታው ላይ የነበረ አንዱ ሰጋጅ።
440Loading...
21
•••••••🌟🌟 መልካም ጁምአ 🌟🌟 •••••••••••••• ጁመዓ ሙባረክ •••••••••••              ┄┄┉┉✽‌»‌🌼»‌✽‌┉┉┄┄               💥💥 #የጁመዓ_ሱናዎች 💥💥 🌹 ገላን መታጠብ             🌹ሽቶ መቀባት ለወንድ 🌹ልብስ መቀየር             🌹ጥፍርን ማሳጠር 🌹በጊዜ ወደ መስጂድ መሄድ             🌹ሰለዋት ማብዛት 🌹ሱረቱል ካህፍን መቅራት             🌹ሲዋክ መጠቀም 🌹ኹጥባን በጥሞና ማዳመጥ              ┄┄┉┉✽‌»‌🌼»‌✽‌┉┉┄┄
2373Loading...
22
አስተማሪና መሳጭ ታሪክ! ~ በሰዑዲ የሚኖር የመኒ ነው፡፡ በአንድ ወቅት ያጋጠመውን ታሪክ እንዲህ ይተርከዋል፡፡ ከፊሌ የዘካ ገንዘብ ሊያከፋፍል ፈልጎ ከሱ ጋር ወጣሁ፡፡ የድሃ መንደሮች ወዳሉባቸው ጠረፍ አካባቢ ሄድን፡፡ የዘካው ገንዘቦች በፖስታ የታሸጉ ነበሩ፡፡ እያንዳንዱ ፖስታ በውስጡ 5ሺ ሪያል ይዟል፡፡ ከአንዱ መንደር ወጥተን የጂዳ-ጂዛን መስመር ስንይዝ አንድ የ70 አመት አካባቢ ሽማግሌ አገኘን፡፡ ሽማግሌው ብርቱና ጤናማ ነው፡፡ ጎዳናውን ይዞ ይጓዛል፡፡ ወዳጄ፡ “ይሄ ደግሞ በዚህ ሰዓት በዚህ በረሃ ምን ይሰራል?” አለኝ፡፡ ሹፌሩ፡ “ህገ ወጥ የመኒ ነው” አለ፡፡ ካጠገቡ ደርሰን ቆምንና ሰላም አልነው፡፡ * “ከየት ነው ወንድም?” - “ከየመን” * “የት ነው የምትሄደው?” - “የአላህን ቤት ናፍቄያለሁ።” * “ህጋዊ ነህ?” - “አይደለሁም” * “ለምን ህጋዊ አልሆንክም?” - “ለዋስትና 2ሺ ሪያል ማስያዝ ይጠበቅብኛል፡፡ እኔ ያለኝ 200 ብቻ ነው፡፡ በመቶዋ ተሳፈርኩባት፡፡ የቀረኝ መቶ ብቻ ነው” አለ፡፡ * “እሺ አጎቴ! በጉዞ ላይ ምን ያክል ሆነህ?” አለው ጓደኛየ፡፡ - “ስድስት ቀን!” * “እየፆምክ አይደለም ኣ?” - “አይ ፆመኛ ነኝ፡፡” * “ጥሩ፡፡ አንተ ከ 5 በላይ የፍተሸ ኬላዎችን አልፈሃል፡፡ እንዴት ነበር የምታልፋቸው?” - “ከሱ በስተቀር እውነተኛ አምላክ በሌለው አላህ እምላለሁ! የማልፈው በነሱው ዘንድ ነው፡፡ ግን አንድም ያናገረኝ የለም!” * “ለስራ ነው አመጣጥህ?” - “በጭራሽ ወላሂ! እኔ የአላህን ቤት ናፍቄ ነው የመጣሁት፡፡ ዑምራ ማድረግ ነው የምፈልገው፡፡ ወደ መካ ነው የምጓዘው፡፡” * “በአስፋልት ላይ ስትጓዝ ተዘዋዋሪ ዘቦች /ፓትሮል/ አልያዙህም?” - “ከግማሽ ሰዓት በፊት በ 50 ኪ. ሜ. ርቀት ላይ ይዘውኝ ነበር፡፡ እዚህ ከመድረሴ አንድ ኪ. ሜ. ቀደም ብሎ ድረስ እነሱ ናቸው ያመጡኝ፡፡ የት እንደምሄድ ሲጠይቁኝ በአላህ ምየ የአላህን ቤት እንደምፈልግ ስነግራቸው ለቀቁኝ።” * “ሱብሓነላህ! ጭራሽ እስከዚህ ቦታ በፍጥነት እንዲያደርሱህ አላህ ፓትሮሎችን አመቻቸልህ” አልኩኝ በውስጤ፡፡ - ወዳጄ ሁለት ፖስታዎችን እየሰጠው “እነዚህን ያዝ፡፡ ዘካ ነው” አለው፡፡ * እየተቀበለ “ጀዛኩሙላህ ኸይር” አለ፡፡ በፖስታዎቹ ያለው ገንዘብ መጠኑ ምን ያክል እንደሆነ አያውቅም፡፡ * “የሰዑዲን ብር ታውቃለህ?” አልኩት፡፡ - “አዎ!” አለ፡፡ * “ጥሩ፡፡ ፖስታውን ክፈትና እንዳይጠፋብህ ገንዘቡን በቀበቶህ (በሒዛምህ) ውስጥ ደብቅ” አልኩት፡፡ ሲከፍተው 10 ሺህ ሪያል!! - “ይህ ሁሉ ለኔ ነው?” አለ፡፡ * “አዎ ላንተ ነው” አልነው፡፡ ከመኪናው ላይ ወደቀ፡፡ ራሱን ሳተ፡፡ ከመኪናው ወርደን በላዩ ላይ ውሃ መርጨት ያዝን፡፡ - “ይህ ሁሉ ገንዘብ ለኔ ነው? ይህ ሁሉ ገንዘብ ለኔ ነው?” እያለ መጮህ ያዘ፡፡ ቁጭ ብሎ ማልቀስ ቀጠለ፡፡ * ባልደረባዬ፡ “ከኛ ጋር ትንሽ ወደ ፊት እንውሰደው” አለ፡፡ ከኛ ጋር መኪና ላይ ወጣ፡፡ ትንሽ ሲረጋጋ ጠየቅኩት፡ * “ምንድን ነው ይህ ሁሉ ለቅሶ?” አልኩት፡፡ - “እኔ የመን ውስጥ ከቤቴ ጎን ቦታ አለችኝ፡፡ ለአላህ ሰጥቻታለሁ፡፡ እኔና ቤተሰቦቼ በሷ ላይ በጭቃና በድንጋይ አድርገን መስጅድ ገንብተንባታል፡፡ ግንባታው ቢጠናቀቅም ምንጣፍና ጥቂት ነገሮች ቀርተውት ነበር፡፡ ለዚህ መስጂድ እንዴት ምንጣፍ እንደማገኝ ተቀምጬ አስብ ነበር” አለ፡፡ ይህን ሲል የእውነት ሁላችንም አለቀስን፡፡ “አሳቡ ኣኺራ የሆነ ሰው ዱንያ እንዳለች ትመጣለታለች” የሚለውና “አሳቡ ኣኺራ የሆነ ሰው አላህ መብቃቃቱን ከልቡ ውስጥ ያደርግለታል፡፡ ነገሩንም ይሰበስብለታል፡፡ ዱንያ በግዷ ወደሱ ትመጣለች፡፡ አሳቡ ዱንያ የሆነ ደግሞ አላህ ድህነቱን በአይኖቹ መሀል ያደርግበታል፡፡ ነገሩንም ይበትንበታል፡፡ ከዱንያም የተወሰነለት ብቻ እንጂ አይመጣለትም” የሚለው የነብዩ ﷺ ንግግር ትዝ አለኝ፡፡ በዚህን ጊዜ ወዳጄን ለሰውየው እንዲጨምረው ጠየቅኩት፡፡ ተጨማሪ 2 እሽግ ፖስታ ሰጠው፡፡ በድምሩ 20 ሺ ሪያል አገኘ ሰውየው፡፡ ሰውየው ከመኪናው ከመውረዱ በፊት እያለቀሰ ያጉተመትምና ዱዓ ያደርግ ነበር፡፡ * “በአላህ ላይ እውነተኛ የሆነውን መመካት ብትመኩ ኖሮ ልክ ወፍን እንደሚረዝቀው ይረዝቃችሁ ነበር፡፡ ተርባ ወጥታ ጠግባ ትመለሳለች” የሚለው የነብዩ ﷺ ሐዲሥ መጣብኝ፡፡ የተተረጎመ (ኢብኑ ሙነወር፣ መጋቢት 25/2010) የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor
702Loading...
23
ጥላቻ ከሰይጧን ነው ዉስጡ የታመመ ሰው ነው ሰዉን የሚጠላው እንዲሁ ዝምብሎ እናንተን ምድር ላይ በማየቱ ብቻ የሚጠላችሁ ሰው አለ። በሽተኛ ነዉና እዘኑለት።  ምን አርጌው ይሆን ብላችሁ አትጨነቁ። ባህሪያችሁ፣ ንግግራችሁ፣ ሁኔታችሁ፣ አረማመዳችሁ ጭምር የማይመቸው ሰው አለ። የሚገርመው አንዳንዱ ደግሞ ከሆነ ብሄር መሆናችሁን ካወቀበት ቀን ጀምሮ ይጠላችኋል።  ጥላቻ ካለባችሁ መጥፎ በሽታ ነዉና ታገሉት። በቁርአን በሐዲሥ በጥሩ እሳቤ ታከሙት።
530Loading...
24
ጥላቻ ከሰይጧን ነው ዉስጡ የታመመ ሰው ነው ሰዉን የሚጠላው እንዲሁ ዝምብሎ እናንተን ምድር ላይ በማየቱ ብቻ የሚጠላችሁ ሰው አለ። በሽተኛ ነዉና እዘኑለት። ምን አርጌው ይሆን ብላችሁ አትጨነቁ። ባህሪያችሁ፣ ንግግራችሁ፣ ሁኔታችሁ፣ አረማመዳችሁ ጭምር የማይመቸው ሰው አለ። የሚገርመው አንዳንዱ ደግሞ ከሆነ ብሄር መሆናችሁን ካወቀበት ቀን ጀምሮ ይጠላችኋል።  ጥላቻ ካለባችሁ መጥፎ በሽታ ነዉና ታገሉት። በቁርአን በሐዲሥ በጥሩ እሳቤ ታከሙት።
10Loading...
#ኢስቲግፋር❔ ግርም ይለኛል የኛ ነገር ምላሳችን አስተጝፊሩላህ ይላል ልባችን፣ አካላችን ግን ወንጀሉ ላይ ነው ያለው!  ኢስቲጝፋር ማለት፦ ባደረጉት ወንጀል መፀፀት፣ ሁለተኛ ወደዛ ወንጀል ላለመመለስ ቃል መግባትና ቀሪ ህይወትን ለማስተካከል መወሰን ማለት ነው። አለቀ! እንደዚሁም የሆነ ወንጀል ትዝ ሲለን ብቻ መሆን የለበትም በተገቢው መልኩ ላልተወጣነው ግዴታችን፣ ለፈጠር ነው ጉድለትም ኢስቲግፋር ማደረግ አለብን።     ችግር ላይ ጭንቀት ላይ ካለን ተውበት እናድርግና ወደ አላህ እንመለስ። ማንኛውም ችግር የሚመጣብን በወንጀላችን እንደሆነ አላህ ነግሮናል የኸይሩን በር በወንጀላችን ዘግተን ለምን እያልን ማማረራችን በራስ ላይ ማሾፍ ነው። ስለዚህ👉      فَفِرُّوا إِلَى اللَّهِ                         «ወደ አላህም ሽሹ                  ወንጀል ልብን ይገላል!
نمایش همه...
#ኢስቲግፋር❔ ግርም ይለኛል የኛ ነገር ምላሳችን አስተጝፊሩላህ ይላል ልባችን፣ አካላችን ግን ወንጀሉ ላይ ነው ያለው!  ኢስቲጝፋር ማለት፦ ባደረጉት ወንጀል መፀፀት፣ ሁለተኛ ወደዛ ወንጀል ላለመመለስ ቃል መግባትና ቀሪ ህይወትን ለማስተካከል መወሰን ማለት ነው። አለቀ! እንደዚሁም የሆነ ወንጀል ትዝ ሲለን ብቻ መሆን የለበትም በተገቢው መልኩ ላልተወጣነው ግዴታችን፣ ለፈጠር ነው ጉድለትም ኢስቲግፋር ማደረግ አለብን።     ችግር ላይ ጭንቀት ላይ ካለን ተውበት እናድርግና ወደ አላህ እንመለስ። ማንኛውም ችግር የሚመጣብን በወንጀላችን እንደሆነ አላህ ነግሮናል የኸይሩን በር በወንጀላችን ዘግተን ለምን እያልን ማማረራችን በራስ ላይ ማሾፍ ነው። ስለዚህ👉      فَفِرُّوا إِلَى اللَّهِ                         «ወደ አላህም ሽሹ ወንጀል ልብን ይገላል!
نمایش همه...
በዝሙት አንዘምን 🚫

የተለያዩ ባለንበት ተጨባጭ በሆኑ ጉዳዮች ላይ እንመካከር እስካሁን በጣም ደስ የሚሉ አስተማሪ ፁሁፎችን አቅርበናል ቻናሉ ውስጥ ገብተው ሁሉንም ያምብቡ። ከሃራም መንገድ(ፍቅር)መውጣት ለምትፈልጉ በውስጥ መስመር እንመካከር 👉 @Jezakellah ሙሂዲን ሰኢድ ጆይን ግሩፕ👉 @bezemut_anzemn كنتم خير أمة أخرجت للناس تأمرون بالمعروف و تنهون عن المنكر

#ትርፋማ_አቀማመጥ #ከዓሊሞች የተቀማመጠ ከ6 #ኪሳራ ወደ 6 #ትርፍ ይሸጋገራል *ከጥርጣሬ ወደ #እርግጠኝነት *ከእዪልኝ ስሙልኝ ስራ ወደ #ፍፁምነት *ከዝንጉነት ወደ #ንቃት *ከዱኒያ ክጃሎት ወደ #አኺራ_ፍላጎት *ከኩራተ ወደ #መተናነሰ *ከመጥፎ አስተሳሰብ ወደ #ቅንነት
نمایش همه...
#የአላህ_መልክተኛ_ﷺ_እንዲህ_ብለዋል፦ «የጁምዓ እለት አንዲት ሰአት አለች፣ አንድ የአላህ ባርያ ዱዓ አድርጎ ያቺን ሰዓት አይገጠምም፤ አላህ ዱዓውን ቢቀበለው እንጂ።»
نمایش همه...
🥀 #የጁመዐ_ቀን_ሱናዎች 🥀 👉 #ሲዋክ መጠቀም 👉 #ሻወር መዉሰድ 👉 #ጥሩ_ልብስ መልበስ 👉 #ወደ_መሰጂድ በግዜ መሄድ 👉 #ሱረቱል_ከህፈን መቅራት 👉 #በነቢያችን ላይ ሰለዋት ማወረድን ማብዛት ᎐᎐᎐ 🥀 #መልካም_የጁመዓ_ቀን 🥀
نمایش همه...
ደስ የሚለው ነገር ... ጠዋት ላይ የምትወጣው ፀሐይ ብቻ አይደለችም፡፡ ለመኖር ተስፋ እንዲኖረን የሚገፋፉ መልካም ሰዎች፣ ማማረር እንደማይገባንና በሕይወት ለመቆየት ብዙ ምክንያት እንዳለን የሚመመክሩ ደጋግ ባሮችም አብረዋት ይወጣሉ፡፡  አላህን የሚያስታውሱን ዉብ ፊቶችም ይወጣሉ፡፡ ነግቶ እስክናያቸው የምንጓጓላቸው፣ የምንወዳቸው፣ የምንናፍቃቸው ሰዎችም ይወጣሉ፡፡  አላህ ያቆይልን። እናንተን በማየቴ ደስ ብሎኛል በሉ፡፡ ተደሰቱ!። ሰዎችም ከአንደበታችሁ በሚወጣው ቃል ይደሠቱ፡፡ ሶባሐል ኸይር https://t.me/MuhammedSeidAbx
نمایش همه...
ABX

ወደ ቤታችሁ እንኳን መጣችሁ!!

ስለራስህ ታሪክ አንተ የማታውቀዉን ሁሉ መልሰው ይነግሩሃል፡፡ አትከራከር፤ ዝምብለህ አዳምጣቸው ምን አደከመህ፡፡  የጉድ ዘመን፡፡ https://t.me/MuhammedSeidAbx
نمایش همه...
ግማሹ ኩራተኛ ነው ይልሃል፡፡ ሌላው እንደርሱ ያለ ትሁት ሰው ገጥሞኝ አያውቅም ይላል፡፡ አንዳንዱ ገና ስምህ ሲነሳ በርግጎ ይጠፋል፤ ሌላው ስላንተ አውርቶ አይጠግብም፡፡ ከፊሉ ያንተን መገኛ ሲያስስ ይውላል፤ ሌላው አንተ ያለህበት ምቾት አይሠጠዉም ይሸሻል፡፡ በአንድ አቋምህ ብቻ አንቅረው የተፉህ እንዳሉ ሁሉ፤ በአንድ አቋምህ የተነሳ ከልባቸው ሊያወጡህ የተቸገሩ አሉ፡፡ አንዳንዱ ለትችትህ ሲሽቀዳደም ሌላው ሲያድንቅህ ዉሎ ቢያድር አይደክመዉም፡፡ አንዱ እሱ ጥሩ ሰው ነው ሲልህ፤ ሌላው በጣም መጥፎ ነው ብሎ ይሞግታል፡፡ አውቀዋለሁ መልካም ሰው ነው የሚል እንዳለ ሁሉ አታውቁትም መሰሪ ሰው ነው ብሎ የሚከራከርም አለ፡፡ ያለምክንያት እንደሚጠሉህ ያሉ ሁሉ ያለምክንያት የሚወዱህም ብዙ ናቸው፡፡ ይህ ሁሉ አንድ እንግዲህ አንተው ብቻ ነህ። አንተ አንድ ነህ፤ ሰዎች ላንተ ያላቸው እይታ ግን ብዙ ነው። የተለያየ መልክን ስብእና ይዘህ በሰዎች ልብ ዉስጥ ትኖራለህ፡፡ ሁላችንም እንደዚያው ነን፡፡ አይግረመን፡፡ ብቻ ትክክል ለመሆን እንጣር፣ እውነትን ይዘን እንኑር፣ ከአላህ አንጻር እንሥራ፡፡ ለአላህ ስንሠራ የሰዎችን ጉዳይ የሚያስተካክልልን እሱ ነው፡፡  ይገርማል የአላህ ሥራ፡፡ ሶባሐል ኸይር https://t.me/MuhammedSeidAbx
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
             ┄┄┉┉✽‌»‌🌼»‌✽‌┉┉┄┄               💥💥 #የጁመዓ_ሱናዎች 💥💥 🌹 ገላን መታጠብ             🌹ሽቶ መቀባት ለወንድ 🌹ልብስ መቀየር             🌹ጥፍርን ማሳጠር 🌹በጊዜ ወደ መስጂድ መሄድ             🌹ሰለዋት ማብዛት 🌹ሱረቱል ካህፍን መቅራት             🌹ሲዋክ መጠቀም 🌹ኹጥባን በጥሞና ማዳመጥ              ┄┄┉┉✽‌»‌🌼»‌✽‌┉┉┄┄ https://t.me/MuslimNegnEneSul https://t.me/MuslimNegnEneSul •••••••🌟🌟 መልካም ጁምአ 🌟🌟••••••••
نمایش همه...