fa
Feedback
Amharic Spritual Books

Amharic Spritual Books

رفتن به کانال در Telegram

በዚህ ቻናል መንፈሳዊ መፅሐፍት ፣ መፅሐፍ ቅዱስን ለማጥናት የሚረዱ ... የመጽሐፍ ቅዱስ ማብራሪያዎች ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች እንዲሁም መንፈሳዊ ጹሑፎች ይቀርባሉ ። "Christlikeness is the goal of every true believer."  @Getu_Kebebe @mhbc74

نمایش بیشتر
6 838
مشترکین
+124 ساعت
+227 روز
+14030 روز
آرشیو پست ها
Repost from HOP Ministry
🚏 Live Like Time Is Short ⏳ Life is like a bus journey 🚌🛣️ One day, we will reach our station and have to get off 🚏⏳ So live with purpose 🎯✨ Live for your calling 🙏🔥 Live like someone who has no time to waste ⏰💨 Love deeply ❤️ Forgive quickly 🤍 and make your journey count 🌍💫 #LifeJourney 🚌 #LiveWithPurpose 🎯 #WalkInYourCalling 🙏 #LifeIsShort ⏳ #MakeYourLifeCount ✨ #LiveWisely 🌱 #PurposeDriven 🔥 #HOPMinistry 🌱 https://t.me/hopministry10

+7
Spiritual Authority.pdf8.95 KB

ሰላም እንዴት ናችሁ የዎች ማኒ "አገልጋይ እንዲህ ነው" የተሰኘ መጽሐፍ ካለን እንድናጋራችሁ በጠየቃችሁን መሰረት መጽሐፉን ማግኘት ባለመቻላችን በጸሃፊው የተጻፉ በአገልግሎትና አገልጋይነት ላይ ያተኮሩ ሌሎች መጽሐፍትን እያጋራናችሁ ነው።

ከእኔ_ምትፈልገው_KeEne_Mitifeligew_Mesay_Birhanu_Original_Song_by_Getayawkal.m4a7.87 MB

Repost from N/a
ለመመዝገብ ሊንክ ያስቸገራችሁ ይህንን አዲስ ሊክን መጠቀም ትችላላችሁ https://docs.google.com/forms/d/17AC_3UJHS-Efr_hQu8UlXQU1lyNWC6ZgkjYJR4Ehmas/viewform

Repost from N/a
የጌታ ጸጋ ከሁላችሁም ጋር ይሁን! እግዚአብሔር ረድቶን "ህማማት እና ትንሳኤ" በሚል ርዕስ በመጋቢ ሔኖክ አፈወርቅ የሚሰጥ ሁለተኛ ሴሚናር አዘጋጅተናል። ትምህሩት ቅዳሜ ነሐሴ/23 2018 ዓ.ም ከጠ
የጌታ ጸጋ ከሁላችሁም ጋር ይሁን! እግዚአብሔር ረድቶን "ህማማት እና ትንሳኤ" በሚል ርዕስ በመጋቢ ሔኖክ አፈወርቅ የሚሰጥ ሁለተኛ ሴሚናር አዘጋጅተናል። ትምህሩት ቅዳሜ ነሐሴ/23 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 03፡00 ጀምሮ በኢቫንጀሊካል ቲዮሎጂካል ኮሌጅ Room 106 ይሰጣል። ለመካፈል የምትፈልጉ ከታች ባለው google form በነጻ እንድትመዘገቡ እንጋብዛለን። መመዝገቢያ ፎርም https://tinyurl.com/bdf83es5 ማሳሰቢያ፦ > ያለን ቦታ አነስተኛ ስለሆነ ቀድመው ይመዝገቡ > ከተመዝጋቢዎች ውጪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን > የምሳና የሻይ ወጪ በፕሮግራሙ አዘጋጆች ይሸፈናል > ሲመጡ መጽሐፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ ይዘው መምጣት አይርሱ። > ተመዝጋቢዎች በሰዓቱ መገኘት ይኖርባችኋል።

Repost from HOP Ministry
ጌታ ቸር መሆኑን ቀምሶ ያየ ሰው፣ አንዴ በእርሱ የተነካ ሰው፣ ወደ እርሱ በመጠጋት እግዚአብሔርን ያየ ሰው ይበልጥ በእርሱ ለመነካት፣ ለመዳሰስ፣ ከቀረበው በላይ እርሱን ለመቅረብ፣ ሁሉን ትቶ እርሱን ለመከተል ይፈጥናል እንጂ ወደ ኋላ አያፈገፍግም። ምክንያቱም የተነካበት መነካት፣ የቀመሰው የጌታ መልካምነት ከእርሱ ጋር የሚያሰነብት እንጂ ጊዜያዊ አይደለም። በእግዚአብሔር የተነኩ ሰዎች፣ እግዚአብሔር ወዳጆቼ የሚላቸው ሰዎች በምድር የሚኖሩ የሰማዩ አምላክ ወዳጆች ናቸው፤ በምድር ሆነው በሰማይ ያለውን የእርሱን ፈቃድ በምድር ለማድረግ ይተጋሉ፤ የሰማዩ አምላክም ወዳጆቹ ናቸውና ፈቃዱን ለእነርሱ ከመግለጥ፣ የልቡንም አሳብ በእነርሱ ከማኖር ወደኋላ አይልም። ✍️ መክሊት አየለ 📆 August 24, 2024 #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional

"ከቀድሞ አባቶቻችሁ ከወረሳችሁት ከንቱ ከሆነ ሕይወት የተዋጃችሁት በሚጠፋ ነገር፣ በብር ወይም በወርቅ እንዳልሆነ ታውቃላችሁ፤ ነገር ግን እናንተ የተዋጃችሁት ነውርና እንከን እንደሌለበት በግ ደም፣ በክርስቶስ ክቡር ደም ነው።" 1 ጴጥሮስ 1፥18-19

መሥዋዕት Tekle 2025.m4a10.87 MB

✍️ሀጢያት ምናችሁን ነው የሚያሳጣችሁ ? : 👉ታውቃላችሁ እንደ ልቤን ዝናውን ንግስናውን አይደለም የሚያሳጣው እንደ ልቤ ሀጢያትን ሲያደርግ የሚፈራው ሰዎች ምን ይሉኝ ይሆን እግዚአብሔር የሰጠኝን ይወስድብኝ ይሆን ብሌ አይደለም እርሱን የሚያስፈራው አንድ ነገር ..... : 👉እርሱ እና አባቱ ያላቸው ግንኑነት ነው ምክንያቱም የዳዊት ህልውና የተመሰረተው ከአባቱ ጋር ባለው ህብረት ላይ ስለሆነ። ለዛም ነው እንደ ልቤ ሲፀልይ ሁሉን ከኔ ውሰድ ብቻ መገኘትህን ከኔ አታርቅ የሚለው ። : 👉ታውቃላችሁ የእግዚአብሔር ለሆነ ሰው በእርሱ መኖር ለሚኖር ሰው ከሁሉ በላይ ዋናው እግዚአብሔር ነው ። : ዛሬስ እኛስ ሀጢያት ምናችንን እንዳይነካ ነው የምንጠነቀቀው ? : @lifewithchriatjesus @lifewithchriatjesus         _መልካም ምሽት✨

Repost from HOP Ministry
እግዚአብሔርን ከማመሰግንበት ምክንያቶች አንዱ፦ ቅዱስ ቃሉ ነው። የእግዚአብሔርን ቃል ማወቅ፤ የዘወትር ምግብ፣ የሕይወት መመሪያ ማድረግ እንዴት መታደል ነው?! https://t.me/hopministry10

Repost from HOP Ministry
2ኛ ጢሞቴዎስ 3 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁶ ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለባቸው ናቸው፤ ለማስተማር፣ ለመገሠጽ፣ ለማቅናት በጽድቅም መንገድ ለመምከር ይጠቅማሉ፤ ¹⁷ ይኸውም የእግዚአብሔር ሰው ለመልካም ሥራ ሁሉ ብቁ ሆኖ እንዲገኝ ነው። #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional

እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን! ✨✨ የሥነ መለኮት ትምህርት መማር ፈልገው በጊዜና በቦታ እጦት ለተገደቡ ሁሉ ታላቅ የምስራች! "ሰላም ለዓለም የሥነ-መለኮትና ሚሽን ኮሌጅ" ተደራሽነቱን በ
እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን! ✨✨ የሥነ መለኮት ትምህርት መማር ፈልገው በጊዜና በቦታ እጦት ለተገደቡ ሁሉ ታላቅ የምስራች! "ሰላም ለዓለም የሥነ-መለኮትና ሚሽን ኮሌጅ" ተደራሽነቱን በማስፋት ሙሉ በሙሉ በዲጂታል (ኦንላይን) መማር የሚያስችል አዲስ ምዝገባ ከፍቷል። ✅ የምንሰጣቸው ፕሮግራሞች፦ ·       ዲፕሎማ ·       ዲግሪ ·       ማስተርስ ✅ የዲፓርትመንት አማራጮች፦ ·       ስነ-መለኮት (Theology) ·       ሚሽን (Missiology) ✅ ት/ት ሚሰጥበት ቋንቋዎች . በአማርኛ . በኦሮምኛ . በእንግልዘኛ ·✅     ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስትያናት ካውንስል እውቅና የተሰጠው። ·       በስልክ ወይም በኮምፒውተር 24/7 ማጥናት የሚቻልበት አመቺ ስርዓት። Website https://peaceforworld.com/ 📞 096 831 3305 | 0955263368 📩 @PFW_support ወይም @PFW57 ቻናላችንን ይቀላቀሉ፦ @peaceforthew

✨_መጽሃፍ_ቅዱሴ_ሳሙኤል_ተገኝ_Samuel_Tegegn_Amharic_Gospel_Lyric_Video_✨128k.m4a5.98 MB

Repost from HOP Ministry
ዳንኤል 3 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁶ ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብደናጎ ለንጉሡ እንዲህ ብለው መለሱ፤ “ናቡከደነፆር ሆይ፤ በዚህ ጒዳይ ላይ ስለ ራሳችን መልስ መስጠት አያስፈልገንም። ¹⁷ ንጉሥ ሆይ፤ በሚንበለበለው የእቶን እሳት ውስጥ ብንጣል፣ የምናመልከው አምላክ ሊያድነን ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል። ¹⁸ ነገር ግን ንጉሥ ሆይ፤ ባያድነንም እንኳ፤ አማልክትህን እንደማናገለግል፣ ላቆምኸውም የወርቅ ምስል እንደማንሰግድ ዕወቅ።” https://t.me/hopministry10

Repost from HOP Ministry
ዳንኤል 3 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁸ ከዚያም ናቡከደነፆር እንዲህ አለ፤ “መልአኩን ልኮ አገልጋዮቹን ያዳነ፣ የሲድራቅ፣ የሚሳቅና የአብደናጎ አምላክ ይባረክ፤ በእርሱ በመታመን የንጉሡን ትእዛዝ ጥሰው፣ ከአምላካቸው በቀር ሌላ አምላክ ለማገልገልም ሆነ ለእርሱ ለመስገድ ፈቃደኛ ባለመሆን ሕይወታቸውን አሳልፈው ሰጥተዋልና። ²⁹ ስለዚህ እንደዚህ የሚያድን ሌላ አምላክ የለምና በሲድራቅ፣ በሚሳቅና በአብደናጎ አምላክ ላይ ማናቸውንም ቃል የሚናገሩ ሕዝቦችም ሆኑ ልዩ ልዩ ቋንቋ የሚናገሩ ሁሉ ይቈራረጣሉ፤ ቤቶቻቸውም የፍርስራሽ ክምር ይሆናሉ ብዬ አዝዣለሁ።” #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional

እግዚአብሔርን መፈለግ በህይወት ለመኖር ! : አሞጽ 5:4✨ 4 እግዚአብሔርም ለእስራኤል ቤት እንዲህ ይላልና፦ “እኔን ፈልጉ፥ በሕይወትም ትኖራላችሁ፤ : የሰው ልጅ መፈለጉን በማግኘቱ እያቆምም ምክና
እግዚአብሔርን መፈለግ በህይወት ለመኖር ! : አሞጽ 5:4✨ 4 እግዚአብሔርም ለእስራኤል ቤት እንዲህ ይላልና፦ “እኔን ፈልጉ፥ በሕይወትም ትኖራላችሁ፤ : የሰው ልጅ መፈለጉን በማግኘቱ እያቆምም ምክናያቱም ፍለጋችን ነፍሳችንን የሚያረካ ስላልሆነ የምድር ነገር መፈለግ እረፍት አይሰጥም መፈለጋችን በማግኘት አይቆምም ሁሌም እንፈልጋለን ከዛም እንሰለቻለን ግን የፈለግነው ነገር ሁሉ ህይወት የሚሆነን አይደለም ። : እግዚአብሔርን ለህይወት መፈለግ ግን ከዚህ የተለየ ነው እግዚአብሔር ምክንያቱም እርሱ ብቻውን በቂ (አጥጋቢ ስለሆነ) እግዚአብሔር ያገኘ ከእግዚአብሔር ጋር ህይወቱን ያደረገ ሌላ አያምረውም እግዚአብሔር በህይወት ለመኖር ምክንያት ነው ለመኖር አቅምን ይሰጣል። : https://t.me/mhbc5 @lifewithchristjesus                  _ተባረኩልኝ🙏

🔴_ተስፋዬ_ጫላ_ሚስጥር_መዝሙር_Tesfaye_Challa_Mister_Mezimur128k.m4a5.02 MB

Repost from HOP Ministry
“አንተ ግን ስትጸልይ ወደ ክፍልህ ግባ፤ በሩንም ዘግተህ በስውር ወዳለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የተደረገውን የሚያይ አባትህም ዋጋህን ይከፍልሃል።”   — ማቴዎስ 6፥6 (አዲሱ መ.ት) https://t.me/hopministry10