Dodola Town Education Office
رفتن به کانال در Telegram
نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
388
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
Repost from ETHIO-MEREJA®
#ማስታወቂያ
"በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ተቋማት ገብታችሁ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ የካቲት 02/2015 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ:-
በ 2015 የትምህርት ዘመን በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የማይሰጥ መሆኑን አውቃችሁ መርጣችሁ መመደብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የምትሹ (ተመሳሳይ ጾታ ያላችሁ መንትያዎች፣ እመጫቶች(በቅርቡ የወለዳችሁ እናቶች) ፣ ነፍሰጡር ተማሪዎች፣ በመንግስት ሆስፒታሎች ህክምና ቦርድ የተረጋገጠ ልዩ ክትትል የሚሻ ህመም ታማሚዎች … ወዘተ) ተማሪዎች ማመልከቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በቀጣዩ ሊንክ
https://student.ethernet.edu.et
በኩል ብቻ እንድትልኩ እየገለጽን ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን።"
ትምህርት ሚኒስቴር!
🛑ለፈጣን መረጃ በቴሌግራም ይቀላቀሉን👇
https://t.me/joinchat/AAAAAEqH1UZ3r1Ou91JgoA
👉 T.me/ethio_mereja
Repost from ETHIO-MEREJA®
በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት በትራፊክ አደጋ 788 ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል
👉 በቀን በአማካይ ከአራት በላይ ሰዎች ህይወታቸዉ አልፏል
በኦሮሚያ ክልል በ2015 በጀት ዓመት በስድስት ወራት ውስጥ 1869 የትራፊክ አደጋዎች መከሰታቸውን የክልሉ ትራፊክ ቁጥጥር እና ደህንነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት ኮማንደር በላቸው ትኪ በተለይ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
በደረሰዉ አደጋ የ788 ሰዎች ህይወታቸዉን ሲያጡ፣632 ሰዎች ላይ ከባድ እና በ533 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት ተመዝግቧል፡፡እንዲሁም ከ233 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የንብረት ውድመት ደርሷል፡፡ከደረሰዉ አደጋ ከፍተኛ ቁጥር የተመዘገበው በምስራቅ አርሲ፣ምዕራብ ባሌ፣ምስራቅ ሀረርጌ፣በምስራቅ ሸዋ ዞኖች ሲሆን በከተማ ደረጃ በአዳማ፣ቢሾፍቱ፣ጅማ ፣ሰበታ ከፍተኛ አደጋ የተመዘገበባቸዉ ከተሞች ናቸው፡፡
90 በመቶ የሚሆነው አደጋ በቀኑ ክፍለ ጊዜ የደረሰ ሲሆን 10 በመቶ የሚሆነው ደግሞ በሌሊቱ ያጋጠሙ ናቸው ተብሏል፡፡ለከፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር፣እግረኛ ቅድሚያ አለመስጠት፣ የአሸከርካሪዎች ጥንቃቄ ጉድለት፣ ያለ እረፍት ማሸከርከር፣ ምልክቶችን አለማክበር፣ርቀትን ጠብቆ አለማሽከርከር የአደጋዎቹ መንስኤ ናቸው ተብሏል፡፡በ2015 ዓ.ም በስድስት ወራት ውስጥ የደረሰው የትራፊክ አደጋ ካለፈው 2014 ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ13 የሞት አደጋ ጨምሯል፡፡
----ETHIO-MEREJA-----
T.me/ethio_mereja
Barattoota Hawwiikoo keessaa Barataa Balaayii Yooseef Qabxii 511 fideera.
SOCIAL SCIENCE ABOVE 400
1.) MUSA HAJI 429
2.) ABDISA MOHAMED 405
3.) MUSTEFA HUSEN 406
4.AMIRU GURE 407
5.) TARIKU GONFA 409
BU'AA BARATTOOTAA HANGA AMMAATIIN:
M.B Addaa Dodolaa
500 ol
555 Tahir Deko
Gosa Husen 554
540 Meymuna Kedir
511 Gemechu Boru
506 Kalid A.kadir
503 GEMEDA TULU
Repost from ETHIO-MEREJA®
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ተለቋል!
👉ውጤት ማየት ተጀምሯል።
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ከደቂቃዎች በፊት መታየት ተጀምሯል።
1ኛ) በዌብሳይት https://eaes.et/ ፤
2ኛ) በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም
3ኛ) በቴሌግራም https://t.me/eaesbot ማየት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ማሳሰቢያ፣ ከፍተኛ የሆነ የኔትዎርክ መጨናነቅ ስላለ ተረጋግታችሁ እንድትሞክሩ እንመክራለን።
መረጃው ላልደረሳቸው እንድታደርሱ እንጠይቃለን።
#SHARE #SHARE #SHARE
-----ETHIO-MEREJA-----
T.me/ethio_mereja
Repost from ETHIO-MEREJA®
ከደቂቃዎች በኋላ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይለቀቃል!!
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ከደቂቃዎች በኋላ ከዛሬ ሌሊቱ 5 ሰዓት ከ30 ጀምሮ
1ኛ) በዌብሳይት https://eaes.edu.et/ ፤
2ኛ) በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም
3ኛ) በቴሌግራም https://t.me/eaesbot ማየት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
መረጃው ላልደረሳቸው እንድታደርሱ እንጠይቃለን።
#SHARE #SHARE #SHARE
-----ETHIO-MEREJA-----
T.me/ethio_mereja
Repost from ETHIO-MEREJA®
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ከዛሬ ለሊት 5:30 ጀምሮ ይለቀቃል!!
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቋል፡፡
በዚህም ተፈታኞች ከዛሬ ሌሊቱ 5 ሰዓት ከ30 ጀምሮ በበዌብሳይት https://eaes.edu.et/ ፤
➦ በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም
➦በቴሌግራም https://t.me/eaesbot ማየት የሚችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ተፈታኞች ከተመሳሳይ እና የተዛባ መረጃ ለማሰራጫት ከሚሞክሩ አካላት እራሳቸውን እንዲጠብቁም አገልግሎቱ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
#SHARE #SHARE #SHARE
-----ETHIO-MEREJA-----
T.me/ethio_mereja
Repost from BBO tti DFMB
Nagaa oltanii? Cheeklistii raawwiin hojii hanga kur.3ffaa ittiin qindaa'u. kana ilaalaa akkaataa jedhameen gadi buusuun yeroo kaa'ame keessatti gabaasa keessan bifa qulqullina qabuun qindeessitanii akka deebiftan haa ta'u. nagaan bulaa DFMB
Maatii barnootaa hundi Baga gammaddan wajjirri keenya hojilee ji'oottan jahaan(6) darban raawwateen akkasuma sochiilee gama hundaan taasiseen madaallii hojii koree sirna madaallii Fi supparviziniifiin magaalaatiin kennameen qabxii 91.5 arganneera....
