ደህንነት
رفتن به کانال در Telegram
"ከውኃና ከመንፈስ ዳግመኛ መወለድ" ማለት ምን ማለት ነው? ኃጢአትን እንዴት ማሸነፍ ይቻላል? የክርስቶስ ደቀ መዝሙር ለመሆን ምን ማድረግ አለብን? እውነተኛውን ወንጌልና የእንክርዳዱን ወንጌል እንዴት መለየት እንችላለን? አስተያየትና ጥያቄ ካላችሁ በሚከተለውን አድራሻ መጻፍ ይቻላል። @Johnnlm 0910555190
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
1 801
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
دسامبر '24
دسامبر '24
+1
در 0 کانالها
نوامبر '24
+1
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+10
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+4
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '240
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '240
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '240
در 0 کانالها
Get PRO
مه '240
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '240
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '240
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '240
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '240
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '230
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '230
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '230
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '230
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '230
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '230
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '230
در 0 کانالها
Get PRO
مه '230
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '230
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '230
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '23
+6
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '23
+9
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '22
+13
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '22
+17
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '22
+15
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '22
+14
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '22
+29
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '22
+26
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '22
+34
در 0 کانالها
Get PRO
مه '22
+26
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '22
+16
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '22
+8
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '22
+11
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '22
+48
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '21
+48
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '21
+48
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '21
+45
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '21
+19
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '21
+23
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '21
+16
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '21
+16
در 0 کانالها
Get PRO
مه '21
+15
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '21
+37
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '21
+71
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '21
+19
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '21
+230
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '20
+2 181
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 21 دسامبر | +1 | |||
| 20 دسامبر | 0 | |||
| 19 دسامبر | 0 | |||
| 18 دسامبر | 0 | |||
| 17 دسامبر | 0 | |||
| 16 دسامبر | 0 | |||
| 15 دسامبر | 0 | |||
| 14 دسامبر | 0 | |||
| 13 دسامبر | 0 | |||
| 12 دسامبر | 0 | |||
| 11 دسامبر | 0 | |||
| 10 دسامبر | 0 | |||
| 09 دسامبر | 0 | |||
| 08 دسامبر | 0 | |||
| 07 دسامبر | 0 | |||
| 06 دسامبر | 0 | |||
| 05 دسامبر | 0 |
پستهای کانال
| 2 | ራሳችንን አናስትም | 1 |
| 3 | +8 1 ከውኃና ከመንፈስ ዳግም መወለድ.pdf | 333 |
| 4 | Watch "ለምን የዘመኑ ክርስትና ዘቀጠ?" on YouTube
https://youtu.be/IwJqx4mMyfc | 252 |
| 5 | Watch "ከመጎምጀት እንጠንቀቅ" on YouTube
https://youtu.be/xQAjVB2HSdg | 366 |
| 6 | بدون متن... | 212 |
| 7 | በእያንዳን ቀን እርስ በርስ መመካከር
~~
መጽሐፍ ቅዱስ ደጋግሞ ከሚነግረን ነገሮች ውስጥ አንዱ የጻድቃን ኀብረት ነው። እግዚአብሔር በተናጥል በሚናደርገው ነገር ፈጽሞ አይደሰትም። እግዚአብሔር አንድ አካል ነው ማየት የሚሻው። በእርግጥ የተለያዩ ብልቶች ነን ግን አንድ አካል ነን። እያንዳንዱ ብልቶች በጅማት የተጋጠሙ፣ በጥብቅ የተቆራኙ ናቸው። አንድ ብልት ከአካል ቢቆርጥ፣ በራሱ ሕይወት ሊኖሮው አይችልም። functional አይደለም። እጃችን ከአካላችን ቢቆረጥ፣ ብቻውን መስራት አይችልም። እግራችን ከሰውነታችን ተቆሮጦ ቢወጣ፣ በራሱ መሮጥ አይችልም። መሮጥ የሚችለው ከአካል ጋር ሲቆራኝ ብቻ ነው። ጠንካራ፣ ብርቱ፣ ቆራጥ ብንሆንም፣ ከአካል ከተገነጠልን፣ ምንም ማድረግ አንችልም። ለጊዜው ልንፍጨረጨር እንችላለን። ነገር ግን በጊዜ ሂደት እንሞታለን።
ዶሮ ሲታረድ አይታችሁ ታውቃላችሁ? አባቴ ቤት ከሌለ፣ ዶሮ የማርደው እኔ ነኝ። አንገቱን በቢላዋ እቆርጥና ቅርጫት ወይም ሳፋ እደፋበታለሁ። ከዚያም አንዱን እግሬን አሳርፍበታለሁ። ዶሮው ቢታረድም ወዲያውኑ አይሞትም። ይፈጨረጨራል። ተነስቶ ለመሮጥም ይሞክራል። መፍጨርጨሩ ሲበዛ አንዳንዴ በደምብ ጉሮሮውን አልቆርጥክም አባላለሁ። የዶሮው መፍጨርጨር ግን ጊዝያዊ ነው። ከጥቂት ደቂቃ በኋላ ይሞታል።
ከአካል ከተገነጠልን፣ ለጊዜው ልንፍጨረጨር እንችላለን። አልሞቱኩም አለው አለው ልንል እንችላለን። የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ በሂደት መሞታችን አይቀሬ ነው። የአካላችን ማዘዣ ጣቢያ ጭንቅላታችን ነው። አካላችን ማንኛውንም ትዕዛዝ የሚቀበለው ከጭንቅላታችን ነው። አንድ ብልት ከአካል ከተገነጠለ፣ ከጭንቅላት የሚላከውን ትዕዛዝ መቀበል አይችልም።
ቤተክርስቲያን የክርስቶስ አካል ናት። ኢየሱስ ክርስቶስ የቤተክርስቲያን ራስ ነው። ቤተክርስቲያንን ዓለም ላይ እንዳሉ ተራ ተቋማት ማየት የለብንም። ቤተክርስቲያን የክርስቶስ አካል ናት። ለዚያ ነው መጽሐፍ ቅዱስ ከቤተክርስቲያን መጣበቅ እጅግ አስፈላጊ እንደሆነ የሚነግረን። ይህን ቀለል አድርጎ ማየት አያስፈልግም።
ስለዚህ እኛ በውኃውና በመንፈሱ ወንጌል የምናምን ጻድቃን ሁልጊዜ መሰባሰብ፣ እርስ በርስ መመካከር፣ በሕብረት የእግዚአብሔርን ሥራ መስራት ያስፈልጋል። ይህን ስናደርግ ከቤተክርስቲያን ጋር እንቆራኛለን። ከቤተክርስቲያን ያልተቆራኘ፣ ከዓለም ጋር መቆራኘቱ አይቀርም። ከቤተክርስቲያን ጋር ያለው ቁርኝት ሲላላ፣ ልቡ ይደነድናል። መንፈሱም ይበከላል። በመጨረሻም ይሞታል። የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይላል፦
📌“ነገር ግን ከእናንተ ማንም በኃጢአት መታለል እልከኛ እንዳይሆን፥ ዛሬ ተብሎ ሲጠራ ሳለ፥ በእያንዳንዱ ቀን እርስ በርሳችሁ ተመካከሩ፤” (ዕብራውያን 3፥13)
📌“በአንዳንዶችም ዘንድ ልማድ እንደ ሆነው፥ መሰብሰባችንን አንተው እርስ በርሳችን እንመካከር እንጂ፤ ይልቁንም ቀኑ ሲቀርብ እያያችሁ አብልጣችሁ ይህን አድርጉ።” (ዕብራውያን 10፥25)
📌"ቃሉንም የተቀበሉ ተጠመቁ፥ በዚያም ቀን ሦስት ሺህ የሚያህል ነፍስ ተጨመሩ፤ በሐዋርያትም ትምህርትና በኅብረት እንጀራውንም በመቍረስ በየጸሎቱም ይተጉ ነበር።" (ሐዋርያት 2:41-42)
ጸጋ ይብዛችሁ!
(ወንድም ዮሐንስ)
ሐምሌ 23-2014 | 241 |
| 8 | ለመነቃቂያ ጉባኤው ዝግጅት ላይ ነን | 270 |
| 9 | በእምነት ተወልደናል፤በእምነት እንኖራለን፤ በእምነት እንሞታለን።
~~
የዕብራውያን መልዕክት ጻሐፊው መጀመሪያ እምነት ማለት ምን ማለት እንደሆነ ዕብራውያን ምዕራፍ 11 ላይ ያብራራልናል። ከዚያም በእምነት የኖሩ አባቶቻችንን ይዘረዝርልናል። የእነሱን ፈለግ እንድንከተልም ይመከረናል። የእምነት ቀድምቶችን ሽማግሌዎች (elders) ብሎ ይጠራቸዋል። እነሱ እንዴት በእምነት እንደኖሩና የደረሰባቸውን ማንኛውንም መከራ እንዴት በእምነት ድል እንደነሱ ይናገራል።
📌"እምነትም ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያስረግጥ፥ የማናየውንም ነገር የሚያስረዳ ነው። ለሽማግሌዎች የተመሰከረላቸው በዚህ ነውና" (ዕብራውያን 11:1-2)
ከአቤል ይጀምራል። አቤል በምንድን ነው የኖረው? በእምነት። ቀጥሎ ሄኖክን ያነሳል። ሄኖክ በምንድን ነው የኖረው? በእምነት። ከዚያም ኖኀን ያነሳል።ኖኅ በምንድን ነው የኖረው? በእምነት።
📌"አቤል ከቃየል ይልቅ የሚበልጥን መሥዋዕት ለእግዚአብሔር በእምነት አቀረበ፥ በዚህም፥ እግዚአብሔር ስለ ስጦታው ሲመሰክር፥ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ተመሰከረለት፤ ሞቶም ሳለ በመሥዋዕቱ እስከ አሁን ይናገራል። ሄኖክ ሞትን እንዳያይ በእምነት ተወሰደ፥ እግዚአብሔርም ስለ ወሰደው አልተገኘም። ሳይወሰድ እግዚአብሔርን ደስ እንዳሰኘ ተመስክሮለታልና፤ ያለ እምነትም ደስ ማሰኘት አይቻልም፤ ወደ እግዚአብሔር የሚደርስ እግዚአብሔር እንዳለ ለሚፈልጉትም ዋጋ እንዲሰጥ ያምን ዘንድ ያስፈልገዋልና" (ዕብራውያን 11፡4-6)።
አብርሃምን ያነሳል። ሣራን ያነሳል። ይስሐቅን ያነሳል። ያዕቆብን ያነሳል። ዮሴፍን ያነሳል። ሙሴን ያነሳል። ጋለሞታይቱ ረዓብን ያነሳል። ጌዴዎንን፣ ሶምሶንን፣ ባርቅን፣ ዮፍታሔን፣ ዳዊትን፣ ሳሙኤልን፣ ነቢያትን ያነሳል። አብርሃም በምንድን ነው የኖረው? ሣራ በምንድን ነው የኖረችው? ይስሐቅ፣ያዕቆብ፣ዮሴፍ፣ ሙሴ፣ ጋለሞታይቱ ረዓብ፣ ጌዴዎን፣ ሶምሶን፣ ባርቅ፣ዮፍታሔ፣ዳዊት፣ ሳሙኤል፣ነቢያት....በምንድን ነው የኖሩት? በእምነት።
መንግስታትን ድል የነሱት በእምነት ነው። ጽድቅን ያደረጉት በእምነት ነው። የተሰጣቸውን የተሰፋ ቃል ያገኙት በእምነት ነው።የአንበሶችን አፍ የዘጉት በእምነት ነው። የእሳትን ኃይል ያጠፉት በእምነት ነው።ከሰይፍ ስለት ያመለጡት፣ከድካማቸው የበረቱት፣በጦርነት ኃይለኞች የሆኑት፣ የባዕድ ጭፍሮችን ያባረሩት በእምነት ነው።..........ሁሉንም ነገር በእምነት ነው ያደረጉት።
በእግዚአብሔር መንግስት ውስጥ ከእምነት ውጭ የሆነ ነገር አይሰራም። ዳግም የተወለድነው በእምነት ነው። የምንኖረው በእምነት ነው። የምንሞተውም በእምነት ነው። የተወደደው ወንድማችን ጳውሎስ እንዲህ ብሏል፦ 📌“ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና።” (ፊልጵስዩስ 1፥21)
ያለ እምነት ምንም ነገር ብናደርግ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት የለውም። እግዚአብሔርን ደስ ልናሰኝ አንችልም። የውሃውና የመንፈሱን ወንጌል ከልባችን እንዳመንን ሁሉ፣ እያንዳንዱን የተጻፈውን የእግዚአብሔርን ቃል በልባችን ማመን ያስፈልጋል። ልባችንን የእግዚአብሔር ቃል የተከማቸበት ግምጃ ቤት ማድረግ ያስፈልጋል። እያንዳንዱ የእግዚአብሔር ቃል የተጻፈው ገጽ ለመሙላት ሳይሆን እንድናመነው ነው። እግዚአብሔር አምላክ በእምነት ድል ነሺ ሕይወት እንድንኖር ይርዳን!
አብረን እንደ ሐዋርያት ይህን ጸሎት እንጸልይ፦ "ጌታ ሆይ እምነትን ጨምርልን!"
📌“ሐዋርያትም ጌታን፦ እምነት ጨምርልን አሉት።”(ሉቃስ 17፥5)
(ወንድም ዮሐንስ)
ሐምሌ 22፣ 2014 | 280 |
| 10 | 📌"በሥጋው ኃጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ ማለት ምን ማለት ነው❓"
በመደመራያ እነዚህን ሁለቱን የወንድማችን ሐዋርያው ጴጥሮስ መልዕክቶች እናንበብ።
✍ “ለኃጢአት ሞተን ለጽድቅ እንድንኖር፥ እርሱ ራሱ በሥጋው ኃጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ፤ በመገረፉ ቁስል ተፈወሳችሁ።” (1ጴጥሮስ 2፥24)
✍ “ይህም ውኃ ደግሞ ማለት ጥምቀት ምሳሌው ሆኖ አሁን ያድነናል፥ የሰውነትን እድፍ ማስወገድ አይደለም፥ ለእግዚአብሔር የበጎ ሕሊና ልመና ነው እንጂ፥ ይህም በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ነው፤” (1ጴጥሮስ 3፥21)
እግዚአብሔር በቅዱስ መንፈሱ አማካኝነት አዕምሯችን ካልከፈተ በስተቀር መጽሐፍ ቅዱስን መረዳት እጅግ ከባድ ነው። ሰው በራሱ መረዳት መጽሐፍ ቅዱስን ሊተነትን ቢሞክር፣ ለተሳሳተ መረዳት ይጋለጣል። ለዚያ ነው ጳውሎስ ለጢሞትዎስ እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ማስተዋልን ይስጥህ ያለው (2ጢሞ 2:7)። ኢየሱስ ክርስቶስም ሰዱቃውያንን መጽሐፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል አታውቁምና ትስታላችሁ ብሏቸዋል (ማቴ 22:29)። ሰዱቃውያንና ፈሪሳውያንን ቅዱሳን መጽሐፍትን እያነበቡ ለምን ይሳትሉ? በራሳቸው አሳብ ላይ ተመርኩዞ ስለሚረዱ። ስለዚህ ማስተዋል የላቸውም። ይስታሉ።
በዓለም ላይ እጅግ በጣም የተነበበ መጽሐፍ ቢኖር፣ መጽሐፍ ቅዱስ ነው። የዚያን ያህል እጅግ ብዙ ሰዎች በተሳሳተ መንገድ የተረዱት መጽሐፍ ቢኖር፣ መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ለዚያ ነው በክርስቲና ስም ብዙ የስህተት ትምህርቶች የተንሰራፉት።
ከላይ ያነበብነው ጥቅስም ብዙ ክርስቲያኖች በተሳሳተ መንገድ ከሚረዱት ጥቅሶች ውስጥ አንዱ ነው። ሐዋርያው ጴጥሮስ ኢየሱስ ራሱ በሥጋው ኃጢአቶቻችንን በእንጨት ላይ እንደተሸከመና በመገረፉ ቁስል እንደፈወሰን ይናገራል። በሌላ ሥፍራ ደግሞ ራሱ ጴጥሮስ ይህ ውኃ አሁን ጥምቀት ምሳሌ ሆኖ ያድነናል ብሎ ይመሰክራል። እግዚአብሔር በሚሰጠን ማስታዋል ካልተረዳን በስተቀር፣ ሐዋርያው ጴጥሮስ የተናገረው ነገር እርስ በርስ የሚጣረስ ይመስላል። በአንድ በኩል ውሃው (የክርስቶስ ጥምቀት) ያድነናል ይላል፣ በሌላ በኩል ደግሞ ኃጢአቶቻችን በሥጋው በእንጨት ላይ ተሸከመ ይላል።
ኢየሱስ የዓለምን ኃጢአት የተሸከመው በብሉይ ኪዳን የመስዋዕት ስርዓት መሠረት ከአሮን ዘር በመጣው በሊቀ ካህኑ በዮሐንስ አማካኝነት እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ቢናገርም፣ ብዙ ክርስቲያኖች ይህ የእውነት እውቀት የላቸውም። ስለሆነም ኢየስሱ በሥጋው ኃጢአቶቻችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ የሚለውን የሐዋርያው ጴጥሮስን መልዕክት በትክክል አይረዱም (1ጴጥሮስ 2: 24)። ኃጢአት ወደ ኢየሱስ የተላለፈው በእንጨት ላይ ሲሰቀል ነው ብሎ ያስባሉ። ይህ ትክክለኛ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መረዳት አይደለም። የዓለም ኃጢአት ወደ ኢየሱስ የተላለፈው ሲሰቀል አይደልም። ኢየሱስ በእንጨት ላይ የተሰቀለው የዓለምን ኃጢአት ሊሸከም አይደለም። ኢየሱስ በመስቀል የተሰቀለው ኃጢአትን ስለ ተሸከመ ነው። እደግመዋለሁ ሊሸከም ሳይሆን ስለ ተሸከመ ነው። በኦሪት ኪዳን ለኃጢአት የሚቀርብ መስዋዕት ከመታረዱ በፊት፣ እጅ ተጭኖ መስዋዕቱ ላይ ኃጢአት መተላለፍ ነበረበት። መስዋዕቱ የሚታረደው ኃጢአት ከተላለፈበት በኋላ ነው እንጂ ሲታረድ አይደለም ኃጢአት የሚተላለፍበት። ልክ እንደዚያው ኢየሱስ በእንጨት ላይ ከመስቀሉ በፊት የዓለምን ኃጢአት በጥምቀቱ አስቀድሞ መሸከም ነበረበት። ሳይሸከም ቢሰቀል ኖሮ፣ ሞቱ ከንቱ ይሆን ነበር። የመስዋት በግ ኃጢአት ሳይተላለፍበት ቢታረድ ፣ ደሙ ኃጢአተኛውን አያነፃም። በከንቱ የፈሰሰ ደም ይሆናል። ምክንያቱም ኃጢአት አልተላለፈበትማ።
ስለዚህ ሐዋርያው ጴጥሮስ ኢየሱስ በሥጋው ኃጢአቶቻችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ ሲል ምን ማለቱ ነው? ኢየሱስ በእንጨት ሲሰቀል የዓለም ኃጢአት ወደ ኢየሱስ ተላልፏል እያለ አይደለም። እንደዛ ቢሆንማ፣ ይህ ውሃ አሁን ጥምቀት ምሳሌ ሆኖ ያድነናል ብሎ ባልተናገረ ነበር። ስለዚህ ኢየሱስ በስጋው ኃጢአቶቻችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ ማለት ኢየሱስ በጥምቀቱ የተላለፈበትን ኃጢአት በእንጨት እስኪ ሰቀል ድረስ በሥጋው ተሸክሞት ነበር ማለት ነው። ለዚያ ነው በመገረፉ ቁስል ከኃጢአት ዴዌ ተፈውሰን ጻድቅ የሆንነው!!!
ኃጢአቶቻችንን በጥምቀቱ ተሸክሞ፣ እስከ መስቀል ሞት ድረስ በመታዘዝ የኃጢአታችንን ዕዳ ክፍሎ ለዋጀን ለአዳኛችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ክብርና ምስጋና ይግባው!
ሰኔ 09- 2014
ወንድም ዮሐንስ
(Brother John) | 319 |
| 11 | بدون متن... | 349 |
| 12 | ቶሎ የሚከበንን ኃጢአት ማስወገድ
~~~~
በኢየሱስ ከዮሐንስ እጅ በተቀበለው ጥምቀትና በመስቀል ላይ ባፈሰሰው ደሙ በማመናችን ከኃጢአት ሙሉ በሙሉ ነፃ ወጥተናል። የባሪነት ቀንበራችን ተሰብሯል። ዓለም በባሪነት ውስጥ ቢኖርም፣ እኛ ግን በነፃነት ለመኖር ነፃ ወጥተናል። ክብር ለአዳኛችን ይሁን! ከኃጢአት ነፃ ወጥተናል ማለት የኃጢአት ፈተና የለብንም ማለት አይደለም። ከኃጢአት ነፃ ብንወጣም፣ አሁንም የኃጢአት ፈተና አለብን። ከኃጢአት ጋር ውጊያ አለብን። ኃጢአት ይከበናል። የዓለም ፍቅር ይከበናል። ሥጋዊ አስተሳሰብ ይከበናል። የገንዘብ ፍቅር ይከበናል። የባለጠግነት አሳብ ይከበናል። የውሃውና የመንፈሱን ወንጌል እንዳንመሰክር ይተበትቡናል። ለእግዚአብሔር መንግስት እንዳንኖር ይጎትቱናል። በሚያታልል ምኞት ይስቡናል።
ጳውሎስም ተከቧል። ግን በእምነትና ለእግዚአብሔር መንግስት በመኖር ድል አድርጓል። ሥጋውን ጎሰመ። ምድራዊ ብልቶቹን ገደለ። ነፍሱ በእርሱ ዘንድ እንዳትከበር እንደ ከንቱ ነገር ቆጠረ (ሐዋርያት 20:24)። ነፍሱን ለወንጌል ሥራ አሳልፎ ሰጠ። ጳውሎስ በኃጢአት ቢከበብም፣ የከበበውን ኃጢአት በእምነት በማስወገድ መንፈሳዊ ሩጫውን በድል አጠናቋል።
📌“ነገር ግን ሩጫዬንና ከጌታ ከኢየሱስ የተቀበልሁትን አገልግሎት እርሱም የእግዚአብሔርን ጸጋ ወንጌልን መመስከር እፈጽም ዘንድ ነፍሴን በእኔ ዘንድ እንደማትከብር እንደ ከንቱ ነገር እቆጥራለሁ።” (ሐዋርያት 20፥24)
ከጳውሎስ አጋር ሰራተኛ የሆነው ደማስም በዓለም ተከቧል። ከበባውን ግን በእምነት ድል ማድረግ አልቻለም። ተሸነፈ። የከበበውን ኃጢአት በእምነት ማስወገድ አልቻለም። ንጉሱ ሰሎሞንም በኃጢአት ተከቦ ነበር። በዓለም ፍቅር ተከቦ ነበር ነገር ግን ድል ማድረግ አልቻለም። የከበበውን ኃጢአት በእምነት ማስወገድ አልቻለም። ተሸነፈ። በመጨረሻም ለጣኦት በመስገድ እግዚአብሔር እጅግ የሚጸየፈውን ኃጢአት ፈጸመ። እስራኤልውያን ከግብጽ ባሪነት ከወጡ በኋላ፣ በኃጢአት ተከበው ነበር። በሥጋ ምኞት ተከበው ነበር። ከመና ይልቅ የግብጽን ዱባና ዓሳ እንዲሁም ሥጋ ተመኝተው ነበር። የከበባቸውን ኃጢአት በእምነት ማስወገድ አልቻሉም። ብዙዎቻቸው በምድረ በዳ ወደቁ። እግዚአብሔርንም አስቆጡት። ከግብጽ ቢወጡም ወደ ተስፋይቱ ምድር ከናዓን አልገቡም። በኃጢአት ተሸነፉ።
ጌታችን ኢየሱስ ኃጢአቶቻችንን በውኃውና በደሙ ካስወገደ በኋላ የኃጢአት ስርየት ብቻ አይደለም የሰጠን። ተልዕኮም ስጥቶናል (ማቴዎስ 28:18-20)። ያም ተልእኮ ወደ ዓለም ሁሉ እንድንሄድ፣ የውሃውና የመንፈሱን ወንጌል እንድንመሰክር፣ ነፍሳትን እንድናድን፣ የእሱን ትምህርት እያስተማርናቸው ደቀ መዛሙርት እንድናደርጋቸው ነው። ሆኖም ግን ይህን የጌታን ተልዕኮ እንዳንፈጽም ኃጢአት ይከበናል። የዓለምን ፍቅር ይከበናል። የገንዘብ ፍቅር ይከበናል። የሥጋ መሻት ይከበናል። ግን ማሸነፍ እንችላለን። ማስወገድ እንችላለን። ማሸነፍ የምንችለው በአንድ ነገር ብቻ ነው። እርሱም በእምነት ነው። በእግዚአብሔር ሥራ ውስጥ በእምነት መሳተፍና እስከ መጨረሻ ራስን ለእግዚአብሔር መንግስት ሥራ አሳልፎ መስጠት ያስፈልጋል። እጃችንን አጣጥፈን በመቀመጥ የሚከበንን ኃጢአት ማስወገድ አንችልም።
📌የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይላል፦ “...እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።” (ዕብራውያን 12፥1-2) | 176 |
| 13 | የትም፣ መቸም፣ በምንም ሁኔታ ልትሞት ትችላለህ። ዋስትና የለህም። ለዚያ ነው ከምንም በላይ ለነፍስህ ቅድምያ መስጠት ያለብህ። ለሥጋዊ ነገር ቅድምያ ሰጥተህ ዓለምን ሁሉ አትርፈህ፣ ነፈስህን ግን አጉድለህ ከሞትክ፣ በምድር የተሰጠህን ጊዜ አልተጠቀምክም። ከንቱ ለሆነ ነገር ኖረህ ሞተሃል። ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱን ግን ቢያጎድል ምን ይጠቅመዋል ይላል መጽሐፍ ቅዱስ።
ስለዚህ ቆይ ነገ፣ ቆይ ጊዜ ሳገኝ፣ ቆይ ይህችን ስራ ከጨረስኩ በኋላ፣ ቆይ ትምህርቴን ከጨርስኩ በኋላ እያልክ የኃጢአትህን ስርየት ሳትቀበል እንዳትሞት። የትም፣ መቸም፣ በምንም ሁኔታ ልትሞት ትችላለህ። አንዴ ከሞትክ ከዚያ በኋላ የኃጢአትህን ስርየት የማግኘት ዕድል የለህም። ለዚያ ነው መጽሐፍ ቅዱስ የመዳን ቀን አሁን ነው የሚለው። አሁን የውሃውና የመንፈሱን ወንጌል በማመን ዳግም መወለድ አለብህ። አሁን የኃጢአትህን ስርየት መቀበል አለብህ። አሁን ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅ አለብህ። ቀጠሮ አያስፈልግም። ለነፍስህ ዋጋ ስጥ። ከሞትክ በኋላ ፍርድ እንጂ ምሕረት የለም። የተሰጠህን ጊዜ ተጠቀም።
እንድን ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል የምትሉ አላችሁ? የኃጢአቴን ስርየት እቀበል ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል የምትሉ አላችሁ? ከእግዚአብሔር ጋር እታረቅ ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል የምትሉ አላችሁ? ዳግም እወለድ ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል የምትሉ አላችሁ?
የመዳንን ዕውቀት የሚሰጡ ተከታታይ ትምህርቶች አሉን። በዚህ ቻናል ማግኘት ትችላላችሁ። ቀጠሮ ሳትሰጡ መጽሐፎቻችን አዋርዳችሁ አንብቡ! ቀኑ ሳይመሽ በሩ ሳይዘጋ ከእግዚአብሔር ጋር እርቅ ፈጸሙ።
@dehnenet
@dehnenet | 318 |
| 14 | +2 1 ከውኃና ከመንፈስ ዳግም መወለድ.pdf | 292 |
| 15 | https://youtu.be/r8PbMaMUTq0 | 228 |
| 16 | بدون متن... | 313 |
| 17 | ጥዋት ታይቶ እንደሚጠፋ ጤዛ ከንቱ ነን
___________________________
የምድር ቆይታችን 70 ዓመት ቢበዛ 80 ዓመት ነው። ከዚያ ከበዛ ድካምና በሽታ ነው። ምንም እንኳን የምድር ሕይወታችን እጅግ አጭር ቢሆንም፣ አብዝተን የምንጨነቀው ስለዚች አጭር ምድራዊ ሕይወት ነው። በዚች ሰባና ሰማንያ ዓመት ውስጥ የምንሻው የእግዚአብሔርን ጽድቁንና መንግስቱን ሳይሆን ተድላን፣ ምቾትን፣ክብርን፣ ስኬትን፣ብልጽግናን፣ ቁሳ ቁስን፣ ወዘተ ነው። እነዚህን ነገሮች ለማግኘት በዚች አጭር ዘመናችን የማንፈጽመው የክፋት አይነት የለም። ለሥጋዊ ጥቅማችን ስንል እናጨበረብራለን፣ እንዋሻለን፣ እናታልለን። በጥቃማችን ከመጡ፣ የመሬት ድምበራችን ከጣሱ፣የተበደሩትን ጌንዘብ ካልመለሱልን፣ውጤታችንን ካበላሹብን፣ ሰዎችን ለመግደል በልባችን እናደባለን፣ ቢላዋ እንስላለን።
.
የሰውን ጌንዘብ፣ ቁስ፣ አሳብ ሳይቀር እንሰርቃለን። በዚች አጭር ዘመናችን ቆንጆ ከሆኑ ሴቶች ሁሉ ጋር መተኛት እንፈልጋለን። የሰው ሚስት ቢትሆንም አፋተን ውብ የሆነችሁን ሴት የራሳችን ለማድረግ እንወዳለን። በርስት ወይም በውርስ ተጣልተን እንገዳደላለን። በዚች አጭር ዘማናችን የማንፈጽመው የክፋት አይነት የለም። የልባችን አሳብ ሁልጊዜም ክፉ ነው። "እግዚአብሔርም የሰው ክፉት በምድር ላይ እንደ በዛ፥ የልቡ አሳብ ምኞትም ሁልጊዜ ፈጽሞ ክፉ እንደ ሆነ አየ።" (ኦሪት ዘፍጥረት 6:5)
.
በጣም የምያሳዝነው ይህን ሁሉ ክፋት እየፈጽመን፣ ክፋታችን ለመሸፈን እንሞክራለን እንጂ ክፉና ርኩስ መሆናችንን አምነን በፍጹም አንቀበልም። ክፋታችን ለመሸፈን የተቸገሩትን እንረዳለን፣ እንጾማለን፣ በበጎ አድራጎት እንሳተፋለን፣አስራት ለእምነት ተቋማችን እናወጣለን፤ "መልካምነት ለራስ ነው" እያልን ደግ ለመምሰል እንጥራለን። ስለ መልካምነት ውኃ እስኪጠማን ድረስ እናዘማለን።
.
በምንም ታምር "ክፉ ነኝ፤ ርኩስ ነኝ፤ ጨካኝ ነኝ፤ሌባ ነኝ፤አመንዝራ ነኝ፤አመጸኛ ነኝ...." ብለን ክፋታችንን አንናዘዝም። በመልካም ምግባርና ጸሎት ለመሸፋፈን እንሞክራለን እንጂ። ይህ ከአዳም በውርስ ያገኘነው ተግባር ነው። አዳም ራቁትነቱ ከተገለጠ በኋላ፣ ክፋቱን ኃጢአቱን አምኖ በመናዘዝና እግዚአብሔር እንዲያድነው በመጠየቅ ፋንታ፣ ዕርቃኑን በቅጠል ለመሸፈን ሞከረ። አሁንም ምንም አዲስ ነገር የለም እኛም እያደርግን ያለነው ይህንን ነው። በራሳችን መልካም ምግባር ቅጠል ኃጢአታችንን ለመሸፈን እየሞከርን ነው። በዚች አጭር የምድር ቆይታችን ግብዞች ሆነን አስመስለን ኖረን እንሞታለን። ከዚያ ለፍርድ በእግዚአብሔር ፊት እንቆማለን። ክፉ እንደሆንን ሳናምን በግብዝነት በእግዚአብሔር ፊት መመላለሳችን እግዚአብሔርን የሚያስቆጣ ድርጊት ነው (ማቴ 23)።
.
እግዚአብሔር ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው? በመጀመሪያ ደረጃ የክፉ አድራጊ ዘር መሆናችንን፣ የእግዚአብሔርን ሕግ በፍጹም መጠበቅ የማንችል አመጸኞች መሆናችንን፣ በሕይወት ዘመናችንን ሁሉ ኃጢአት የምናደርግ ደካሞች መሆናችንና የዘላለም ሞት ቅጣት እንደምገባን አምነን በመቀበል በእግዚአብሔር ፊት ትክክለኛ ኑዛዜ እናድርግ። ከዚያም ከኃጢአቶቻችን ከበደሎቻችን ሁሉ አንድጊዜ ለመንጻት ወደ ውኃውና መንፈሱ ወንጌል እንመለስ። ይህን ስናድርግ ብቻ ነው ዘላለማዊ የኃጢአት ስርየት ማግኘት የምንችለው። ከዚህ ውጪ የሆነ ድርጊት ሁሉ የሚወስደው ወደ ሞት ነው።
.
ስለ ውኃውና መንፈሱ ወንጌል ለማወቅና ተከታታይ የክርስቲያን መጽሐፍትን ለማግኘት በሚከተለው አድራሻ ይደውሉ። ዘማናችንን እንዋጅ! 0910555190 / 0910367615 | 376 |
| 18 | ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤ እርሱም ዓለም የማያየውና የማያውቀው ስለ ሆነ ሊቀበለው የማይቻለው የእውነት መንፈስ ነው፤ ነገር ግን ከእናንተ ዘንድ ስለሚኖር በውሥጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቃላችሁ።
(ዮሐንስ 14፡15-17) | 295 |
| 19 | https://youtu.be/3n8l-RmmOQY | 282 |
| 20 | እንግዲህ እንክርዳድ ተለቅሞ በእሳት እንደሚቃጠል፥ በዓለም መጨረሻ እንዲሁ ይሆናል። የሰው ልጅ መላእክቱን ይልካል፥ ከመንግሥቱም እንቅፋትን ሁሉ ዓመፃንም የሚያደርጉትን ይለቅማሉ፥
ወደ እቶነ እሳትም ይጥሉአቸዋል፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል። በዚያን ጊዜ ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ። (ማቴ 13፡40-43) | 346 |
