KALITY GENERAL SECONDARY SCHOOL
رفتن به کانال در Telegram
ውድ የትምህርት ቤታችን ተማሪዎች እንዲሁም የትምህርት ማህበረሰብ በዚህ ቻናል የሚለቀቁት ጉዳዪች በዋናነት ትምህርትቤቱ ለተማሪዎቹ የሚያስተላልፈው ማስታወቂዎች፤ትኩስናወቅታዊ ትምህርታዊ መረጃዎች እንዲሁም በክፍል ደረጃችሁ ለምትማሩት ትምህርት አጋዥ በሚሆናችሁ ትምህርት መሆኑን እንገልፃለን።
نمایش بیشتر3 361
مشترکین
+424 ساعت
+667 روز
+10030 روز
آرشیو پست ها
ለ 11ኛ 12 ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ቅዳሜ ለ11ኛ እና 12ኛ የማላቂያ ስትራቴጂ የማጠናከሪያ ትምህርት መሰጠቱን ይቀጥላል
ስለሆነም ጧት 2:00 ትምህርት ቤት እንድትገኙ እናሳውቃለን
ት/ቤቱ
ጥብቅ ማስታወቂያ
1. የTop 25 11ኛና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ለቅዳሜ ማጠናከርያ ትምህርት የሚያዚያ ወር ክፍያ ስላልከፈላችሁ ቀጣይ ሳምንት ከ24-28/09/2018 ዓ.ም ብቻ ከፍላቹ የከፈላቹበትን ደረሰኝ ለት/ቤቱ ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
በተቀመጠው ጊዜ ገቢ ያላደረገ ሃላፍነቱን ይወስዳል።
2.የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ተፈታኝ ተማሪዎች online ፈተና ልምምድ ጥሪ በሚደረግላችሁ የጊዜ ሰለዳ መሰረት አለምንም ቅድሜ ሁኔታ እንድትገኙ እናሳስባለን።
በዚሁ መሰረት ነገ 22/09/2018 ዓ.ም Admission card ወስዳችሁ የምትለማመዱ 12A.B & C ይሆናል።
(ማሳሰቢያ፡- top25 ተማሪዎች የቅዳሜውን ክፍያ የሚያዚያ ወር ደረሰኝ ይዛቹ ትመጣላቹ)
የእገዳ ማስታወቂያ
1.በረከት ፋንታሁን 9k
2. አሸናፊ ብሩክ 9L
3. ዮሀንስ መስፍን 9N
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘረ ተማሪዎች የትምህርት ቤቱን ንብረት በማውደምና ብረት አጣጥፈው በቦርሳቸው ይዘው ለመውጣት በመሞከር በትምህርት ቤቱ ጥበቃ እጅ ከፍንጅ ስለተያዙ ጉዳያቸው በትምህርት ቤቱ የዲሲፕሊን ኮሚቴ እስኪታይ ድረስ ላልተወሰነ ጊዜ ከትምህርት ገበታቸው የታገዱ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ት/ት ቤቱ
TOP UREGENT
እጅግ ጥብቅ ማስታወቂያ ለ 11ኛ ክፍል TOP 25 ተማሪዎች በሙሉ
ነገ አርብ በቀን 14/09/2018 ዓ ም የማጠናከሪያ ትምህርት ስለሚሰጥ ከጥዋዋቱ 1:20 ጀምሮ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንድትገኙ እያሳሰብን በዕለቱ ይህንን መርሀ ግብር ለማየት የሚመጡ ዕንግዶች ስላሉ ያለምንም መንጠባጠብ በሰአታችሁ እንድትገኙ በአፅንኦት እናሳዉቃለን።
ማሳሰቢያ :- በዚህ ቀን የቀረ ተማሪ ለሚወሰደዉ የእርምት እርምጃ ናችግር ት/ቤቱ ሀላፊነት አይወስድም።
ት/ቤቱ
TOP UREGENT
እጅግ ጥብቅ ማስታወቂያ ለ 11ኛ ክፍል TOP 25 ተማሪዎች በሙሉ
ነገ አርብ በቀን 14/09/2018 ዓ ም የማጠናከሪያ ትምህርት ስለሚሰጥ ከጥዋዋቱ 1:20 ጀምሮ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንድትገኙ እያሳሰብን በዕለቱ ይህንን መርሀ ግብር ለማየት የሚመጡ ዕንግዶች ስላሉ ያለምንም መንጠባጠብ በሰአታችሁ እንድትገኙ በአፅንኦት እናሳዉቃለን።
ማሳሰቢያ :- በዚህ ቀን የቀረ ተማሪ ለሚወሰደዉ የእርምት እርምጃ ናችግር ት/ቤቱ ሀላፊነት አይወስድም።
ት/ቤቱ
ለ 11ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
👉 Before class ማጠናከሪያ ትምህርት ነገ አርብ ጥዋት1:00 ጀምሮ ይቀጥላል
ስለዚህም ሁሉም የ 11ኛ ክፍል ተማሪዎች እንድትገኙ እናሳስባለን::
መቅረትም ሆነ ማርፈድ በፍፁም አይቻልም ::
ት/ቤቱ
ለ10ኛና 11ኛ ተማሪዎች
ከነገ ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት የመማሪያ ክፍላችሁ ወደ አሮጌ ሕንፃ የተቀየረ መሆኑን እናሳውቃለን
ቀን 11/9/2018ዓም
ለቃሊቲ አጠቃላይ 2ኛደረጃ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
በአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀው ሞዴል ፈተና ከግንቦት 12እስከ14/ የ2018 ዓም ባሉት ቀናት ውስጥ እንደሚሰጥ ይታወቃል:: በዚህም መሰረት ፈተናው በጥብቅ ዲስፕሊን የሚከናወን በመሆኑ ሁሉም ተማሪዎች የፈተና ዲስፕሊንን ጠብቃችሁ እንድትፈተኑ እያሳሰብን፡፡ ከዚህ በታች የቀረቡትን ዋና ዋና ተግባራት እንድታከብሩ እናስገነዝባለን፡፡
1. በፈተና ወቅት ቀድማችሁ በት/ቤት በመገኘት በራስ የመተማመን ስሜታችሁን በማረጋገጥ ለእያንዳንዱ ፈተና የተፈቀደውን ሰዓት በአግባቡ በመጠቀም ተረጋግታችሁ መስራት ይኖርባችኃል፡፡
2. ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ በፈተና ወቅት የደንብ ልብሰን/ዩኒፎርም /ለብሶ መገኘት ይኖርባችኃል ከላይ ተደራቢ ልብሶችን ለብሶ መገኘት አይፈቀድም
3. ሁሉም ተማሪ በፈተና ወቅት የት/ቤቱን መታወቂያ ይዞ መገኘት የሚኖርበት ሲሆን መታወቂያ የሌለው ተማሪ ፈተናውን መፈተን የማይችል መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን
4. ፈተና የመማር መስተማሩ አካልና ቁልፍ ተግባር በመሆኑ በፈተና ወቅት መቅረትና ማርፈድ፣ሞባይልና መሰል የኤልክትሮኒክስ ቁሳቁሶቸን ይዞ መገኘት በጥብቅ የተከለከለ ከመሆኑም በላይ ይዞ የተገኘ ተማሪ ለ1ዓመት ከት/ቤት የሚያሳገድ መሆኑን እናስገነዝባለን ፡፡
5. ለፈተና በተመደባችሁበት ክፍል ፈታኝ መምህራን በሚያስቀምጧችሁ ቦታ ብቻ መቀመጥ ይኖርባችኃል
6. በፈተና ወቅት ማንኛውም ዓይነት ደብተር ፣መፅሐፍ፣ወረቀቶች/አጠሬራ/ በመፈተኛ ክፍል ውስጥ ይዞ መገኘት የተከለከለ ነው
7. በመልስ መስጫ ወረቀቶች ላይ እንዲሁም የተፈታኝ ተማሪዎች አቴንዳስ ላይ ስማችሁን ክፍላችሁንና ቁጥራችሁን እንዲሁም ፊርማችሁን ማስቀመጥ ይኖርባችኃል፡፡
8. በተመደባችሁበት ፈረቃ መሰረት በት/ቤት ቅጥር ግቢውስጥ ቀደም ብላችሁ መገኘት ይኖርባችኃል
. የጧት ፈረቃ 2:00 በመገኘት 2:30 ክፍል ተገኝቶ ፈተናውን የሚጀመርበት ይሆናል ::
. ከሰዓት ፈረቃ 7:30 በመገኘት 8:00 ክፍል ተገኝቶ ፈተናውን የሚጀመርበት ይሆናል ::
9. የፈተና ሰዓት ባለማክበር ፈተና ከተጀመረ 30 ደቂቃ በኃላ የሚመጣ ተማሪ ወደ መፈተኛ ክፍል እንዲገባ አይፈቀድለትም
10. የተፈቀደ የፈተና ሰዓት በአግባቡ ባለመጠቀም ለፈተናው ከተፈቀደው ሰዓት 30 ደቂቃ በፊት ቀድሞ መውጣት አይፈቀድለትም
11. ከፈተና በኃላ የፈተና ጥያቄ ወረቀቶችን በግቢ ውስጥና ከግቢ ውጭ ቀዶ በመጣል አካባቢን በሚያቆሽሹ ተማሪዎች ላይ ከፈተና እስከ ማገድ የሚደርስ ቅጣቶች የሚወሰድ ይሆናል
12. በፈተና ወቅት ከሌሎች ተማሪዎች መኮረጅና ማስኮረጅ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ከፈተና የሚያሳግድ ውሳኔ የሚያስወስን ይሆናል፡፡
13. ከመማሪያ ክፍል ውስጥ ወንበሮችን ወደውጭ በማውጣት ወይም በክፍል ውስጥ ከቦታ ቦታ በማንቀሳቀስ የፈተና ስርዓቱን ለማወክ በሚጥሩ ተማሪዎች ላይ ጥብቅ እርምጃ የሚወሰድ ይሆናል
ት/ቤቱ
ATTENTION
For all Grade 12 students.
This is to inform you that you will have ICT Final Examination on Monday
ለ 11ኛ 12 ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ነገ የቅዳሜ የማጠናከሪያ ትምህርት ከጥዋት 2:00 ጀምሮ መሰጠቱን ይቀጥላል ::
ስለሆነም ነገ ሁላችሁም የ 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከ 2:00 ጀምሮ በሚሰጠው ማጠናከሪያ ትምህርት በመምጣት መማር ይጠበቅባቹሃል::
ት/ቤቱ
የ12ኛ ክፍል ሞዴል ከቀን 12/09/2018 ዓ.ም እስከ 14/09/2018 ዓ.ም ማለትም ከእሮብ እስከ አርብ ስለሆን ዝግጅታችሁን አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ እናሳስባለን::
ት/ቤቱ
ATTENTION.
G 12 STUDENTS YOUR EXAM WILL BEGIN AT 2:30 LOCAL TIME IN THE MORNING
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
