ch
Feedback
KALITY GENERAL SECONDARY SCHOOL

KALITY GENERAL SECONDARY SCHOOL

前往频道在 Telegram

ውድ የትምህርት ቤታችን ተማሪዎች እንዲሁም የትምህርት ማህበረሰብ በዚህ ቻናል የሚለቀቁት ጉዳዪች በዋናነት ትምህርትቤቱ ለተማሪዎቹ የሚያስተላልፈው ማስታወቂዎች፤ትኩስናወቅታዊ ትምህርታዊ መረጃዎች እንዲሁም በክፍል ደረጃችሁ ለምትማሩት ትምህርት አጋዥ በሚሆናችሁ ትምህርት መሆኑን እንገልፃለን።

显示更多
3 494
订阅者
+524 小时
+247
+19030
帖子存档
Round 5 Boarding school.xlsx0.16 KB

ጥብቅ ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች፡- 1ኛ. Natural Science Round 1 (117 ተማሪዎች)ሰኞ በ1፡00 በምትፈተኑበት ተቋም የፈተና ኦረንቴሽን ስላላችሁ ከተባለው ሰዓት በፍት ት/ቤታችን ግቢ መጥታችሁ አንድ ላይ ወደ ፈተና ማዕከል እንድትሄዱ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ 2ኛ. Natural Science Round 2 (17) ተፈታኝ ተማሪዎች ደግሞ ከሰዓት በ6፡00 ት/ቤታችን እንድትገኙና ወደ ፈተና ማዕከል እንሄዳለን፡፡ ማሳሰቢያ፡- ስትመጡ፡ የት/ቤት ID. Admission card &fayida መታወቅያ መያዝ ይጠበቅባችሃል ። የደንብ ልብስ በትክክል መልበስ ፀጉር በተገቢው መቆረጥ እጅግ በጣም ጥሩ ስነምግባር ማሳየት ይጠበቅባችሃል። ት/ቤቱ

TOP (2).xlsx0.43 KB

ሰላም እንደት ዋላችሁ ክቡራንና ክቡራት የት/ቤታችን ተማሪዎች (ወላጆች) ነገ ሰኔ 20/2018 ዓ.ም የዓመቱ አጠቃላይ የትምህርት አፈፃፀምና የተማሪዎች ውጤት መግለጫ ካርድ የምሰጥበት መሆኑን እያሳወቅን ወላጆች ስትመጡ፡- 1. ሰዓት ማክበር (2:00) ግቢ መገኝት 2. ልጆቻችሁ መፅሐፍ ማስገባታቸውን ማረጋገጫ መያዝ 3. የልጃችሁን ትክክለኛ ክፍል ማወቅ 4.Top 30 ሆኖ የተመረጡ በ2019 ዓ.ም የ11ኛና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ባወጣው ፕሮግራም መሰረት (Summer camp) ከሀምሌ6/2018 ጀምሮ እስከ ነሐሰ መጨረሻ እንድማሩ ስለተወሰነ የተሻል ውጤት አምጥታችሁ የተመረጣችሁ 4.1.የ2ወር ክፍያ ቢሮ ባወጣው መመሪያ መሰረት በ3 ጣምራ ሰዎች በተከፈተ የንግድ ባንክ አካውንት 1000730179018 ላይ 1000 (አንድ ሺ ብር) ገቢ አድርጋችሁ የባንክ ደረሰኝ ለት/ቤቱ ገቢ ማድረግ ይጠበቅባችሃል። ይህንን ቀድሞ በመፈፀም ነገውኑ የልጆዎትን የዉጤት ካርድ ይውሰዱና የልጆዎን የነገ ተስፋ ያረጋግጡ። ማሳሰቢያ፡- የተመረጡት የተማሪዎች ሊስት ከዚህ በታች ያለውን ያንብቡ። ስለምታደርጉት መልካም ተግባር ሁሉ ተቋሙ ላቅ ያለ ምስጋና ያቀርባል !!! "ቃሊቲ አጠ.2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት!"

+3
ROUND 1 NEW.xlsx0.18 KB

+3
ROUND 1.xlsx0.19 KB

4_5904298267729993710.xlsx0.19 KB

ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች በወጣላችሁ ፕሮግራም መሰረት ይህ ፈተና በጥብቅ ዲስፕሊን የሚመራ መሆኑን አውቃችሁ ዛሬ ቀሪ የሆናችሁ ተጠያቂ መሆናችሁን እያወቃችሁ በክፍተኛ ጥንቃቄ ነገ በ19/10/2018 ዓ.ም Mock exam. 1ኛ. ዛሬ ያልተፈተናችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ጧት በ1፡00 ት/ቤት እንድትገኙ 2ኛ. የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች section I & J በ5፡30 ት/ቤት እንድትገኙ 3ኛ. የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች section F, G& H በ6:15 ት/ቤት እንድትገኙ በአፅኖት እናሳውቃለን። ማሳሰብያ፡- ይህንን የሙከራ ፈተና ላይ ያልተገኝ ተፈታኝ ዋናውን እንደማይፈተን በጥብቅ ዲስፕሊን የሚመራ መሆኑን በድጋሚ እናሳስባለን። ት/ቤቱ

ለማታ 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ነገ በቀን 19/10/2018 ዓ ም የMok exam ልምምድ ስላለ ከቀኑ 5:30 ት/ቤት ቅጥር ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን። ት/ቤቱ

የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች 1:30 ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን።

12D ና 12E ክፍል ብቻ ከ6:30 ጀምሮ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።

አድስ መረጃ ለ12ኛ ተፈታኞች ነገ (17/10/2018) ለተፈጥሮ ሳይንስ የሙከራ ፈተና የነበረው ለሐሙስ (18/10/2018) ተቀይሯል፡፡ ስለሆነም ነገ መምጣት አይጠበቅባችሁም፡፡ በተባለው ቀን ጧት 1፡30 እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ ት/ቤት