በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!
إحرص على ما ينفعك @Abu_babelheyr_bin_Sadik https://t.me/+Se4xqUVr3TtG4W9L
نمایش بیشتر1 051
مشترکین
-224 ساعت
-37 روز
+2330 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
بسم الله الرحمن الرحيم
ቻናሎች በተመለከተ የተሰጠ ተንቢህ!!
ዘመኑ የኢንተርኔት እንደመሆኑ ሁሉም ሰው በያለበት ሆኖ በሚፈልገው መልኩ የሚፈልገው ነገር ይለቃል ይከታተላል።
በሐበሻ ያለው የሰለፍያ ዳዕዋ በተመለከተ.
በዋነኝነት እና አጠቃላይ በሆነ መልኩ ዳዕዋውን ወክሎ የሚንቀሰቀሰው
የ"አል_ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱድዮ" ቻናል ነው።
ከዚህ በተጨማሪ
በሁሉም መሳጂዶች ላይ የሚደረጉ ዱሩሶች እና ፕሮግራሞች የሚተላለፍባቸው በየመስጂዱ ስም የተሰየሙ የደርስ ቻናሎች አሉ።
ከ"አል_ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱድዮ" ቻናል እና በየመስጂዱ ስም ከተከፈቱ የደርስ ቻናሎች ውጪ የትኛውም ዐይነት ዳዕዋችን ወክሎ የሚንቀሳቀስ የግለሰብ ቻናል የሌለ መሆኑ ለማሳወቅ እወዳለሁ።
የትኛውም ሰለፊይ ወደ አላህ ያቃርበኛል ያለውን ኽይርን እንዲያስተላልፍ ምክሬ ከመሆኑ ጋር ጉዳዩ ወደ ራሱ እንጂ ወደ ዳዕዋችን የማይመለስ መሆኑ አሳውቃለሁ።
🖊ወንድማችሁ አቡ የሕያ ኢልያስ አወል!!
https://t.me/Abu_Yehya_ilyas_Awel/5446
ትሁቶች ሁኑ፤ አንዱ በሌላው ላይ በበላይነት ስሜት አይወጠር፤ አንዱ የሌላውን መብት አይዳፈር::
ነብዩ
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik
✍
ሁል ጊዜ የሚያሳዝነኝ ምን መሰላችሁ!!??
ኢማሙ አሕመድ፣ ኢማሙ ቡኻሪ፣ ዐብዱላህ ኢብኑ ሙባረክ፣ የሕያ ኢብኑ መዒን፣ ኢብኑ ተይሚያህ፣ ኢብኑል ቀይም፣፣፣፣ የፈለከውን ጥቀስ………
የነበሩበት የዳዕዋ አደራረግም ይሁን የነበራቸው የዳዕዋ ስነ_ምግባር ምንኛ ያማረ፣ የለሰለሰ እና ለሰው ልጆች ቀልብ የተመቸ እንደነበር ኪታቦቻቸው ከያዙት ዕውቀት እና ንግግሮቻቸው ከተሸከሙት ጥበብ በቀላሉ መረዳት ይቻላል።
ዕውቀታቸው የገዘፈ፣ መተናነሳቸው የሚያስቀና፣ ንግግራቸው ጣፋጭ፣ ምክራቸው ለስላሳ እና ገሳጭ ነበር።
ሌሎችም የቀደምትም ይሁኑ የዘመናችን ዑለማዎች አካሄድ ይህንኑ ነው። ከሰዎች ሁሉ በላይ አዛኝ እና ለስላሳ ናቸው።
በተቃረናቸው ቢድዓም ይሁን ሌላ ኹራፋት ባስገኘ አካል ላይ ሲናገሩ: እሱን አበሳጭቶ የሚያሸሽ ሳይሆን ልቡን አለስልሶ የሚያቀርብ ቃላት ነው መርጠው የሚጠቀሙት።
ምን አልባትም…………
ጥመቱ በጣም ያየለ እና እምቢተኛ በሆነ አካል ላይ ተስፋ ሲቆርጡ: በሕይወት ዘመናቸው አንዴ ወይም ከሀያ ሰላሳ ኪታቦቻቸው በአንዱ ውስጥ አንዲት ቦታ ላይ ብቻ የተጠቀሟት "ጠንከር" ያለች የረድ ቃል ይዘው
"ኢማሙ እንትና እንዲህ ብሏል" ብለው እየደጋገሙ የሰለፎቻችን አስተምህሮ የዚህ ዐይነት ይመስል እንደ ነበር ለሰዎች ሲያስገነዝቡ በጣም ያሳመኛል።
እነርሱ እኮ……………
1ኛ, እየተናገሩ ያሉበት አካል ዛሬ ላይ አንተ ብታገኘው ምን አልባትም ለጀሀነም ልትጋብዘው የምትችል እጅግ በጣም የጠመመ ሰው ነው።
2ኛ, አስተምሮታቸው በለሰለሰ አንደበት በእዝነት መጣራት ሲሆን እቺ አንተ መፈክር አድርገህ የምቲዛት ቃል ከስንት ጊዜ ውስጥ አንዴ ወይም ሁለቴ የተናገሯት ናት።
3ኛ, ይህንን አካል ላይ አንዴ ወይም ሁለቴ በዚህ መልኩ ቢናገሩም: እግረ መንገዳቸው እንጂ ዋና ዳዕዋቸው ይህ አልነበረም።
ኪታቦቻቸውም ይሁን ፍሬዎቻቸው ዳዕዋቸው ምን ይመስል እንደነበር ምስክሮች ናቸው!!
አንተ ግን…………
ሙስሊም ሱንይ በሆነ ወንድምህ ላይ፣ የሱና ዑለማዎች መሃል ኺላፍ ያለው ብቻም ሳይሆን: አንድ ሸይኽ እንኳ በተለያየ ፈትዋ የተለያየ ሁክም በሚሰጥበት መስኣላ ስለ ተቃረነክ:
ደርስ እና ሙሀደራህ ላይ፣ ቻናል እና ግሩፕህ ላይ እሱ ላይ አብዮት አስቁመህ፤ እልህ ውስጥ አስገብተህ፤ ከዑለማዎች እንዲቆራረጥ አድርገህ፤ ከጥፋቱ ላይ ጥፋት እንዲጨምር ካደረከው በኋላ;
ራስህን እንደ ሱና ዘበኛ ቆጥረህ፣ ቆመው ያላጨበጨቡልህን አንቋሸህ፣ እኔንም ከአንተ ባለመሰለፌ ልትወቅሰኝ ትፈልጋለህ¡¡
ብዙ ስራዎች እያሉብን: ብዙ ነገሮች ማበላሸታችን…………
https://t.me/hamdquante
በትክክል የመለሰዉ ሶስት ሰዉ ብቻ ነዉ
✅መልስ #ሐ
ومعنى شهادة أن محمدا رسول الله: طاعته فيما أمر، وتصديقه فيما أخبر واجتناب ما نهى عنه وزجر وألا يعبد الله إلا بما شرع
ሙሐመድ የአላህ መልእክተኛ ናቸው" የሚለው ምስክርነት መልእክቱ👇የሚከተሉት ናቸው፦
1 ባዘዙት ላይ መታዘዝ፣
2 በተናገሩት ላይ እውነት ብሎ ማመን
3 ከከለከሉትና ካወገዙት ነገር መራቅ እና
4 እሳቸው በደነገጉት መልኩ እንጂ አላህ ላይመለክ ነው፡፡
🔠መልሱን በትክክል የመለሱ
1. 🚨 أربعة شروط
1) طعاته فيما أمر
2) وتصديقه فيما أخبر
3) واجتناب ما نهى عنه وزجر
4 )والا يعبد الله إلا بما شرعه الله ورسوله
أبو عمار الحبشي
2. Abu huzyfa. ሕ
👍 2
◉ጥያቄ !!!
መሀመዱን ረሱሉላህﷺ (መሀመድ የአላህ መልክተኛ ናቸው የሚለው መልእክቱ ) ብሎ መመስከር ስንት መስፈርቶችን ያሟላል?
◉ እነሱንም ጥቀስ !!!
ሀ 2
ለ 3
ሐ 4
መ 6
ሠ 5
ረ 7
ሰ 9
ሸ መልስ የለም
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik
መልሳችሁ በዚህ ላኩ👇
@Abu_Sibewe
👍 2
◉ጥያቄ !!!
መሀመዱን ረሱሉላህﷺ (መሀመድ የአላህ መልክተኛ ናቸው የሚለው መልእክቱ ) ብሎ መመስከር ስንት መስፈርቶችን ያሟላል?
◉ እነሱንም ጥቀስ !!!
ሀ 2
ለ 3
ሐ 4
መ 6
ሠ 5
ረ 7
ሰ 9
ሸ መልስ የለም
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik
መልሳችሁ በዚህ ላኩ👇
◉ጥያቄ !!!
መሀመዱን ረሱሉላህﷺ (መሀመድ የአላህ መልክተኛ ናቸው የሚለው መልእክቱ ) ብሎ መመስከር ስንት መስፈርቶችን ያሟላል?
◉ እነሱንም ጥቀስ !!!
ሀ 2
ለ 3
ሐ 4
መ 6
ሠ 5
ረ 7
ሰ 9
ሸ መልስ የለም
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik
መልሳችሁ በዚህ ላኩ👇
@Abu_Sibewe
◉كان عمر يقول ما ندمت علا سكوتي مرت و لاكنني ندمت علا الكلام مرار
◉ ዑመር ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ይሉ ነበር ፦
ኣንዴም ዝም ባልኩት ተፀፅቼ ኣላቅም ባወራሁት ግን ብዙ ጊዜ ተፀፅቻለው!!
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik
.....✍ለሚመለከተዉ አካል
◉አሉባልታን ስለማሰራጨት ኢስላም ያለው አቋም ምንድን ነው??
◉ ኢስላም ሙስሊም የሆነ ሰው የመረጃ ምንጩን እንዲያጣራ ይገፋፋል።
◉መረጃዎቹን ከተዛቡ ምንጮች እንዳይቀበል ያስጠነቅቃል።
◉*አሸናፊው ጌታ እንዲህ ይላል፡-
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن جَاءَكُمْ فَاسِقٌ بِنَبَإٍ فَتَبَيَّنُوا أَن تُصِيبُوا قَوْمًا بِجَهَالَةٍ فَتُصْبِحُوا عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَادِمِينَ
◉እላንተ ያመናችሁ ሆይ! ነገረኛ ወሬን ቢያመጣላችሁ በስህተት ላይ ኾናችሁ ሕዝቦችን እንዳትጎዱና በሠራችሁት ነገር ላይ ተጸጸቾች እንዳትኾኑ አረጋግጡ፡፡” (አል ሁጅራት)
ሱረቱ አን-ኑር ላይ የእናታችን ዓኢሻን ክብር የነካውን አሉባልታ እንዲህ ሲል ገልጾታል፡-
إِنَّ الَّذِينَ جَاءُوا بِالْإِفْكِ عُصْبَةٌ مِّنكُمْ لَا تَحْسَبُوهُ شَرًّا لَّكُم بَلْ هُوَ خَيْرٌ لَّكُمْ لِكُلِّ امْرِئٍ مِّنْهُم مَّا اكْتَسَبَ مِنَ الْإِثْمِ وَالَّذِي تَوَلَّىٰ كِبْرَهُ مِنْهُمْ لَهُ عَذَابٌ عَظِيمٌ
◉እነዚያ መጥፎን ውሸት ያመጡ ከናንተው የኾኑ ጭፍሮች ናቸው፡፡ ለእናንተ ክፉ ነገር ነው ብላችሁ አታስቡት፡፡ በእውነቱ እርሱ ለእናንተ መልካም ነገር ነው፡፡ ከእነርሱ (ከጭፍሮቹ) ለያንዳንዱ ሰው ከኀጢአት የሠራው ሥራ ዋጋ አለው፡፡ ያም ከእነሱ ትልቁን ኀጢአት የተሸከመው ለእርሱ ከባድ ቅጣት አለው፡፡ (አን-ኑር)
በዚሁ ሱራ ሌላ ስፍራ ላይም እንዲህ ብሎ ይገልፀዋል፡-
لَّوْلَا إِذْ سَمِعْتُمُوهُ ظَنَّ الْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بِأَنفُسِهِمْ خَيْرًا وَقَالُوا هَٰذَا إِفْكٌ مُّبِينٌ
◉(ውሸቱን) በሰማችሁት ጊዜ ምእምናንና ምእምናት በጎሶቻቸው ለምን ደግን ነገር አልጠረጠሩም? ለምንስ ይህ ግልጽ ውሸት ነው አላሉም? (አን-ኑር)
◉ሙስሊሞች በአሉባልታ እንዳይነዱ የሚያደርግ የአላህ ነብይ ማስጠንቀቂያም እንዲህ ሲል መጥቷል፡-
كفى بالمرء كذبا (وفي رواية : إثما) أن يحدث بكل ما سمع
◉ውሸታም ለመሆን ሰውየው የሰማውን ሁሉ ማውራቱ ይበቃዋል። በሌላ ዘገባ “ኃጢያተኛ ለመሆን ሰውየው የሰማውን ሁሉ ማውራቱ ይበቃዋል።”
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik
👎 1
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.