cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ESAT (ኢሳት🇪🇹)®

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot 🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹

نمایش بیشتر
Advertising posts
246 927مشترکین
+5324 ساعت
-3237 روز
-50930 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید هابه اشتراک گذاشته شدهديناميک بازديد ها
01
የጋዛን ፍርስራሽ ለማጽዳት 14 አመታትን ሊፈጅ ይችላል‼️ 🗣ተመድ የእስራኤል እና የሀማስ ጦርነትን ተከትሎ እስራኤል በጋዛ ባደረሰችው ጥቃት ያልፈነዱ መሳሪያዎችን ጨምሮ ፍርስራሾችን ለማጽዳት 14 አመታት ገደማ ሊፈጅ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ። በጦርነቱ አብዛኞቹ የጋዛ ነዋሪዎች ቤት አልባ እና ተፈናቃይ መሆናቸው ተገልጿል። በጦርነቱ 37 ሚሊዮን ቶን ገደማ ፍርስራሽ መከማቸቱን በተመድ ማይን አክሽን ሰርቪስ (UNMAS) ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት ፒህር ሎሀመር በጀኔቫ በሰጡት ጋዜጤዊ መግለጫ ተናግረዋል። በጋዛ ምን ያህል ያልፈነዱ የጦር መሳሪያዎች መኖራቸውን መገመት እንደማይቻልም ባለሙያው ገልጸዋል። ጥቅም ላይ ከሚውሉ ተተኳሾች መካከል 10 በመቶ የሚሆኑት ከተተኮሱ በኋላ እንደማይፈነዱ ከዚህ ቀደም የተሰሩ ጥናቶች ያመላክታሉ ሲል የዘገበው ዘ ጋርዲያን ነው። @Esat_tv1 @Esat_tv1
7 3180Loading...
02
መኪና ለመግዛት ወይም ለመሸጥ ከፈለጉ ያለምንም ክፍያ ይህንን የቴሌግራም መተግበሪያ ይቀላቀላሉ። https://t.me/Poppycarmarket ☎️ 0911248768   👈 ይደውሉልን
6 0000Loading...
03
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል‼️ 🗣ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። " በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ " ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል። ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። @Esat_tv1 @Esat_tv1
23 7620Loading...
04
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 21 ነጥብ 74 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ‼️ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እያካሄደ በሚገኘው 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤው 21 ነጥብ 74 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አጽድቋል። የአዲስ አበባ ከተማ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አብዱልቃድር ሬድዋን፤ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከቀጥተኛ ግብር፣ ቀጥተኛ ካልሆኑ የግብር አገልግሎቶች እና ከሌሎች ዘርፎች 108 ቢሊዮን ብር ገደማ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ገልፀዋል። በበጀት ዓመቱ አዳዲስ ፕሮጀክቶች በመጀመራቸው፤ የገቢ አፈጻጻሙ የተሻለ በመሆኑ እንዲሁም ካለፈው በጀት ዓመት ጥቅም ላይ ሳይውል የተላለፈ ሀብት በመኖሩ ተጨማሪ በጀቱ ጸድቋልም ነው የተባለው። @Esat_tv1 @Esat_tv1
33 0950Loading...
05
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 21 ነጥብ 74 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ‼️ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እያካሄደ በሚገኘው 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤው 21 ነጥብ 74 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አጽድቋል። የአዲስ አበባ ከተማ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አብዱልቃድር ሬድዋን፤ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከቀጥተኛ ግብር፣ ቀጥተኛ ካልሆኑ የግብር አገልግሎቶች እና ከሌሎች ዘርፎች 108 ቢሊዮን ብር ገደማ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ገልፀዋል። በበጀት ዓመቱ አዳዲስ ፕሮጀክቶች በመጀመራቸው፤ የገቢ አፈጻጻሙ የተሻለ በመሆኑ እንዲሁም ካለፈው በጀት ዓመት ጥቅም ላይ ሳይውል የተላለፈ ሀብት በመኖሩ ተጨማሪ በጀቱ ጸድቋልም ነው የተባለው። @Esat_tv1 @Esat_tv1
10Loading...
06
በጾም ወቅት ምን ልጠቀም ብለዉ እያሰቡ ከሆነ በአንድ ማንኪያ ከ23 ግራም በላይ ፕሮቲን ሊያገኙበት የሚችሉትን 100% የቪጋን ፕሮቲን አመጣንልዎ። 🇺🇸🇪🇺 በከፍተኛ ጥራት የተመረተ 👉 አሁኑኑ ለማዘዝ ☎️ 9369 ☎️ላይ ይደውሉልን፣ የዘርፉ ባለሟያዎች ትክክለኛዎቹን ምርቶች ለመምረጥ እና ፈጣን አቅርቦትን ለማዘጋጀት ይረዳዎታል። የሚያስፈልገው ጓደኛ ካለዎት share ማድረግዎን አይዘንጉ! 👇💪 📍 አዳማ - ፖስታ ቤት ሶሬቲ ህንፃ ፊትለፊት ጀርመን ሲቲ ሞል 1ኛ ፎቅ ☎️9369☎️ ☎️ +251966113766 ☎️ Join  https://t.me/+RCaZ_Ka6SOrlz0u5
37 4442Loading...
07
መኪና ለመግዛት ወይም ለመሸጥ ከፈለጉ ያለምንም ክፍያ ይህንን የቴሌግራም መተግበሪያ ይቀላቀላሉ። https://t.me/Poppycarmarket ☎️ 0911248768   👈 ይደውሉልን
34 5791Loading...
08
አቶ ታዬ ደንደአ “የፀረሰላም ኃይሎችን በመደገፍ እና የጦር መሳሪያ ይዞ በመገኘት' ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው‼️ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን ተከትሎ በጸጥታ ሀይሎች ታህሳስ 2 ቀን በቁጥጥር ስር የዋሉት የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ታዬ ደንደኣ “የፀረሰላም ኃይሎችን በመደገፍና ጦር መሳሪያ ይዞ በመገኘት” ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው። በክሱ ላይ ፤ “ተከሳሹ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ሆነው ሲሰሩ የሀገርን፣ የመንግስትንና የህዝብን ደህንነት ማረጋገጥ ሲገባቸው ይህን ወደጎን በመተው  ፀረሰላም ኃይሎችን የሚደግፉ የፕሮፖጋንዳ መልዕክቶችን በማስተላለፍ በስማቸው በተከፈተ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ላይ ድጋፍ የሚገልጹ መልዕክቶችን ሲያስተላልፉ ነበር” የሚል ተካቷል፡፡ አቶ ታዬ ደንደኣ በቁጥጥር ስር ሲውሉ በራሳቸው እና በቤተሰባቸው ላይ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደደረሰባቸው ገልጸው አቤቱታ በቃል አቅርበዋል። ምርመራው ታሕሳስ 24 ማለቁንና ዘግይቶ ክስ መቅረቡንም ተቃውመዋል። ዐቃቤ ሕግ ሌሎች ምርመራዎች ሲከናወኑ መቆየታቸውን ገልጾ መልስ ሰጥቷል ሲል ፋና ዘግቧል።ፍርድ ቤቱም በአያያዝ ላይ ያቀረቡትን የመብት ጥያቄ በሚመለከት በጽሑፍ በዝርዝር ማቅረብ እንደሚችሉ ገልጾ፤ ዋስትናውን በሚመለከት መርምሮ ብይን ለመስጠትም ለሚያዝያ 24 ቀን 2016 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። @Esat_tv1 @Esat_tv1
45 58812Loading...
09
ሰላም እና ፍትህ ለማስፈን ያጠፋ መጠየቅ አለበት‼️ 🗣አቶ ጌታቸው ረዳ በማህበራዊ ሚዲያ " ህወሓት ከብልፅግና ፓርቲ ጋር ሊዋሃድ ድርድር እየተካሄደ ነው " የሚሉት መረጃዎች ፍጹም ሐሰተኛ ናቸው ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ለ ' ቢቢሲ ፎከስ ኦን አፍሪካ ' ተናግረዋል። ብልፅግና እና ህወሓት ንግግር ማድረግ መጀመራቸውን የገለጹት አቶ ጌታቸው "  እነዚህ ንግግሮች ከውህደት ጋር የተያያዙ አይደሉም " ብለዋል። " የቅርብ ጊዜው ንግግራችን የፕሪቶሪያውን ስምምነት ተግባራዊ ስለማድረግ ነው። ውህደት አጀንዳም ሆኖ አያውቅም " ሲሉ ገልጸዋል። አቶ ጌታቸው ረዳ አሁን ላይ ከጠ/ሚ ዶክተር ዐቢይ አህመድ ጋር ስላላቸው የስራ ግኝኑት በተመለከተ ፥ " ጥሩ የሥራ ግንኙነት ነው ያለን። የራሳችን የሆነ ልዩነት አለን። በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ አመለካከቶች አሉን " ብለዋል። " የፕሪቶሪያው ስምምነት አብረን እንድንሠራ ዕድል ስለሰጠን፤ ለሕዝብ ጥቅም ሲባል ልዩነቶቻችን ምንም ይሁኑ ምን አብረን እንድንሠራ አስችሎናል። ይህም ወደፊት ይቀጥላል ብዬ አስባለሁ " ሲሉ ተናግረዋል። በሌላ በኩል ፤ አቶ ጌታቸው በጦርነቱ ወቅት የሰብዓዊ መብት ጥሰት የፈጸሙ በሙሉ ተጠያቂ መሆን አለባቸው ብለዋል። " ማንም ሰው ቢሆን፤ እኔን ጨምሮ መጠየቅ አለብን። ማንም ነጻ እንዲሆን መፈቀድ የለበትም። ሰላም እና ፍትህ ለማስፈን ያጠፋ መጠየቅ አለበት " ሲሉ ገልጸዋል። @Esat_tv1 @Esat_tv1
47 64913Loading...
10
[CREATINE MONOHYADRATE ] ጡንቻን ለመገንባት እና ጉልበት ለማግኘት፤ ለሰውነትዎ የሚያስፈልገውን ይስጡት! ጥንካሬ፣ብርታት እና ፈጣን የሰዉነት ጥገና ያስፈልገኛል ብለዉ ካሰቡ ክሬቲን ይገባዎታል 👨🏾‍⚕️የዘርፉ ባለሙያዎች ጥናት እንደሚያሳየዉ ክሬቲን የሚጠቀሙ አትሌቶች እና ስፓርተኞች 23 % የተሻለ አፈጻጸም እና ጥገና ያሳያሉ!🏃‍♂️ ለነፃ የምክር አገልግሎት እና የተሟላ መረጃ ወደ ጥሪ ማእከላችን ይደውሉልን። አድራሻችን;- ሆሳዕና ጮራሞ ሕንፃ 1 ፎቅ የቤት ቁጥር 07 ጎራ በማለት የሚፈልጉትን ያገኛሉ። ☎️ +251966114766 ☎️ ☎️ 9369 ላይ ይደውሉ   ☎️
43 0943Loading...
11
መኪና ለመግዛት ወይም ለመሸጥ ከፈለጉ ያለምንም ክፍያ ይህንን የቴሌግራም መተግበሪያ ይቀላቀላሉ። https://t.me/Poppycarmarket ☎️ 0911248768   👈 ይደውሉልን
33 3262Loading...
12
ከሳውዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎችን ወደ ሀገር በመመለስ ስራ እስካሁን ከ9ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን መመለሳቸው ተነገረ‼️ በዛሬው እለት በሶስት ዙር በረራ 1 ሺህ 181 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ ሁሉም ወንዶች እንደሆኑና 4 እድሜያቸው ከ18 አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እንደሚገኙበት የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር አስታውቋል። @Esat_tv1 @Esat_tv1
47 03615Loading...
13
መኪና ለመግዛት ወይም ለመሸጥ ከፈለጉ ያለምንም ክፍያ ይህንን የቴሌግራም መተግበሪያ ይቀላቀላሉ። https://t.me/Poppycarmarket ☎️ 0911248768   👈 ይደውሉልን
34 9291Loading...
14
ሐሰተኛ መረጃ‼️ በአማራ ክልል የሚልሻ አባላትን ትጥቅ ማስፈታት ይመለከታል በሚል ሐሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ ነው። ሰሞኑን በአማራ ክልል ‘የሚልሻ አባላትን ትጥቅ ማስፈታትን ይመለከታል’ በሚል ሐሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ እንደሚገኝ ተጠቆመ። ለሁሉም ዞንና ከተማ አስተዳደሮች በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ደብዳቤ የተጻፈ በማስመሰል የወጣው መረጃ ፍጹም ሐሰት መሆኑን ክልሉ አረጋግጧል። ድርጊቱ የተፈጸመው በክልሉ የተፈጠረውን አንጻራዊ ሰላም ዘላቂ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት ለማደናቀፍ ያለመ እንደሆነም ተነግሯል። በዚህም በክልሉ ያሉ የጸጥታ ኃይሎች ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጋር ተቀናጅተው እያመጡት ያለው ውጤት ኪሳራ ያደረሰባቸው ኃይሎች በሚልሻውና ህብረተሰቡ ውስጥ መደናገርን ለመፍጠር አልመው የፈጸሙት እኩይ ድርጊት መሆኑ ተገልጿል። @Esat_tv1 @Esat_tv1
52 04618Loading...
15
ህ.ወ.ሓ.ት ከብልጽግና ፓርቲ ጋር ለመቀላቀል ውይይት አላደረግኩም፤ መሰረታዊ ልዩነቶችም አሉን ሲል ገለጸ ‼️ የህወሓት እና የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች እያደረጉ የሚገኙት ውይይት "ከፕሪቶሪያ ስምምነት በኋላ የተፈጠረውን አንፃራዊ ሰላም ለማስፋት እና ለማጠናከር ያለመ ነው" ሲል ድርጅቱ ትላንት እና ዛሬ እየወጡ የሚገኙ ዘገባዎችን ዛሬ ባሰራጨው መግለጫ ማስተባበሉን አዲስ ማለዳ ተመልክታለች። ህወሓት እና ብልጽግና ፓርቲ ለመዋሀድ ተከታታይ ውይይትና ድርድር እያደረጉ ይገኛሉ የሚሉ ዘገባዎች መውጣታቸው ይታወሳል። አዲስ ማለዳ ከህወሓት አጭር መረጃ እንደተመለከተችው "ህወሓት እና ብልጽግና መሰረታዊ የዓላማ እና የአስተሳሰብ ልዩነት ያላቸው ፓርቲዎች ናቸው" በማለት በይፋዊ ገጹ ሰፍሯል። ይኹን እንጁ ልዩነቶቹ እንዳሉ ሆኖ ሁለቱ ፓርቲዎች ሊወያዩባቸው የሚገቡ ብዙ አጀንዳዎች በመኖራቸው ተከታታይ ውይይት ተጀምሯል ተብሏል። "ከዚህ ባለፈ ግን ህወሓት ከብልጽግና ጋር ለመቀላቀል ንግግሮች ተጀምረዋል የሚለው መረጃ ሙሉ በሙሉ ከእውነት የራቀ ነው" ሲል ድርጅቱ ማስታወቁን አዲስ ማለዳ ተመልክታለች። ሕወሓት ገዥውን ፓርቲ ብልፅግና ለመቀላቀል ተከታታይ ድርድሮች እያደረገ ነው በሚሉት ዘገባዎች የሕወሓት ሊቀ መንበር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል በአዲስ አበባ ተገኝተው ይህን ድርድር መጀመራቸው እና ከሁለት ሳምንታት በኋላ የብልፅግና ምክትል ሊቀ መንበር አደም ፋራህ ወደ መቀሌ ተጉዘው ድርድሩን እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል። እነዚሁ ዘገባዎች በህወሓት ውስጥ ብልፅግናን መቀላቀል “ስህተት ነው" በሚሉ እና "ውህደቱ ለትግራይ ችግሮች መፍትሄ ለማምጣት ጠቀሜታ አለው" በሚሉት ሃሳቦች መከፋፈል መኖሩን የጠቆሙ ቢሆንም ህወሓት ጉዳዩን ሙሉ በሙሉ አስተባብሏል። @Esat_tv1 @Esat_tv1
54 11117Loading...
16
የካናዳ መንግሥት በኢትዮጵያ የፀጥታ ችግር አለባቸው ባላቸው የተለያዩ አካባቢዎች ጉዞ እንዳያደርጉ ማስጠንቀቂያ ሰጠ‼️ በዚህም በትግራይ፣ በአማራ፣ በቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋምቤላ፣ በሲዳማ ክልሎች አንዳንድ አካባቢዎች መንቀሳቀስ እንደሌለባቸው አስታውቋል። ከኤርትራ ድንበር 10 ኪሎ ሜትር፣ ከሶማሊያና ኬኒያ የሚያዋስኑ ድንበሮች 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ዙሪያ ዜጎች እንዳይንቀሳቀሱ ሲል የጉዞ መረጃዎችን በሚሰጥበት ድረገፅ አስፍሯል። @Esat_tv1 @Esat_tv1
18 5790Loading...
17
መኪና ለመግዛት ወይም ለመሸጥ ከፈለጉ ያለምንም ክፍያ ይህንን የቴሌግራም መተግበሪያ ይቀላቀላሉ። https://t.me/Poppycarmarket ☎️ 0911248768   👈 ይደውሉልን
33 8491Loading...
18
በሲቢኢ ብር ስም የተከፈተ ምንም አይነት የማህበራዊ ትስስር ገፅ የለኝም‼️ 🗣የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሲቢኢ ብር ስም የተከፈተ ምንም አይነት የማህበራዊ ትስስር ገፅ እንደሌለው አስታውቋል፡፡ አጭበርባሪዎች የባንኩን ስምና አርማ እንዲሁም ቀለማት በመጠቀም ሀሰተኛ ገጾችን በመክፈት የማጭበርበር ወንጀል እየፈፀሙ መሆናቸውን በተደጋጋሚ ለህበረተሰቡ በማሳወቅ ላይ እንደሚገኝም ባንኩ ገልጿል። በምስሉ የተመለከተው በሲቢኢ ብር ስም የተከፈተ የቴሌግራም ገፅ ሀሰተኛ መሆኑን የገለፀው ባንኩ፤ ይህ ሀሰተኛ ገፅ አባላትን ስታስገቡ (Add member) ሽልማት ታገኛላችሁ በሚል የማጭበርበሪያ መልእክት የተከታዮቹን ቁጥር በማሳደግ ላይ መሆኑን ጠቁሟል፡፡ በመሆኑም ባንኩ በሲቢኢ ብር ስም የተከፈተ ምንም አይነት የማህበራዊ ትስስር ገፅ እንደሌለው ግልፆ፤ ደንበኞች የባንኩን ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገፆች ብቻ በመከተል ትክክለኛ እና ወቅታዊ መረጃ እንዲያገኙ እና ከአጭበርባሪዎችም ራሳቸውን እንዲጠብቁ ጠይቋል፡፡ @Esat_tv1 @Esat_tv1
33 7880Loading...
19
በሳውዲ አረቢያ እየታየ ባለው አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ምክንያት ትምህርት ቤቶች፣ ዩኒቨርሲቲዎች እና የሥልጠና ማዕከላት ስራ አቆሙ‼️ በሳውዲ አረቢያ የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ የተከሰተው የጎርፍ አደጋ እና አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ በተለያዩ አካባቢዎች መደበኛ እንቅስቃሴ ላይ ተጽዕኖ እያሳደረ ይገኛል። በሳውዲ አረቢያ እየታየ ባለው አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ምክንያት ትምህርት ቤቶች፣ ዩኒቨርሲቲዎች እና የሥልጠና ማዕከላት ስራ ማቆማቸው ተጠቁሟል። በአስቸጋሪው የአየር ሁኔታ ምክንያት ጉዳት ከደረሰባቸው አካባቢዎች መካከል ሪያድ፣ ዲሪያህ፣ ሁረይማላ ከዱርማ እና አል ቁዋይያህ ይገኙበታል ተብሏል። የሀገሪቱ መንግስት እንዳስታወቀው ለጥንቃቄ ሲባል በአሲር፣ ናጅራን እና በሌሎች የተጎዱ አከባቢዎች የትምህርት ተቋማት ተዘግተዋል። ኪንግ ካሊድ ዩኒቨርሲቲ እና ናጃራን ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እና የቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማት እንዲሁም የቢሻ ዩኒቨርሲቲ ፋኩልቲዎች በአስቸጋሪው የአየር ሁኔታ የተነሳ ስራቸውን ማቆማቸውም ነው የተገለጸው። የሀገሪቱ ሚቲዎሮሎጂ ማዕከል በአየር ሁኔታ ዘገባው በምስራቅ እና በሰሜናዊ የሀገሪቱ ክልሎች በቀጣይ ቀናት ከቀላል እስከ መካከለኛ ዝናብ እንደሚጥል ተንብዮአል። ከመካከለኛ እስከ ከባድ ነጎድጓዳማ ንፋስና በረዶ የታጀበ የአየር ሁኔታ በሪያድ ክልል እስከ ሰኞ ድረስ እንደሚቀጥልም ማዕከሉ ገልጿል። በተጨማሪም ማዕከሉ በቀይ ባህር እና በአረብ ባህረ ሰላጤ ላይ ያለው የባህር ላይ የንፋስ ፍጥነት በሰአት እስከ 50 ኪ.ሜ እንደሆነና እና በነጎድጓድ ጊዜ ከፍታው ከሁለት ሜትር ሊበልጥ እንደሚችል ማስታወቁን ገልፍ ኒዊስ ዘግቧል። @Esat_tv1 @Esat_tv1
18 3280Loading...
20
በጾም ወቅት ምን ልጠቀም ብለዉ እያሰቡ ከሆነ በአንድ ማንኪያ ከ23 ግራም በላይ ፕሮቲን ሊያገኙበት የሚችሉትን 100% የቪጋን ፕሮቲን አመጣንልዎ። 🇺🇸🇪🇺 በከፍተኛ ጥራት የተመረተ 👉 አሁኑኑ ለማዘዝ ☎️ 9369 ☎️ላይ ይደውሉልን፣ የዘርፉ ባለሟያዎች ትክክለኛዎቹን ምርቶች ለመምረጥ እና ፈጣን አቅርቦትን ለማዘጋጀት ይረዳዎታል። የሚያስፈልገው ጓደኛ ካለዎት share ማድረግዎን አይዘንጉ! 👇💪 📍 አዳማ - ፖስታ ቤት ሶሬቲ ህንፃ ፊትለፊት ጀርመን ሲቲ ሞል 1ኛ ፎቅ ☎️9369☎️ ☎️ +251966113766 ☎️ Join  https://t.me/+RCaZ_Ka6SOrlz0u5
45 7801Loading...
21
መኪና ለመግዛት ወይም ለመሸጥ ከፈለጉ ያለምንም ክፍያ ይህንን የቴሌግራም መተግበሪያ ይቀላቀላሉ። https://t.me/Poppycarmarket ☎️ 0911248768   👈 ይደውሉልን
33 0861Loading...
22
ያለአግባብ ከተወሰደው ብር 96 ነጥብ 3 በመቶው ተመልሷል‼️ 🗣የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባሳለፍነው መጋቢት ወር ከሲስተም ማሻሻያ ሥራ ጋር በተገናኘ ባጋጠመ ችግር ምክንያት 801 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ያለአግባብ መወሰዱን ባንኩ አስታውሷል፡፡ ከዚሁ የገንዘብ መጠንም እስከ አሁን 96 ነጥብ 3 በመቶ (771 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር) ተመላሽ መደረጉን የባንኩ መረጃ አመላክቷል፡፡ ቀሪውን ያለአግባብ የተወሰደ ብር የማስመለስ ሥራም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው የተመላከተው፡፡ @Esat_tv1 @Esat_tv1
53 7858Loading...
23
በ41 ዓመቱ ፈጣኑን የማራቶን ሠዓት ያስመዘገበው አትሌት - ቀነኒሳ በቀለ‼️ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በለንደን በተካሄደው የማራቶን ውድድር ከ40 ዓመት በላይ በሆናቸው አትሌቶች ከ2019 ወዲህ ፈጣኑን ሠዓት በማስመዝገቡ አድናቆት ተችሮታል፡፡ አትሌት ቀነኒሳ የዛሬውን የለንደን ማራቶን ውድድር 2 ሠዓት ከ4 ደቂቃ ከ15 ሰከንድ በመግባት ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቅቋል፡፡ የዓለም አትሌቲክስም አትሌቱ የገባበት ይህ ሠዓት ከ2019 ወዲህ ከ40 ዓመት በላይ በሆናቸው አትሌቶች ዘንድ ሲመዘገብ የመጀመሪያው መሆኑን በመግለጽ አድናቆቱን ገልጿል፡፡ አትሌቱ ባለፈው የፈረንጆቹ ታኅሣስ ወር ላይ በቫሌንሲያ ማራቶን ውድድር 2 ሠዓት ከ4 ደቂቃ ከ19 ሠከንድ መግባቱ የሚታወስ ሲሆን በለንደን ማራቶን ደግሞ ይህን ሠዓት በአራት ሰከንድ ዝቅ በማድረግ አሻሽሎታል፡፡ @Esat_tv1 @Esat_tv1
53 97013Loading...
24
➨ በኢትዮጵያ ትልቁን የአክሲዮን ትርፍ ክፍፍል ያስመዘገበው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ  ጥቂት እጣዎች ቀሩት!! ➨ አያት አክሲዮን ማህበር በ 2015 ዓ.ም 51.3% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍሏል በቀላሉ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 513,000 ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ዝቅተኛ የአክሲዮን መጠን 2500 ጠቅላላ ዋጋ 250,000ብር ቅድመ ክፍያ 112,500 ብር ቀሪ ክፍያ  በ 3 ዓመት የሚከፈል በየዓመቱ 50,000ብር ከፍ ያለ የአክሲዮን ድርሻ በመግዛት ዳጎስ ያለ የአክሲዮን ትርፍ ያግኙ ሽያጭ ከመጠናቀቁ በፊት ዛሬውኑ እርሶም የራስዎን ድርሻ ይውሠዱ የሽያጭ ባለሙያዎቻችንን ለማግኘት (whatsapp/ telegram/direct) 📞 ☎️  0904272788
10Loading...
25
መኪና ለመግዛት ወይም ለመሸጥ ከፈለጉ ያለምንም ክፍያ ይህንን የቴሌግራም መተግበሪያ ይቀላቀላሉ። https://t.me/Poppycarmarket ☎️ 0911248768   👈 ይደውሉልን
10Loading...
26
ከማለዳው 11:00 ሰዓት ጀምሮ መንገዶቹ ለተሽከርካሪ ዝግ ናቸው‼️ የ2016 የኢትዮጵያ ታምርት የጎዳና ላይ ሩጫ በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ ሩጫው ስኬታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡      በውድድሩ ወቅት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑም ተገልጿል፡፡ ሚያዚያ 13 ቀን 2016 ዓ/ም  መነሻና መድረሻውን መስቀል አደባባይ ያደረገውና የአዲስ አበባን ዋና ዋና መንገዶችን የሚያካልለው የ2016 የኢትዮጵያ ታምርት የጎዳና ላይ የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ ከዚህ ቀደም በርካታ ህዝብ በብዛት የተሳተፈባቸው ተመሳሳይ  ሩጫዎች በሰላም መጠናቀቃቸውን ያስታወሰው ፖሊስ በመጪው እሁድ  በከተማችን የሚካሔደው የሩጫ ውድድር በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታ አካላት ዝግጅታቸውን አጠናቀው ወደ ስራ መግባታቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡  የሩጫው ተሳታፊዎች ፀጥታው የጋራ ጉዳይ መሆኑን ተገንዝበው ወደ መሮጫ ስፍራ ሲገቡ ለፍተሻ እንዲተባበሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ  ጥሪውን አስተላልፏል፡፡ መነሻውን ከመስቀል አደባባይ በማድረግ   በለገሃር ፣ ሜክሲኮ አደባባይ ፣ ቡልጋሪያ ማዞሪያ ፣ ቄራ ፣ ጎተራ ማሳለጫ ፣ አጎና ሲኒማ ፣ ጥላሁን አደባባይ አድርጎ  መዳረሻውን መስቀል አደባባይ ያደረገው ውድድር  ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ •  ከመገናኛ ወደ መስቀል የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ •  ⁠ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል •  ⁠ከመስቀል ፍላዎር አደባባይ ወደ አጎና መስቀለኛ •  ⁠ከጎርጎሪዎስ አደባባይ ወደ ጎተራ •  ⁠ከጎተራ ሼል ወደ ጎተራ • ⁠ከማሞ ማቋረጫ ወደ ጎተራ •  ⁠ከጎፋ ገብርኤል ወደ ጎፋ ማዞሪያ •  ⁠ከአልማዝዬ ሜዳ ወደ ቄራ በረት •  ⁠ከመካኒሳ አቦ አደባባይ ወደ ሳር ቤት አደባባይ •  ⁠ከካርል አደባባይ ወደ ሳር ቤት አደባባይ •  ⁠ከልደታ ፀበል ወደ ኤዩ መብራት •  ⁠ከቡልጋሪያ ማዞሪያ ወደኤዩ መብራት •  ⁠ከኦርቢስ መታጠፊያ/ጮራጋዝ/ መስቀለኛ ወደ ሲጋራ ፋብርካ •  ⁠ከጠማማ ፎቅ ወደ ጥይት ፋብርካ •  ⁠ከላንድ ማርክ ሆስፒታል ወደ ገነት መብራት •  ⁠ከከፍተኛ ፍ/ቤት /ባልቻ ሆስፒታል/ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ •  ⁠ከአረቄ ፋብርካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ •  ⁠ከሠንጋ ተራ 40/60 መስቀለኛ ወደ ሠንጋ ተራ መብራት •  ⁠ከበድሉ ህንፃ ወደ ቴሌ ባር •  ⁠ከብሔራዊ ቲያትር መብራት ወደ ለገሃር መብራት •  ⁠ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት •  ⁠ከብ/ቤተመንግስት ወደ መስቀል አደባባይ •  ⁠ከኢንተርኮንትኔታል ሆቴል ወደ ባምቢስ የሚወስዱ መንገዶች ከማለዳው 11:00 ሰዓት ጀምሮ መንገዶቹ ለተሽከርካሪ ዝግ  እንደሚሆኑ እና ከዋዜማው ጀምሮ እስከ ውድድሩ ፍፃሜ ድረስ ጎፋ ማዞሪያ ድልድይ ፣ በቅሎ ቤት ድልድይ እና ጥላሁን አደባባይ ድልድይ አካባቢ ለረዥም ሆነ ለአጭር ጊዜ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ ፍጽም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፓሊስ አስታውቋል፡፡  በየአካባቢው ለተመደቡ የትራፊክ ፖሊስ እና የፀጥታ አካላት ተባባሪ በመሆን የሚሰጡትን ትዕዛዝ አሽከርካሪዎች  በማክበር የተለመደ ትብብራቸውን እንዲያደርጉ አዲስ አበባ ፖሊስ መልዕክቱን አስተላልፏል፡ @Esat_tv1 @Esat_tv1
66 324123Loading...
27
መኪና ለመግዛት ወይም ለመሸጥ ከፈለጉ ያለምንም ክፍያ ይህንን የቴሌግራም መተግበሪያ ይቀላቀላሉ። https://t.me/Poppycarmarket ☎️ 0911248768   👈 ይደውሉልን
28 7931Loading...
የጋዛን ፍርስራሽ ለማጽዳት 14 አመታትን ሊፈጅ ይችላል‼️ 🗣ተመድ የእስራኤል እና የሀማስ ጦርነትን ተከትሎ እስራኤል በጋዛ ባደረሰችው ጥቃት ያልፈነዱ መሳሪያዎችን ጨምሮ ፍርስራሾችን ለማጽዳት 14 አመታት ገደማ ሊፈጅ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ። በጦርነቱ አብዛኞቹ የጋዛ ነዋሪዎች ቤት አልባ እና ተፈናቃይ መሆናቸው ተገልጿል። በጦርነቱ 37 ሚሊዮን ቶን ገደማ ፍርስራሽ መከማቸቱን በተመድ ማይን አክሽን ሰርቪስ (UNMAS) ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት ፒህር ሎሀመር በጀኔቫ በሰጡት ጋዜጤዊ መግለጫ ተናግረዋል። በጋዛ ምን ያህል ያልፈነዱ የጦር መሳሪያዎች መኖራቸውን መገመት እንደማይቻልም ባለሙያው ገልጸዋል። ጥቅም ላይ ከሚውሉ ተተኳሾች መካከል 10 በመቶ የሚሆኑት ከተተኮሱ በኋላ እንደማይፈነዱ ከዚህ ቀደም የተሰሩ ጥናቶች ያመላክታሉ ሲል የዘገበው ዘ ጋርዲያን ነው። @Esat_tv1 @Esat_tv1
نمایش همه...
መኪና ለመግዛት ወይም ለመሸጥ ከፈለጉ ያለምንም ክፍያ ይህንን የቴሌግራም መተግበሪያ ይቀላቀላሉ። https://t.me/Poppycarmarket ☎️ 0911248768   👈 ይደውሉልን
نمایش همه...
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል‼️ 🗣ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። " በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ " ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል። ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። @Esat_tv1 @Esat_tv1
نمایش همه...
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 21 ነጥብ 74 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ‼️ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እያካሄደ በሚገኘው 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤው 21 ነጥብ 74 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አጽድቋል። የአዲስ አበባ ከተማ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አብዱልቃድር ሬድዋን፤ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከቀጥተኛ ግብር፣ ቀጥተኛ ካልሆኑ የግብር አገልግሎቶች እና ከሌሎች ዘርፎች 108 ቢሊዮን ብር ገደማ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ገልፀዋል። በበጀት ዓመቱ አዳዲስ ፕሮጀክቶች በመጀመራቸው፤ የገቢ አፈጻጻሙ የተሻለ በመሆኑ እንዲሁም ካለፈው በጀት ዓመት ጥቅም ላይ ሳይውል የተላለፈ ሀብት በመኖሩ ተጨማሪ በጀቱ ጸድቋልም ነው የተባለው። @Esat_tv1 @Esat_tv1
نمایش همه...
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 21 ነጥብ 74 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ‼️ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እያካሄደ በሚገኘው 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤው 21 ነጥብ 74 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አጽድቋል። የአዲስ አበባ ከተማ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አብዱልቃድር ሬድዋን፤ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከቀጥተኛ ግብር፣ ቀጥተኛ ካልሆኑ የግብር አገልግሎቶች እና ከሌሎች ዘርፎች 108 ቢሊዮን ብር ገደማ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ገልፀዋል። በበጀት ዓመቱ አዳዲስ ፕሮጀክቶች በመጀመራቸው፤ የገቢ አፈጻጻሙ የተሻለ በመሆኑ እንዲሁም ካለፈው በጀት ዓመት ጥቅም ላይ ሳይውል የተላለፈ ሀብት በመኖሩ ተጨማሪ በጀቱ ጸድቋልም ነው የተባለው። @Esat_tv1 @Esat_tv1
نمایش همه...
በጾም ወቅት ምን ልጠቀም ብለዉ እያሰቡ ከሆነ በአንድ ማንኪያ ከ23 ግራም በላይ ፕሮቲን ሊያገኙበት የሚችሉትን 100% የቪጋን ፕሮቲን አመጣንልዎ። 🇺🇸🇪🇺 በከፍተኛ ጥራት የተመረተ 👉 አሁኑኑ ለማዘዝ ☎️ 9369 ☎️ላይ ይደውሉልን፣ የዘርፉ ባለሟያዎች ትክክለኛዎቹን ምርቶች ለመምረጥ እና ፈጣን አቅርቦትን ለማዘጋጀት ይረዳዎታል። የሚያስፈልገው ጓደኛ ካለዎት share ማድረግዎን አይዘንጉ! 👇💪 📍 አዳማ - ፖስታ ቤት ሶሬቲ ህንፃ ፊትለፊት ጀርመን ሲቲ ሞል 1ኛ ፎቅ ☎️9369☎️ ☎️ +251966113766 ☎️ Join  https://t.me/+RCaZ_Ka6SOrlz0u5
نمایش همه...
መኪና ለመግዛት ወይም ለመሸጥ ከፈለጉ ያለምንም ክፍያ ይህንን የቴሌግራም መተግበሪያ ይቀላቀላሉ። https://t.me/Poppycarmarket ☎️ 0911248768   👈 ይደውሉልን
نمایش همه...
አቶ ታዬ ደንደአ “የፀረሰላም ኃይሎችን በመደገፍ እና የጦር መሳሪያ ይዞ በመገኘት' ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው‼️ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን ተከትሎ በጸጥታ ሀይሎች ታህሳስ 2 ቀን በቁጥጥር ስር የዋሉት የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ታዬ ደንደኣ “የፀረሰላም ኃይሎችን በመደገፍና ጦር መሳሪያ ይዞ በመገኘት” ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው። በክሱ ላይ ፤ “ተከሳሹ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ሆነው ሲሰሩ የሀገርን፣ የመንግስትንና የህዝብን ደህንነት ማረጋገጥ ሲገባቸው ይህን ወደጎን በመተው  ፀረሰላም ኃይሎችን የሚደግፉ የፕሮፖጋንዳ መልዕክቶችን በማስተላለፍ በስማቸው በተከፈተ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ላይ ድጋፍ የሚገልጹ መልዕክቶችን ሲያስተላልፉ ነበር” የሚል ተካቷል፡፡ አቶ ታዬ ደንደኣ በቁጥጥር ስር ሲውሉ በራሳቸው እና በቤተሰባቸው ላይ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደደረሰባቸው ገልጸው አቤቱታ በቃል አቅርበዋል። ምርመራው ታሕሳስ 24 ማለቁንና ዘግይቶ ክስ መቅረቡንም ተቃውመዋል። ዐቃቤ ሕግ ሌሎች ምርመራዎች ሲከናወኑ መቆየታቸውን ገልጾ መልስ ሰጥቷል ሲል ፋና ዘግቧል።ፍርድ ቤቱም በአያያዝ ላይ ያቀረቡትን የመብት ጥያቄ በሚመለከት በጽሑፍ በዝርዝር ማቅረብ እንደሚችሉ ገልጾ፤ ዋስትናውን በሚመለከት መርምሮ ብይን ለመስጠትም ለሚያዝያ 24 ቀን 2016 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። @Esat_tv1 @Esat_tv1
نمایش همه...
ሼር/share
ሰላም እና ፍትህ ለማስፈን ያጠፋ መጠየቅ አለበት‼️ 🗣አቶ ጌታቸው ረዳ በማህበራዊ ሚዲያ " ህወሓት ከብልፅግና ፓርቲ ጋር ሊዋሃድ ድርድር እየተካሄደ ነው " የሚሉት መረጃዎች ፍጹም ሐሰተኛ ናቸው ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ለ ' ቢቢሲ ፎከስ ኦን አፍሪካ ' ተናግረዋል። ብልፅግና እና ህወሓት ንግግር ማድረግ መጀመራቸውን የገለጹት አቶ ጌታቸው "  እነዚህ ንግግሮች ከውህደት ጋር የተያያዙ አይደሉም " ብለዋል። " የቅርብ ጊዜው ንግግራችን የፕሪቶሪያውን ስምምነት ተግባራዊ ስለማድረግ ነው። ውህደት አጀንዳም ሆኖ አያውቅም " ሲሉ ገልጸዋል። አቶ ጌታቸው ረዳ አሁን ላይ ከጠ/ሚ ዶክተር ዐቢይ አህመድ ጋር ስላላቸው የስራ ግኝኑት በተመለከተ ፥ " ጥሩ የሥራ ግንኙነት ነው ያለን። የራሳችን የሆነ ልዩነት አለን። በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ አመለካከቶች አሉን " ብለዋል። " የፕሪቶሪያው ስምምነት አብረን እንድንሠራ ዕድል ስለሰጠን፤ ለሕዝብ ጥቅም ሲባል ልዩነቶቻችን ምንም ይሁኑ ምን አብረን እንድንሠራ አስችሎናል። ይህም ወደፊት ይቀጥላል ብዬ አስባለሁ " ሲሉ ተናግረዋል። በሌላ በኩል ፤ አቶ ጌታቸው በጦርነቱ ወቅት የሰብዓዊ መብት ጥሰት የፈጸሙ በሙሉ ተጠያቂ መሆን አለባቸው ብለዋል። " ማንም ሰው ቢሆን፤ እኔን ጨምሮ መጠየቅ አለብን። ማንም ነጻ እንዲሆን መፈቀድ የለበትም። ሰላም እና ፍትህ ለማስፈን ያጠፋ መጠየቅ አለበት " ሲሉ ገልጸዋል። @Esat_tv1 @Esat_tv1
نمایش همه...
ሼር/share
[CREATINE MONOHYADRATE ] ጡንቻን ለመገንባት እና ጉልበት ለማግኘት፤ ለሰውነትዎ የሚያስፈልገውን ይስጡት! ጥንካሬ፣ብርታት እና ፈጣን የሰዉነት ጥገና ያስፈልገኛል ብለዉ ካሰቡ ክሬቲን ይገባዎታል 👨🏾‍⚕️የዘርፉ ባለሙያዎች ጥናት እንደሚያሳየዉ ክሬቲን የሚጠቀሙ አትሌቶች እና ስፓርተኞች 23 % የተሻለ አፈጻጸም እና ጥገና ያሳያሉ!🏃‍♂️ ለነፃ የምክር አገልግሎት እና የተሟላ መረጃ ወደ ጥሪ ማእከላችን ይደውሉልን። አድራሻችን;- ሆሳዕና ጮራሞ ሕንፃ 1 ፎቅ የቤት ቁጥር 07 ጎራ በማለት የሚፈልጉትን ያገኛሉ። ☎️ +251966114766 ☎️ ☎️ 9369 ላይ ይደውሉ   ☎️
نمایش همه...