cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

🦋የህይወት ሳይኮሎጂ🦋

ትክክለኛ አስተሳሰብ ሲኖርህ ትክክለኛ ሰው ትሆናለህ promotion or any questions can you content 👉👉@wintagh @Haadhakofqaalii

نمایش بیشتر
أثيوبيا3 433زبان مشخص نشده استدین و مذهبی16 998
پست‌های تبلیغاتی
5 504
مشترکین
-924 ساعت
-257 روز
+2930 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید ها
به اشتراک گذاشته شده
ديناميک بازديد ها
01
ሕይወታችሁን ለማስተካከል ወይም ለማበላሸት አንድ ነገር በቂ ነው! አዎን! አንድ ነገር በቂ ነው! ካልተጠነቀቅን አንድ የተሳሳተ ነገር እድሜ ልካችንን የሚከተል መዘዝ ይዞ ይመጣል፡፡ 1.  አንድ “የተሳሳተ” ሰው • በብዙ ብልጽግና መኖር ስትችሉ በድህነት፣ በጤንነት መኖር ስትችሉ በበሽታ፣ በደስታ መኖር ስትችሉ በኃዘንና በቁዘማ እንድትኖሩ ሊደርጋችሁ ይችላል፡፡ የምትመርጡትን ሰው በጥንቃቄ ምረጡ፡፡ 2.  አንድ የተሳሳተ አመለካከት • የምታስተናግዱትን ሃሳብ፣ አመለካከትና ፍልፍና በጥንቃቄ ምረጡ፡፡ 3.  አንድ የተሳሳተ ውሳኔ • ሰው የሚኖረው ምርጫና ውሳኔውን ስለሆነና በተሳሳተ ምርጫችሁ ምክንያት የልተጻፈላችሁን ታሪክ ልትኖሩ ስለምትችሉ የምትመርጡትንና የምትወስኑትን ነገር በጥንቃቄ ምረጡ፡፡ 4.  አንድ የተሳሳተ ልምምድ • በጓደኛ ተጽእኖ፣ በ“ልሞክረው” እና በመሳሰሉት መንገዶች የምትገቡባቸውና የምትለማመዷቸው ነገሮች እድሜ ልክ የማይለቅ ልምምድ ውስጥ ይከታሉ፡፡ Join us @adviceeeeee You can contact me @wintagh
3055Loading...
02
Media files
7561Loading...
03
የአሶሳ ዩኒቨርሲ ተማሪ የሆነችው ደራርቱ ለሜሳ የተባለች ግለሰብ በስለት ተወግታ ህይወቷ ማለፉ ተሰምቷል :: EsatMereja🔥 የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሆነችው ደራርቱ ለሜሳ የ4 ኛ አመት የጂኦግራፊ ዲፓርትመንት ተማሪ ስትሆን ከምትማርበት ዩኒቨርሲቲ እየወጣች በትርፍ ሰዓቷ ኮንስትራክሽን ውስጥ የምትሰራ ሲሆን ዛሬ ማለዳ ግንቦት 6 2016 ዓ.ም በስለት ተወግታ ህይወቷ አልፏል :: ገዳዩም ወግቷት ሊያመልጥ ሲል በአከባቢው በነበሩት ህብረተሰብ በቁጥጥር ስር መዋል ችሏል:: የግድያው ምክኒያት እየተጣራ ሲሆን የቅርብ ጓደኞቿ እንደተናገሩት ገዳዩ እንደሚወዳት ቢነግራትም የሷ ፍላጎት አለመሆኑን እንዳስረዳችውና የሱ ካልሆነች እንደሚገላት በተደጋጋሚ ይዝትባት እንደ ነበር ገልፀዋል ። ለቤተሰቦቿ እና ለቅርብ ጓደኞቿ እና ወዳጆቿ መፅናናትን እንመኛለን:: EsatMereja🔥 https://t.me/LAWOFETHIO
8260Loading...
04
Media files
1 0920Loading...
05
ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ EsatMereja🔥 ሃሰተኛ መረጃ እና ከማህበረሰቡ መልካም ባህልና ወግ የተቃረኑ አፀያፊ የፈጠራ ታሪኮችን  በማህበራዊ ሚዲያ እያሰራጩ በህዝብ ላይ ውዥንብር እና መደናገርን የሚፈጥሩ ግለሰቦች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል፡፡ ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ አላማ ከመጠቀም ይልቅ ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ ብቻ ከእውነት የራቁ መሰረተ ቢስ የፈጠራ አፀያፊ  ወሬዎችን እየፈበረኩ በማሰራጨት የህዝብን ደህንነት ስጋት ላይ የሚጥሉ ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ማዋል መጀመሩን  የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አማረ እና ቤተሰቦቹ በተባለ ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይተው የተለያዩ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት  የማህበረሰቡን ሥነ ልቦና የሚጎዱ የፈጠራ ታሪክ በማሰራጨት የተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች በህዝብ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ክትትል ተይዘው በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምርመራ እየተጣራ ይገኛል፡፡ በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል መቅደስ መብራት መኮንን የተባለችው ግለሰብ ሮሄ፣ ልዩነት፣ ጣዕም፣ አዲስ አለም፣  ዘይቤ፣ ህይወት፣ እይታ፣  እና ዩኒት ህይወት የተባሉ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት በስራ አስኪያጅነት ስትመራ የነበረች ናት ተብሏል፡፡ ብሩክ ወርቅነህ ጌታሰው የተባለ ግለሰብ ደግሞ ገፆቹን በምክትል ስራ አስኪያጅነት እና በአስተባባሪነት ሲመራ የነበረ ሲሆን ናትናኤል አበራ በቀለ፣ እየሩሳሌም አስማረ ምህረት እና ምህረት ያሲን ቲጋ የተባሉት ግለሰቦች ደግሞ በፕሮግራም አቅራቢነት እንዲሁም ናትናኤል ዮሃንስ አሸነፍ በካሜራ ባለሙያነት ሲሰሩ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡  ከላይ ከተጠቀሱት ስምንት የዩቲዩብ ገፆች በተጨማሪ ክህሎት እና ሲንግል የተባሉ ሌሎች ሁለት የዩቲዩብ ገፆችም በዚያው ህንፃ ላይ የፈጠራ ወሬ ሲፈበርኩ እንደነበር ተጠቁሟል፡፡ ፖሊስ ከህዝብ በደረሰው ጥቆማ እና ባደረገው ክትትል ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ ተከራይተው በሚሰሩበት ህንፃ 8ኛ እና 13ኛ ፎቅ በሚገኘው ቢሮአቸው ላይ በህግ አግባብ ባደረገው ብርበራ የፈጠራ ወሬ ለመቅረፅ እና ለማሰራጨት የሚጠቀሙባቸው የኤሌክትሮኒክ እቃዎች  ተይዘዋል፡፡ ግለሰቦቹ መረጃውን ለማሰራጨት የሚያስችል ከሚመለከተው አካል የተሰጠ የህጋዊነት ማረጋገጫም ሆነ ፈቃድ እንደሌላቸው በምርመራው ሂደት መረጋገጡንም ከየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ እነዚህ ተጠርጣሪዎች ሃሰተኛ እና የፈጠራ ወሬዎቹን የሚሰራጩት ታሪኩን ለሚተውኑላቸው ግለሰቦች ገንዘብ በመክፈል ሲሆን በወቅቱ ጉዳዩን በጥልቀት ሳይረዱ እና መረጃው ሳይኖራቸው የማያውቁትን የፈጠራ ታሪክ ሊሰሩ ለቀረፃ ስራ የተጠሩ ሌሎች ሶስት ሰዎችን  ፖሊስ አግኝቷል፡፡      መሰል የውሽት ታሪኮችን ቀልብ በሚስብ መልኩ እያቀናበሩ በማሰራጨት በህብረተሰቡ ላይ መደናገርን የሚፈጥሩ ሌሎች ግለሰቦችም ተለይተው የታወቁ  እና በቁጥጥር ስር ለማዋል የክትትል ስራው ተጠናክሮ የቀጠለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል፡፡ ህብረተሰቡ እንዲህ አይነት ከባህልም ከስነ ምግባርም ያፈነገጡ የፈጠራ ወሬዎችን በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ በሚመለከትበት ወቅት ገፆቹን ከመከተል እንዲቆጠብ እና የሌሎች መረጃዎችንም ትክክለኛነት በማረጋገጥ ራሱን ከአላስፈላጊ መደናገር እንዲጠብቅ የአዲስ አበባ ፖሊስ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡ EsatMereja🔥 https://t.me/LAWOFETHIO
1 1910Loading...
06
መልካም በዓል ! በዓሉ የሰላምና የፍቅር ይሆን ዘንድ እንመኛለን ! Join us @adviceeeeee @wintagh
1 4100Loading...
07
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (Diversity Visa) 2025 አሸናፊዎች ነገ ይፋ ተደረገ‼️ EsatMereja🔥 DV 2025 ሞልታቹ የነበራቹ ውጤቱ ተለቋል ወደ ቀጣይ ሂደት ማለፍ አለማለፋቹን የተሰጣቹን"Confirmation Number" እያስገባቹ ማየት ትችላላችሁ ውጤቱን ለማየት በዚህ ሊንክ ይግቡ https://dvprogram.state.gov/ESC/CheckStatus.aspx ♡     ⎙ㅤ  ⌲         ✉️    𝑙𝑖𝑘𝑒  𝑗𝑜𝑖𝑛   𝑠ℎ𝑎𝑟𝑒   𝑐𝑜𝑚𝑚𝑒𝑛𝑡 EsatMereja🔥 https://t.me/LAWOFETHIO
1 3762Loading...
08
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (Diversity Visa) 2025 አሸናፊዎች ነገ ይፋ ተደረገ‼️ EsatMereja🔥 DV 2025 ሞልታቹ የነበራቹ ውጤቱ ተለቋል ወደ ቀጣይ ሂደት ማለፍ አለማለፋቹን የተሰጣቹን"Confirmation Number" እያስገባቹ ማየት ትችላላችሁ ውጤቱን ለማየት በዚህ ሊንክ ይግቡ https://dvprogram.state.gov/ESC/CheckStatus.aspx ♡     ⎙ㅤ  ⌲         ✉️    𝑙𝑖𝑘𝑒  𝑗𝑜𝑖𝑛   𝑠ℎ𝑎𝑟𝑒   𝑐𝑜𝑚𝑚𝑒𝑛𝑡 EsatMereja🔥 https://t.me/LAWOFETHIO
10Loading...
09
#DV2025 የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (Diversity Visa) 2025 አሸናፊዎች ነገ ይፋ ይደረጋሉ። ለዲቪ (Diversity Visa) 2025 ማመልከቻ የሞሉ በ dvprogram.state.gov/ESC/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራቸውን በማስገባት ውጤቱን ወይም ማሸነፍ አለማሸነፋቸውን መመልከት ይችላሉ። NB. የማረጋገጫ ቁጥር ማመልከቻው ሲሞላ የተሰጠ ነው። ይህ ቁጥር የጠፋበት Forgot Confirmation Number በማለት አስፈለጊ መረጃ በመሙላት በኢሜል አዲስ ቁጥር ማግኘት ይቻላል። ውጤቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽት 1 ሰዓት ጀምሮ ይፋ ይሆናል። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር " የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው " በማለት #የሚያጭበረብሩ_አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች እንዲጠነቀቁ አሳስቧል። አንድ አመልካች ዲቪ 2025 ደርሶት እንደሆነ እና እንዳልሆነ ማወቅ የሚችልበት ብቸኛው መንገድ ከላይ የተጠቀሰው ድረገጽ መሆኑን አስገንዝቧል። አሜሪካ በየዓመቱ ከአፍሪካ (ኢትዮጵያ ጨምሮ) ፣ እስያ ፣ አውሮፓ፣ ሰሜን አሜሪካ፣ ደቡብ አሜሪካ እና አውስትራሊያ 55 ሺህ ሰዎችን በዲቪ (DV) ሎተሪ ወደ ሀገሯ ታስገባለች። ♡     ⎙ㅤ  ⌲         ✉️    𝑙𝑖𝑘𝑒  𝑗𝑜𝑖𝑛   𝑠ℎ𝑎𝑟𝑒   𝑐𝑜𝑚𝑚𝑒𝑛𝑡 EsatMereja🔥 https://t.me/LAWOFETHIO
1 1994Loading...
10
Media files
1 2000Loading...
11
You will never regret Liking this photo ❤️
1 3581Loading...
ሕይወታችሁን ለማስተካከል ወይም ለማበላሸት አንድ ነገር በቂ ነው! አዎን! አንድ ነገር በቂ ነው! ካልተጠነቀቅን አንድ የተሳሳተ ነገር እድሜ ልካችንን የሚከተል መዘዝ ይዞ ይመጣል፡፡ 1.  አንድ “የተሳሳተ” ሰው • በብዙ ብልጽግና መኖር ስትችሉ በድህነት፣ በጤንነት መኖር ስትችሉ በበሽታ፣ በደስታ መኖር ስትችሉ በኃዘንና በቁዘማ እንድትኖሩ ሊደርጋችሁ ይችላል፡፡ የምትመርጡትን ሰው በጥንቃቄ ምረጡ፡፡ 2.  አንድ የተሳሳተ አመለካከት • የምታስተናግዱትን ሃሳብ፣ አመለካከትና ፍልፍና በጥንቃቄ ምረጡ፡፡ 3.  አንድ የተሳሳተ ውሳኔ • ሰው የሚኖረው ምርጫና ውሳኔውን ስለሆነና በተሳሳተ ምርጫችሁ ምክንያት የልተጻፈላችሁን ታሪክ ልትኖሩ ስለምትችሉ የምትመርጡትንና የምትወስኑትን ነገር በጥንቃቄ ምረጡ፡፡ 4.  አንድ የተሳሳተ ልምምድ • በጓደኛ ተጽእኖ፣ በ“ልሞክረው” እና በመሳሰሉት መንገዶች የምትገቡባቸውና የምትለማመዷቸው ነገሮች እድሜ ልክ የማይለቅ ልምምድ ውስጥ ይከታሉ፡፡ Join us @adviceeeeee You can contact me @wintagh
نمایش همه...
👍 6👏 3
የአሶሳ ዩኒቨርሲ ተማሪ የሆነችው ደራርቱ ለሜሳ የተባለች ግለሰብ በስለት ተወግታ ህይወቷ ማለፉ ተሰምቷል :: EsatMereja🔥 የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሆነችው ደራርቱ ለሜሳ የ4 ኛ አመት የጂኦግራፊ ዲፓርትመንት ተማሪ ስትሆን ከምትማርበት ዩኒቨርሲቲ እየወጣች በትርፍ ሰዓቷ ኮንስትራክሽን ውስጥ የምትሰራ ሲሆን ዛሬ ማለዳ ግንቦት 6 2016 ዓ.ም በስለት ተወግታ ህይወቷ አልፏል :: ገዳዩም ወግቷት ሊያመልጥ ሲል በአከባቢው በነበሩት ህብረተሰብ በቁጥጥር ስር መዋል ችሏል:: የግድያው ምክኒያት እየተጣራ ሲሆን የቅርብ ጓደኞቿ እንደተናገሩት ገዳዩ እንደሚወዳት ቢነግራትም የሷ ፍላጎት አለመሆኑን እንዳስረዳችውና የሱ ካልሆነች እንደሚገላት በተደጋጋሚ ይዝትባት እንደ ነበር ገልፀዋል ። ለቤተሰቦቿ እና ለቅርብ ጓደኞቿ እና ወዳጆቿ መፅናናትን እንመኛለን:: EsatMereja🔥 https://t.me/LAWOFETHIO
نمایش همه...
😭 5👍 1
ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ EsatMereja🔥 ሃሰተኛ መረጃ እና ከማህበረሰቡ መልካም ባህልና ወግ የተቃረኑ አፀያፊ የፈጠራ ታሪኮችን  በማህበራዊ ሚዲያ እያሰራጩ በህዝብ ላይ ውዥንብር እና መደናገርን የሚፈጥሩ ግለሰቦች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል፡፡ ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ አላማ ከመጠቀም ይልቅ ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ ብቻ ከእውነት የራቁ መሰረተ ቢስ የፈጠራ አፀያፊ  ወሬዎችን እየፈበረኩ በማሰራጨት የህዝብን ደህንነት ስጋት ላይ የሚጥሉ ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ማዋል መጀመሩን  የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አማረ እና ቤተሰቦቹ በተባለ ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይተው የተለያዩ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት  የማህበረሰቡን ሥነ ልቦና የሚጎዱ የፈጠራ ታሪክ በማሰራጨት የተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች በህዝብ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ክትትል ተይዘው በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምርመራ እየተጣራ ይገኛል፡፡ በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል መቅደስ መብራት መኮንን የተባለችው ግለሰብ ሮሄ፣ ልዩነት፣ ጣዕም፣ አዲስ አለም፣  ዘይቤ፣ ህይወት፣ እይታ፣  እና ዩኒት ህይወት የተባሉ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት በስራ አስኪያጅነት ስትመራ የነበረች ናት ተብሏል፡፡ ብሩክ ወርቅነህ ጌታሰው የተባለ ግለሰብ ደግሞ ገፆቹን በምክትል ስራ አስኪያጅነት እና በአስተባባሪነት ሲመራ የነበረ ሲሆን ናትናኤል አበራ በቀለ፣ እየሩሳሌም አስማረ ምህረት እና ምህረት ያሲን ቲጋ የተባሉት ግለሰቦች ደግሞ በፕሮግራም አቅራቢነት እንዲሁም ናትናኤል ዮሃንስ አሸነፍ በካሜራ ባለሙያነት ሲሰሩ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡  ከላይ ከተጠቀሱት ስምንት የዩቲዩብ ገፆች በተጨማሪ ክህሎት እና ሲንግል የተባሉ ሌሎች ሁለት የዩቲዩብ ገፆችም በዚያው ህንፃ ላይ የፈጠራ ወሬ ሲፈበርኩ እንደነበር ተጠቁሟል፡፡ ፖሊስ ከህዝብ በደረሰው ጥቆማ እና ባደረገው ክትትል ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ ተከራይተው በሚሰሩበት ህንፃ 8ኛ እና 13ኛ ፎቅ በሚገኘው ቢሮአቸው ላይ በህግ አግባብ ባደረገው ብርበራ የፈጠራ ወሬ ለመቅረፅ እና ለማሰራጨት የሚጠቀሙባቸው የኤሌክትሮኒክ እቃዎች  ተይዘዋል፡፡ ግለሰቦቹ መረጃውን ለማሰራጨት የሚያስችል ከሚመለከተው አካል የተሰጠ የህጋዊነት ማረጋገጫም ሆነ ፈቃድ እንደሌላቸው በምርመራው ሂደት መረጋገጡንም ከየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ እነዚህ ተጠርጣሪዎች ሃሰተኛ እና የፈጠራ ወሬዎቹን የሚሰራጩት ታሪኩን ለሚተውኑላቸው ግለሰቦች ገንዘብ በመክፈል ሲሆን በወቅቱ ጉዳዩን በጥልቀት ሳይረዱ እና መረጃው ሳይኖራቸው የማያውቁትን የፈጠራ ታሪክ ሊሰሩ ለቀረፃ ስራ የተጠሩ ሌሎች ሶስት ሰዎችን  ፖሊስ አግኝቷል፡፡      መሰል የውሽት ታሪኮችን ቀልብ በሚስብ መልኩ እያቀናበሩ በማሰራጨት በህብረተሰቡ ላይ መደናገርን የሚፈጥሩ ሌሎች ግለሰቦችም ተለይተው የታወቁ  እና በቁጥጥር ስር ለማዋል የክትትል ስራው ተጠናክሮ የቀጠለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል፡፡ ህብረተሰቡ እንዲህ አይነት ከባህልም ከስነ ምግባርም ያፈነገጡ የፈጠራ ወሬዎችን በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ በሚመለከትበት ወቅት ገፆቹን ከመከተል እንዲቆጠብ እና የሌሎች መረጃዎችንም ትክክለኛነት በማረጋገጥ ራሱን ከአላስፈላጊ መደናገር እንዲጠብቅ የአዲስ አበባ ፖሊስ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡ EsatMereja🔥 https://t.me/LAWOFETHIO
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
መልካም በዓል ! በዓሉ የሰላምና የፍቅር ይሆን ዘንድ እንመኛለን ! Join us @adviceeeeee @wintagh
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (Diversity Visa) 2025 አሸናፊዎች ነገ ይፋ ተደረገ‼️ EsatMereja🔥 DV 2025 ሞልታቹ የነበራቹ ውጤቱ ተለቋል ወደ ቀጣይ ሂደት ማለፍ አለማለፋቹን የተሰጣቹን"Confirmation Number" እያስገባቹ ማየት ትችላላችሁ ውጤቱን ለማየት በዚህ ሊንክ ይግቡ https://dvprogram.state.gov/ESC/CheckStatus.aspx ♡     ⎙ㅤ  ⌲         ✉️    𝑙𝑖𝑘𝑒  𝑗𝑜𝑖𝑛   𝑠ℎ𝑎𝑟𝑒   𝑐𝑜𝑚𝑚𝑒𝑛𝑡 EsatMereja🔥 https://t.me/LAWOFETHIO
نمایش همه...
🙏 2
Photo unavailableShow in Telegram
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (Diversity Visa) 2025 አሸናፊዎች ነገ ይፋ ተደረገ‼️ EsatMereja🔥 DV 2025 ሞልታቹ የነበራቹ ውጤቱ ተለቋል ወደ ቀጣይ ሂደት ማለፍ አለማለፋቹን የተሰጣቹን"Confirmation Number" እያስገባቹ ማየት ትችላላችሁ ውጤቱን ለማየት በዚህ ሊንክ ይግቡ https://dvprogram.state.gov/ESC/CheckStatus.aspx ♡     ⎙ㅤ  ⌲         ✉️    𝑙𝑖𝑘𝑒  𝑗𝑜𝑖𝑛   𝑠ℎ𝑎𝑟𝑒   𝑐𝑜𝑚𝑚𝑒𝑛𝑡 EsatMereja🔥 https://t.me/LAWOFETHIO
نمایش همه...
#DV2025 የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (Diversity Visa) 2025 አሸናፊዎች ነገ ይፋ ይደረጋሉ። ለዲቪ (Diversity Visa) 2025 ማመልከቻ የሞሉ በ dvprogram.state.gov/ESC/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራቸውን በማስገባት ውጤቱን ወይም ማሸነፍ አለማሸነፋቸውን መመልከት ይችላሉ። NB. የማረጋገጫ ቁጥር ማመልከቻው ሲሞላ የተሰጠ ነው። ይህ ቁጥር የጠፋበት Forgot Confirmation Number በማለት አስፈለጊ መረጃ በመሙላት በኢሜል አዲስ ቁጥር ማግኘት ይቻላል። ውጤቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽት 1 ሰዓት ጀምሮ ይፋ ይሆናል። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር " የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው " በማለት #የሚያጭበረብሩ_አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች እንዲጠነቀቁ አሳስቧል። አንድ አመልካች ዲቪ 2025 ደርሶት እንደሆነ እና እንዳልሆነ ማወቅ የሚችልበት ብቸኛው መንገድ ከላይ የተጠቀሰው ድረገጽ መሆኑን አስገንዝቧል። አሜሪካ በየዓመቱ ከአፍሪካ (ኢትዮጵያ ጨምሮ) ፣ እስያ ፣ አውሮፓ፣ ሰሜን አሜሪካ፣ ደቡብ አሜሪካ እና አውስትራሊያ 55 ሺህ ሰዎችን በዲቪ (DV) ሎተሪ ወደ ሀገሯ ታስገባለች። ♡     ⎙ㅤ  ⌲         ✉️    𝑙𝑖𝑘𝑒  𝑗𝑜𝑖𝑛   𝑠ℎ𝑎𝑟𝑒   𝑐𝑜𝑚𝑚𝑒𝑛𝑡 EsatMereja🔥 https://t.me/LAWOFETHIO
نمایش همه...
👍 5
01:54
Video unavailableShow in Telegram