cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Warka Times

Warka Times is a multi-platform bi-lingual global online media service where credibility is a priority. We will keep you both informed and entertained. The infotainment presented on WT comes from wide variety of sources. FB 👉fb.com/warkatimesofficial

نمایش بیشتر
Advertising posts
8 212مشترکین
-824 ساعت
-527 روز
-17030 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید هابه اشتراک گذاشته شدهديناميک بازديد ها
01
የትህነግ ታጣቂ ራያ ላይ እየፈፀመው ያለው ሰቆቃ በገለልተኛ ሚዲያ እይታ! ከስር ያለው መረጃ ዓል አይን አማርኛ የትህነግ ታጣቂ እየፈፀመው ያለውን ተነግሮ የማያልቅ ሰቆቃ በወረራ ስር ያሉትን ነዋሪዎች አናግሮ ከዘገበው የተወሰደ ነው። #የትግራይ ታጣቂዎች ከመጡበት ዕለት አንስቶ ንብረታችን እየተነጠቀ ነው፡፡ ለገበያ የደረሰ ሀብ ሀብ አትክልቴን በልተውብኛል ሲጠግቡ ደግሞ በያዙት ጦር መሳሪያ በሰደፉ እና በአፈሙዙ እየመቱብኝ ነው” #በቀበሌያችን ከገቡበት ከሰኞ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ በገበሬው ቤት እየገቡ እየደበደቡን ነው። አርሶ አደር ጦር መሳሪያ አምጡ እያሉ እኛ ገበሬዎች ነን ፖለቲካ አናውቅም ብንልም ሊተውን አልቻሉም" #ከዚህ በፊት አብረውን ይኖሩ የነበሩ ነገር ግን በስጋት ምክንያት ወደ ትግራይ ተፈናቅለው የነበሩ ሰዎች ካሳለፍነው ሰኔ እና ግንቦት ወር ጀምሮ እየገቡ መኖር ጀምረዋል፣ ሳይገቡ የቀሩት ከዚህ በፊት በነበረው አስተዳድር ጊዜ ህዝብን ሲያንገላቱ እና ሲያማርሩ የነበሩት ብቻ ቀርተው ነበር" #ታጣቂዎች ሲቪል እየለበሱ ወደ ከተማዋ ነዋሪ መስለው እየገቡ ነው፣ የመንግስት ተቋማትን እየዘረፉ እና ፋይሎችን እያወደሙ የከተማዋ ነዋሪዎችንም ፍርሃት ውስጥ እንዲገባ የተለያዩ ጫናዎችን እያደረጉ ነው። በከተማዋ ያለው የፌደራል የጸጥታ ሀይል ቢኖርም ነዋሪውን ከመሰደድ አልታደገውም" #የፌደራል መንግስት ለራያ እና አላማጣ ጉዳይ ዘለቄታዊ መፍትሔ ይሰጠዋል ብለን እየጠበቅን ለትግራይ ታጣቂዎች አሳልፎ ሰጥቶናል። #በሰሌን ውሃ ቀበሌ የሚኖረው ሌላኛው አስተያየት ሰጪ በበኩሉ የትግራይ ታጣቂዎች የራያ እና አላማጣ የገጠር ቀበሌዎችን ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ መቆጣጠራቸውን፣ በየቀኑ አዳዲስ እና ተጨማሪ ታጣቂዎች ወደ አካባቢዎቹ እየገቡ መሆኑን አክሏል፡፡ ታጣቂዎቹ በየሰው ቤት እየገቡ የልጆችን ምግብ ሳይቀር እየበሉ እንደሆነ፣ ለባሏ የምሳ እቃ ለማድረስ ወደ እርሻ ቦታ እየሄደች ያለችን እናት ለአማራ ታጣቂ ልትሰጪ ነው በሚል እያንገላቱ ነው ያሉት እኝህ አስተያየት ሰጪ ታጣቂዎቹ ይህን ሲያደርጉም የፌደራል የጸጥታ ሀይሎች እያዩ የማስቆም ፍላጎት እንደሌላቸውም ነግሮናል፡፡ #ከዚህ በፊት ከመኖሪያ ቤታቸው ተፈናቅለው ወደ መቀሌ እና ሽሬ የሄዱ ነዋሪዎች ወደ ቀድሞ ቤታቸው ተመልሰው አብረን በጋራ እያረስን እና እየኖርን ቢሆንም ታጣቂዎቹ በድንገት መጥተው ለእንግልት እንደዳረጓቸውም አክሏል፡፡ #ታጣቂዎቹ በየጊዜው እየሰበሰቡም ከእንግዲህ እምናስተዳድራችሁ እኛ ነን፣ የያዛችሁትም የአማራ ክልል የነዋሪነት መታወቂያ ከእንግዲህ አይጠቅማችሁም፣ ልጆቻችሁን አምጡ እና ለአማራ ታጣቂዎች ድጋፍ እያደረጋችሁ ነው የሚሉ ወከባዎችን እያደረሱባቸው እንደሆነም እኝህ አስተያየት ሰጪ ተናግረዋል፡፡ #ወቅቱ የሚያዚያ ወር አዝመራ የምናዘምርበት ቢሆንም እርሻችንን ትተን በየቀኑ ምን እንሆን ይሆን የሚል ስቃይ ውስጥ ነን" @GetachewShiferaw
2250Loading...
02
በሰሞነ - ሕማማት ታላቁን የድል መንገድ ጀምረነዋል። የድል ሳምንት ይሁን ‼
9800Loading...
03
42 አመታትን ለእኔ ሳይል ከተራ ተዋጊነት እስከ ከፍተኛ ወታደራዊ መሪነት ታግሎ ዛሬም "ታናሽ ነኝ" ይላል። ምን አይነት ከፍታ ነው ጋሼ?
1 5030Loading...
04
#FactCheck ዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት 'እረፍት የለሹ የኢትዮጵያው ጠ/ሚር አዲስ አበባን በፍጥነት እያዘመኗት ነው' ብሎ የሰራው ዘገባ የለም ከ6,890 በላይ ተከታታዮች ያሉት እና 'CHERBOLE' የሚል ስያሜ የሚጠቀም የትዊተር አካውንት ከዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት ድረ-ገጽ የተወሰደ የሚመስል አንድ የስክሪን ቅጂ (ስክሪንሾት) በትናትናው ዕለት ማጋራቱን ተመልክተል። በስክሪን ቅጂው ላይም 'Ethiopia's restless prime minister is modernising Addis Ababa too fast' ወይም ወደ አማርኛ ሲተረጎም 'እረፍት የለሹ የኢትዮጵያው ጠ/ሚር አዲስ አበባን በፍጥነት እያዘመኗት ነው' የሚል ርዕስ ይነበባል። በተጨማሪም ዝቅ ብሎ 'Abiy Ahmed is making the city too clean for Africa' የሚል ተቀጥያ ርዕስ ይነበባል። በዚህ ስክሪን ቅጂ ላይ ጽሁፉ እ.አ.አ ሚያዚያ 25/2024 ዓ.ም መታተሙን የሚገልጽ ቀን አመላካች መስመር (dateline) ይታያል። ከላይ የተጠቀሰውን ስክሪን ቅጂም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ጨምሮ በርካታ ሰዎች መልሰው ሲያጋሩት አስተውለናል። ሆኖም ኢትዮጵያ ቼክ ባደረገው ማጣራት ስክሪን ቅጂው ኤዲት ተደርጎ የተሰራ (doctored) መሆኑን አረጋግጧል። ዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት ከላይ በተጠቀሰው ቀን አዲስ አበባን የተመከተ ዘገባ ያስነበበ ሲሆን የተጠቀመው ርዕስ ግን 'The historic heart of Addis Ababa is being demolished' የሚል ወይም ሲተረጎም 'የአዲስ አበባ ታሪካዊ መሀል ቦታ እየፈረሰ ነው' የሚል ነበር። በተቀጥያ ርዕስነት ደግሞ ያስነበበው ጽሁፍ 'Abiy Ahmed is imposing his vision on Ethiopia's capital' የሚል ነበር። መፅሄቱ በዚህ ዘገባው 'የኮሪደር ልማት' በተባለው እንቅስቃሴ ሰለባ የሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎችን አነጋግሮ ሰፋ ያለ መረጃ አጋርቶ ነበር። በተጨማሪም ኤዲት በተደረገው ስክሪን ቅጂ የሆሄያትና የስርዐተ ነጥቦች አቀማመጥ ግድፈቶች በግልጽ እንደሚታዩ አስተውለናል። ትክክለኛውን የመጽሔቱን ዘገባ ይህን ማስፈንጠሪያ በመከተል ማግኘት ይቻላል: https://www.economist.com/middle-east-and-africa/2024/04/25/the-historic-heart-of-addis-ababa-is-being-demolished?utm_medium=social-media.content.np&utm_source=twitter&utm_campaign=editorial-social&utm_content=discovery.content መረጃውን አጋርተው የነበሩ አንዳንድ ግለሰቦች እና ባለስልጣናት ምናልባትም ስክሪን ቅጂው ሀሰተኛ መሆኑን ከተረዱ በኋላ በሚመስል መልኩ ቆይተው እንዳጠፉ መመልከት ችለናል። ኤዲት ተደርገው የሚሰራጩ ስክሪን ቅጂዎች ለሀሠተኛ መረጃ ሊያጋልጡን ስለሚችሉ ከማመናችንና መልሰን ከማጋራታችን በፊት ተገቢውን ጥንቃቄና ማጣራት እናድርግ። @EthiopiaCheck
1 4601Loading...
05
ዜና ሹመት! የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ዋና አዛዡን ዋርካው ምሬ ወዳጆን አድርጎ መረጠ። በዛሬው ዕለት ሚያዚያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም የምስራቅ አማራ ፋኖ እና የወሎ ዕዝ ፋኖ ውህደት ፈጽሟል። ውህደቱ ከተፈፀመ በኋላ የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ዋና አዛዡን ዋርካው ምሬ ወዳጆን፣ ምክትል አዛዡን ደግሞ ኮረኔል ፈንታሁን ሙሃቤን አድርጎ መርጧል። ከወራት በፊት የተጀመረውና ሚያዚያ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ውህደቱን ለመፈፀም የተጀመረው ንግግር በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም ውህደት በመፈፀም፤ ቀሪ የዕዙን መዋቅራዊ አደረጃጀት በቀጣይ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ ተደርሷል። ጦሩም የደስታ ተኩስ በመተኮስ ውህደቱ ተፈጽሟል።
1 6832Loading...
06
የፋሺስቱ ስርአት አስጠባቂ አፋኝና ገዳይ የደህንነት ባለስልጣናት የሚንቀሳቀሱባቸውን ተሽከርካሪዎች አይነት እና የሰሌዳ ቁጥር እንዲሁም የመኖሪያ አድራሻ የተመለከቱ ጥብቅ መረጃዎች በግዮናውያን ተከላካይ የመረጃና ደህንነት ቡድን እጅ ውስጥ እንደሚገኝና በማንኛውም ጊዜ እርምጃ እንደሚዋድባቸው የአዲስ አበባ የፋኖ ክንፍ አረጋግጧል። ለአብነት ያህል በዛሬው እለት በስምሪት ላይ የነበሩ የደህንነቱ መስሪያ ቤት ከፍተኛ ባለስልጣን የያዙትና በተባበሩት መንግስታት ታርጋ የሚጠቀመው የሰሌዳ ቁጥር የተመድ–3170 Range Rover እሳቸውን በእጀባ ላይ የነበረ ኮድ ኢት 3-A25134 BMW SUV እንዲሁም ኮድ ኢት 3-A25124 Toyota Invincible ተሽከርካሪዎች እስከዚህ ደቂቃ ድረስ በንስሮቹ የክትትል አይን ውስጥ መሆናቸውን እናረጋግጣለን። የኦሮሙማን ፋሺስት ቡድን የመገርሰስ የመጨረሻው ዙር ዘመቻ ላይ እንገናኝ… ተብላችሗል። በነገራችን ላይ ህግ እና ስርአት የማይገዛው አረመኔና ደንቆሮ ቡድን የአለም አቀፍ ህግን በመጣስ የተባበሩት መንግስታትን ሰሌዳ ቁጥር ሲጠቀም ሃይ የሚለው እንኳን አለመኖሩ ባያስገርምም በጭቁኖች ክንድ በቅርቡ ግብአተ መሬቱ ይፈፀማል።
1 6290Loading...
07
ሰላም ቤተሰብ! ጥቂት ነገር ስለ Tapswap.... Tapswap በSolana blockchain ስር የሚገኝ Tap to earn game ነው! የSolana blockchain በስሩ ብዙ cryptoዎች ያሉት ሲሆን በዚህ ሰኣት በጣም ጠንካራ የሆነው ራሱ Solana ነው! አሁን ላይ 1 Solana በገበያው ላይ ዋጋው ወደ 139 ዶላር ገደማ ሲሆን በዚህ ሳምንት ብቻ ከ 8% በላይ አድጓል! Tapswap አንዱ የSolana project ሲሆን Free airdrop ለመስጠት ዝግጅት ላይ ነው! ይህ Airdrop ደሞ ቴሌግራም ላይ Tap በማድረግ ብቻ የምታገኙት ነው! አብዛኛው ሀበሻ ስልኩን Tap አርጎ ከሚያገኘው 50ሺ ይልቅ ተቀጥሮ የሚሰራው 10ሺ ስለሚያስደስታቸው ለቴክኖሎጂ ሩቅ ነው! Anyhu ያልጀመራችሁ ጀምሩት.... ነፃ ስትሆኑ መደበሪያ አርጉት። 👇👇👇 https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_5555048346 ጨዋታውን ጀምራችሁ ነፃ Task ስትሰሩ Wallet connect አርጉ ይላችኋል... Phantom wallet download አርጋችሁ Connect አርጉት! እንደ ከዚህ በፊቱ Tap Tap ለማድረግ ያለምንም ድካም Autoclicker አፕ ተጠቀሙ። ስለሆነም በዚህ Solana #TapSwap በተቀናጀና በተደራጀ መልኩ መሰብሰብና በዚህ የኑሮ ትግል ለራሳችን ሥራ መፍጠር አለብን። ፈጽሞ ችላ አትበሉት። Tapswap ሁለትም ሶስትም ወር ሊቆይ ስለሚችል ሰፊ ጊዜ ኣላችሁ በደንብ ነጥብ ለመሰብሰብ። ይህን መረጃ ለሚጠቅማቸው ሼር ያርጉላቸው Join us 👉@ethiocryptofamily
1 5331Loading...
08
መረጃ! በአማራ ህዝብ ላይ የጅምላ ፍ ጅ ት አዝዞ ሲያስ*ጨፈ*ጭፍ የከረመው የምዕራብ ዕዝ አዛዡ ጀነራል ብርሃኑ በቀለ ከኃላፊነቱ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ሊሄድ መሆኑ ተሠምቷል።  የአማራን ህዝብ ለማጥ*ፋት ተልዕኮ ተቀብሎ ብዙ ጭፍ*ጨፋ የፈፀመው ጠ*ላት ብርሃኑ በቀለ ለጊዜው መግለፅ ባለተፈለገ ሁኔታ እርምጃ  የተወሰደበት ሲሆን በህንድ ሀገር በሚገኝ ሆስፒታል ሲታከም ቆይቶ የተመለሰ ቢሆንም ጤንነቱ ሊሻለው ባለመቻሉ ለመቀየሩ ምክንያት እንደሆነ ታውቋል። በምትኩ ብርጋዴር ጀነራል ጎበና እንደሚሾምም የግዮናውያን ተከላካይ ንሥሮች የመረጃና ደህንነት ቡድን አረጋግጧል። ድል ለአማራ ህዝብ! ሞትና ውርደት ለአማራ ጠላቶች በሙሉ!
1 6560Loading...
09
ለመላው የኦርቶዶክስ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለሆሳዕና በዓል በሰላም አደረሳችሁ! 🌿
1 7381Loading...
10
ነባሩ አልቋል፣ አዲስ ደግሞ ጠፍቷል! አገዛዙ "ለመከላከል ሰራዊት" ምዝገባ በሚል በበርካታ አካባቢዎች ማስታወቂያ ለጥፎ ቅስቀሳ ቢሰራም ተመዝጋቢ መጥፋቱ ተሰምቷል። "ነባሩ ሰራዊት የት እየገባ ነው በየጊዜው አዲስ የሰራዊት ምዝገባ ያስፈለገው" ለሚለው ምላሹ ግልፅ ቢሆንም "የመከላከያ ተቋም" የተባለው የግለሰብ ጠባቂ ተቋም በጥቅሉ ለመጠላቱና መናቁ ግን እነዚህ ግልፅ ማሳያዎች ናቸው። ለምሳሌ ይህ በፎቶው የሚታየው በሻሸመኔ ከተማ ለምዝገባ ቅስቀሳ የለጠፉት ባነር ቢሆንም የከተማዋ የበርካታ ቀበሌዎች ሪፖርት እንደሚያሳየው አንድ ተመዝጋቢ እንኳን አልተገኘም ተብሏል።
1 7450Loading...
11
አርበኝነት ምልክቱም ወንጀል ሆኗል! በተለያየ የጥበብ ስራ ስለ አርበኝነት መስራት በአገዛዙ ከፋኖ ጋር እየተገናኘ ወንጀል ተደርጓል። አሁን ስለ አርበኝነት መስራት ብቻ ሳይሆን ከአሁን ቀደም የሰሩትም እንደ ወንጀል ተቆጥሮባቸው  እየታሰሩ ነው። በአቦል_ቲቪ ዲ ኤስ ቲቪ ኢትዮጵያ ላይ "ገብርዬ" በተሰኘው ተከታታይ ፊልም ዋና ገፀባህርይ የሆነውን ፊታውራሪ ገብርዬን  ሆኖ የተወነው  ሰለሞን እውነቱ  ከታሰረ ሁለት ወራቶችን እንዳስቆጠረ የተዋናዩ የቅርብ ወዳጆቹ ገልፀዋል።   በተመሳሳይ አርቲስት አማኑኤል ሰሞኑን የታሰረ ሲሆን ስለ አርቲስቱ ፅፈሃል በሚል ያያ ዘልደታም ለእስር ተዳርጓል። አርቲስቶቹ በተለያየ ጊዜ የአርበኝነት ገፀባህርይ ተላብሰው የሰሯቸው ፊልሞች ጭምር እንደ ወንጀል ተቆጥረው፣ በባለ ጊዜ የአገዛዙ  የስነ ጥበብ ሰዎችና አክቲቪስቶች ጥቆማ ለእስር እየተዳረጉ ነው። ያለ ምንም ወንጀል የወከሉት የአርበኝነት ምልክት ወንጀል ተደርጎባቸው ለሚታሰሩት አርቲስቶች ድምፅ መሆን ያስፈልጋል። @GetachewShiferaw
8990Loading...
12
🔴በስንብት ላይ ያለው የአገዛዙ ዘመቻ ! አገዛዙ መጨረስ የማይችለውን የመጨረሻው መጨረሻ የሚል ዘመቻ በሁሉም ዘርፍ ለመክፈት አስቧል። ዘመቻ አንድ:- ከዚህ በፊት እንደሚያደርው የፕሮፓጋንዳ ስራ ላይ በመጠመድ ከፋፋይ ሃሳቦችን ተመሳስለው በገቡት አሽከርቹ በኩል መርጨት። ዘመቻ ሁለት:- አማራን በኢኮኖሚ ሊያዳክም የሚችልባቸውን ሁሉንም መንገዶች መጠቀም። ይህ በዋናነት በአማራ ባለሀብቶች ላይ ያተኮረ ይሁን እንጂ ከአርሶአደር እስከ ነጋዴ ያሉትን ሁሉ ያካለለ ይሆናል። ዘመቻ ሶስት:- በእጁ ላይ ያለውን ማነኛውም የጦር መሳሪያ አንድ በአንድ ከእግረኛ እከሰ መካናይዝድ ከአየር ሃይል እስከ ባህር ሃይል እና መርዛማ ኬሚካሎችን በመጠቀም መሆኑን ደርሰንበታል። ዘመቻ አራት:- ከላይ ያሉትን ተጠቅሞ ካላዋጣው ወደለየለት የዘር ጭፍጨፋ ሊያደርግ የታሰበ ነው። ይህ ኢንተርሀሞይ የዘር ጭፍጨፋው በሁለት መንገድ የታሰበ ሲሆን:- 1ኛ. በክልሉ ውስጥ ለሚደረገው ጭፍጨፋ የተወሰኑትን ወታደሮች የፋኖን መለዩ ልብስ እና የሲቪል ልብስ በማልበስ እጅግ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ለማድረግ እና በከባድ መሳሪያ ከተማዎችን በማውደም ሲቪሊንን ለመጨፍጨፍ ተዘጋጅቷል። 2ኛ. ይህ ደግሞ ከክልሉ ውጭ የሚኖሩትን የሚመለከት ሲሆን በግልፅ የማሳደድ እና ዘር የማጥፋት ዘመቻ ተኮር ጭፍጨፋ ለማካሄድ ተወስኗል። ዘመቻ አምስት:- አዲስአበባ ውስጥ የሚደረግ ጭፍጨፋ ሲሆን ሱሉልታ እና ኮየፌጨ ላይ አራተኛ ዙር በልዩ ስልጠና ለዚህ አላማ የሰለጠኑ ጋቸና ሲርና ከፕላን ቢ ኦነግ ሸኔ ጋር በማዋሃድ የፌደራል ፓሊስ አልብሶ ወደ መዲናዋ በማስገባት የሚደረግ የለየለት የዘር ጭፍጨፋ ነው። ይህንን ዘር ተኮር ጭፍጨፋ የሚጀምሩትም በግልፅ ሽንፈታቸውን ሲረዱ እና የአገዛዙ ሰራዊት ከአማራ ክልል ጠቅልሎ በወጣ ጊዜ ፋኖ አዲስአበባ ገብቷል የሚል ቅስቀሳ በማድረግ መሆኑን ምንጮች ያስረዳሉ። 
1 8802Loading...
13
ጎንደር ከተማ ኦፕሬሽን ተደረገ! ሚያዝያ 18/2016 በሌሊት ከምሽቱ 3:30 እስከ ሌሊቱ 8:00 የአማራ ፋኖ በጎንደር ዕዝ ጎንደሬው በጋሻው ክፍለጦር ኦፕሬሽን መስራቱ ታወቀ። የብአዴን ብልጽግና አሻንጉሊት አረጋ ከበደ እና ግብረአበሮቹ ጎንደር ከተማ መታየታቸውን ተከትሎ ኦፕሬሽን ስምሪት የወሰደው የፋኖ ኃይል በተመረጡ ቦታዎች እና የብልጽግና ተላላኪ ልምሻዎች ላይ የተጠና እርምጃ ወስዷል። በተወሰደው እርምጃ  የፖሊስ  አዛዥ ጨምሮ በርካታ ሚሊሻና ወታደር ሙትና ቁስለኛ ሆኗል።  ጠላት ጎንደር ሰላም ነው የልማት ፕሮጀክቶችንም እየጎበኘሁ ነው በሚል ፕሮፖጋንዳ በመስራት የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት    ቢሞክርም በጀግኖቹ ኦፕሬሽን ተደናግጦ የፈረጠጠ ሲሆን በጭፍሮቻቸው ላይ ግን ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶባቸዋል። በዚህ ድንገተኛ ኦፕሬሽን የተደናገጠው አድማ ብተናና ፖሊስ እርስ በርሱም የተታኮሰ ሲሆን ቀላል የማይባል ጉዳት ደርሶበታል። ዝርዝር የጉዳት መረጃ የጎንደር መረጃ ምንጮች በማጣራት ላይ ናቸው!
1 7991Loading...
14
በመስዋዕትነቱ ልክ ብስለት ያስፈልጋል! ባለፈው አንድ አመት ገዥዎቹ አማራውን በሀሰት በክፉ ጎን ለማሳየትና ለመድፈቅ ያደረጉት ጥረት እንዳይሳካላቸው የተደረገውን ያህል በሂደቱ  በርካታ መስዋዕትነት ተከፍሏል። አገዛዙ በጥላቻ በርካታ ሕዝብ ጨፍጭፏል። በርካቶች ተሰውተዋል። የምናውቃቸው የፋኖ አመራሮች፣ ቤተሰቦቻቸውና ጓዶቻቸውን ገብረውበታል። ሕዝባችን በርካታ ውጣ ውረድ አይቷል። በአማራው ላይ የተፈፀመው ወረራና የአማራው ተቃውሞ በብልሃት ከተኼደበት ለሌሎች ተስፋ በርካታ ጊዜ ታይቷል። ይህ የሚሆነው ግን ትግሉ በዋጋው ልክ ስሌት የደረገበት ሲሆን ነው። 1) ትግሉ የህልውና እንደመሆኑ መረር ያለ ግምገማ ያስፈልገዋል። አፍኖ ቆይቶ ግለሰቦች ወይ ቡድኖች ላይ መዝመት አያዋጣም። የሚያዋጣው አጠቃላይ አካሄድን መገምገም ነው። ለአብነት ያህል ብልፅግና ህዝብ ላይ ከሚያደርሰው ጥቃት ባለፈ ፕሮፖጋንዳው ላይ በርትቷል።  የሚጠላውን ሕዝብ እየሰበሰበ ነው። ከአማራ ክልል አልፎ ለይምሰልም ይሁን በተግባር በውጭ አገር ጭምር ስብሰባ እያደረገ ነው። እንዴት? ለምን? ተብሎ መጠየቅ አለበት። በፖለቲካ "ይታወቃልኮ"፣ "ምንም አያመጣም" ወዘተ የሚሉ ማቃለያዎች፣ ጥቅል ፍረጃዎች ትግልን ገዳይ ናቸው። ግለሰቦችና ቡድኖች ላይ ብቻ ማሳበብም የእለት ማስተንፈሻ ነው። ትግል እንደ አጠቃላይ በየጊዜው ይገመገማል። ግምገማ የኢህአዴግም፣ የብልፅግናም አይደለም። የትግል ማከሚያ ስልት ነው! 2) መሬት ላይ ያሉትን አንድ ካልሆኑ እያለ የሚጨነቀው፣ የሚወቅሰው የማህበራዊም ሆነ የሌላው ሚዲያ አካል ራሱ ዕዝ ሊኖረው ይገባል። መሳሪያ ከያዙት፣ ውጊያ ላይ ከሚውሉት፣ ብዙ የመነጋገር እድል ከሌላቸው ይልቅ ሚዲያ ላይ ያለው የመነጋገር እድልም አቅምም አለው። ለየራሱ ሰበር ዜና፣ ለየራሱ አጀንዳ ያልተናበበ አካሄድን እየመረጠ፣ በግምትና ባልተሰላ መንገድ እየሄደ መሬት ላይ ያሉት አብረው ቢሰሩ እንኳን ትግሉን የሚያበላሸው የሚዲያ ትርምስ ነው። 3) ትግሉ የህልውና ነው ካልን፣ ስለ አራት ኪሎ ካሰብን የከበደ ነገር የሚገጥመን ጠላት ካልነው ኃይል ብቻ አይደለም። የመጀመሪያው ፈተና ለዛ አላማ ብቁ ለመሆን ራስን መግዛት ነው። በዛ አላማ ልክ ራስን ማስተካከል ነው።  ባለፉት ወራት የተወሰኑ ምክሮችን ፅፌ ነበር። ትግል ላይ ያሉ አካላት አማራ ውስጥ ያሉትን ኃይሎች ለመያዝ ዋጋ መክፈል ካልቻሉ እንቅፋት የከበደ ይሆናል። ለአብነት ያህል የሀይማኖት አባቶች ጋር ያለው አንዱ ነው። ሚሊሻ ሌላኛው ችግር ሆኗል። እነዚህ አካላት ጋር ተቃርኖ በጨመረ ቁጥር ብልፅግና ቦታ ያገኛል። ጦርነት ነውና የግዳቸውን ወገን ይፈልጋሉ። የሰፈርህን ሚሊሻ ሳታሳምን የብሔር ድርጅቶች ጋር ተስማምተህ አገር ልትመራ አትችልም። ሚሊሻ ጓዶቻችን ስለገደለ፣ ስለሚጠቁም ወዘተ በብስጭት ካየነው ሌላ ጉዳይ ነው። የሌላ ብሔር የመከላከያ አባላት መርሯቸው መሳሪያ ሸጠው እየጠፉ ሰው በሰው የምታውቀው፣ ሰፈሩ የሚደበደበው፣ ራሱም ደጋፊ ነህ ተብሎ ሲገረፍ የከረመው፣ ክብር የማይሰጡትን ሚሊሻ ጋር የሚኖረውን ነገር ቁጭ ብሎ ማጤን ያስፈልጋል። አራት ኪሎን የሚመለከት  ሚሊሻ የሚባልን እንቅፋት ማለፍ ካልቻለ ለአገዛዙ ምቹ መሆኑ ነው። እርስ በእርስ እያታኮሰ፣ የማህበረሰብ ደም እያቃባ ጊዜ ይገዛል።  ትግሉን አራት ኪሎ ድረስ ያደረገ ሌላ አዋጭ አማራጭ መፈለግ አለበት። ዝርዝር ግምገማ ያስፈልገዋል። በገጠር ያስቸገረን ባላንጣ አንድ አድርጌው ቤቴም ይፈርሳታል ብሎ የሚወስን አለ። የግል ጠብ ሲሆን ነው። ይህኛው አላማ ግን ቤት የመስራት ነው። ስርዓት የመስራት ነው። ይህን ለማድረግ የተነሳ አካል አካሄዱን ማጤን አለበት። የአማራን ጥያቄ ለሚሊሻው አስረድተን፣ ጥያቄውን ካልተረዳም ከእኛ ጋር የሚሆንበትን መንገድ ካልቀየስን፣ ካልሆነም የከፋው ጠላቱ ሌላ መሆኑን ማሳየት ካልቻልን ትግሉ ትርምስ ውስጥ ይገባል። ሚሊሻው በርካታ ቁጥር ያለው ነው። ከፋኖ አባላት ጨምሮ ዘመዶች አሉት። ከአርሶ አደሩ በክፉም በበጎም ይቀርባል። እጅግ አደገኛው ደግሞ አንዳንዴ በሚሊሻውና መሳሪያ በያዘው አርሶ አደር መካከል ያለው ድንበርም ቀጭን መስመር ይሆናል። በዚህ በኩል አንዳንድ ጥንቃቄ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች እየታዩ ነው። ባለፈው ጦርነት ሚሊሻ ተብሎ የዘመተ አርሶ አደር፣ አገዛዙ መሳሪያውን እንዳይቀማው ስብሰባ የሚሄድም ሆነ ሌላው እና ዋናው ሚሊሻ ጋር ያለው ልዩነትንና ድንበር የሚጠፉበት ሁኔታ ይኖራል። ከዚህ ሁሉ  አንፃር ከትግሉ ዋጋና አስፈላጊነት አንፃር መረር ያለች ግምገማ፣ ጥናት፣ ምክክር ያስፈልጋል። ከእርስ በእርስ ጭቅጭቅና መፈራረጅ ይልቅ የውስጥ ኃይል አሰላለፍ ላይ ሰከን ብሎ፣ ከብስጭት ወጥቶ ማሰብ ያስፈልጋል። ሕዝብ ሲወደውና ሲያደንቀው  የነበረው ኢሕአፓ በተወሰኑ አባላቱ፣ ከዕዝ ባፈነገጠ መንገድ፣ በብስጭት እርምጃዎች፣ በመሰላቸት፣ ፍረጃ ወዘተ ሕዝብ ጋር ተቃርኖ መግባቱን መተለያዩ ሰነዶች አንብበናል። ከቆየውም ከአሁኑ ተጨባጭ ሁኔታም መማር ያስፈልጋል። መስዋዕትነት ብቻ ድል አያመጣም፣ ጀግንነት ብቻውን አሸናፊ አይደለም፣ ብልጠት፣ ብስለት፣ ጊዜውን የዋጀ ግምገማ፣ የውስጥ ኃይልን ማሰባሰብ፣ ጠላትን መቀነስ ለድል ያበቃል። ጀብዱ ብቻውን አላማን አያሳካም። ከብስጭት ያለፈ አካሄድ ግድ ይላል። ትግሉ የተከፈለበትን ዋጋ ያህል ብልጥነትና ብልሃት፣ ጥንቃቄም ያስፈልገዋል። @GetachewShiferaw
1 7931Loading...
15
በእስር ላይ ከሆነች 2ኛ ሳምንቷን የያዘችው አርቲስት አዲስ ዓለም ጌታነህ በምርመራ ላይ  ከ2 ዓመት በፊት ጎንደር ላይ ስለነበራት ቆይታ ተጠየቀች። ከናሁሰናይ ጋር የፍቅር ግንኙነት አላት በሚል ከዱባይ እንደተመለሰች ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ታስራ የገባችው አርቲስቷ፤ በአሁኑ ሰዓት ላይ ከናሁሰናይ ጋር ግንኙነት የለኝም፤ እንደውም እኔ ቪክትም ነኝ የሚል ማብራሪያ ለፖሊስ እንደሰጠች የነገሩን የፖሊስ ምንጮች፤ ፖሊሶች ምርመራ ሲያደርጉባት የሚጠይቋት ጥያቄ ግን ከ2 ዓመት በፊት ከናሁሰናይ ጋር ጎንደር ላይ ሲተዋወቁ ምን እንደተፈጠረ፣ እንዴት እንደተዋወቁ እንደሆነ ነግረውናል። እስካሁን ክስ ያልተመሰረተባት አዲስ ዓለም የምታውቀው ነገር እንደሌለ፤ ለጥምቀት በዓላት ጎንደር እንደምትሄድ ለፖሊስ ገልጻለች። #Zehabesha
1 8230Loading...
16
ኢትዮጵያ የአማራ እስር ቤት፣ የአማራ ተፈናቃዮች ድንኳን፣ የአማራ ጭፍጨፋ መርዶ ቤት ሆናለች።
8280Loading...
17
በአማራ ጥላቻ የቀወሰ የአማራ ዘር አጥፊ ጠላታችን ነው ‼ ከእያንዳንዱ የአማራዎችና ቤተሰቦቻቸው ጭፍጨፋ እንደዘፈን ኦርኬስትራ የሚያስደስተው ጠላት፤ እያንዳንዱ የአማራ መጠረግና መፈናቀል ሀሴት የሚፈጥርለት አውሬ፤ የአማራዎች የቤትለቤት መጨፍጨፍ የስልጣን እድሜ ጥበቃ የሚመስለው አሪዮስ፤ የአማራ ልጆች በየጉድጓዱ መታጎር  እና በማጎሪያዎች መሰቃየት ዘረኛ አላማውን የማሳካት ደልዳላ መንገድ አርጎ የሚመለከት እርኩስ፤ በአማራ ስቃይና እልቁት ኦሮሞ ያልፍለታል ወንበሬ ለዘላለም ይፀናል ብሎ የተነሳ አጋንንት የሠፈረበት ሰው፤ የአማራን ለሚሊዮን አመት ከስልጣን መወገድ አለበት ብሎ የሚያምንና እንዲወገድ የሚሠራ የአማራ ጠላት ነው ‼
1 8920Loading...
18
አዲስ አበባ!!! አዲስ አበባ  ውስጥ በየሰፈሩ ቤት ለቤት ፍተሻ ስለጀመሩ ፥ ቤት ውስጥ ጩቤ፣ ገጀራ፣ መሳሪያ፣ ኮከብ የሌለው ባንዲራ፣ በባንዲራ የተሰራ ልብስ፣ የአድዋ መታሰቢያ ቲሸርቶች ወዘተ ካገኙ የተገኘበት ሰው ይታገታል ። ስልክ ኮምፒዮተር እና ታብሌት ላይ እነሱ የማይፈልጓቸውንና መገኘት የሌለባቸውን  ፎቶዎችና ቪዲዮዎች ፣ የተላላካችኋቸውን መሰል ነገሮችና መልዕክቶች ከተገኙ ያሳስራሉ። እዚህ ደርሰናል ለማለት ያሕል ነው እንጂ መገረም አቁመናል።
1 7651Loading...
19
#ገብርዬ_ሰለሞን_እውነቱ ታስሯል!   ... #በአቦል_ቲቪ ዲ ኤስ ቲቪ ኢትዮጵያ ላይ #ገብርዬ በተሰኘው ተከታታይ ፊልም ዋና ገፀባህርይ የሆነውን ፊታውራሪ ገብርዬን  ሆኖ የተወነው   #ገብርዬ (ሰለሞን እውነቱ)  መታሰሩ እና ከታሰረም ሁለት ወራቶችን እንዳስቆጠረ የተዋናዩ የቅርብ ወዳጆቹ ገልፀዋል።    ተዋናዩ ምንም ባላደረገበት በወቅታዊ የሀገሪቱ ችግር ትፈለጋለህ ተብሎ  ለአንድ ወር የጨለማ እስር ቤት አቆይተው ከወር በኋላ  ፍርድ ቤት ያቀረቡት ሲሆን ፍርድ ቤቱ  የዋስ መብቱን ከአንድም ሁለቴ ቢፈቅድለትም መንግስት ሊፈታው እንዳልቻለ ለማወቅ ተችሏል። ተዎናይ ሰለሞን እውነቱ ያለምንም ክስ ታስሮ እና የዋስ መብቱን  የተከለከለው   #አማራ በመሆኑ እና ተፅኖ ይፈጥራል በማለት ብቻ እና ብቻ ነው ሲሉ የሙያ አጋሮቹ እና ዘመዶቹ የገለፁ ሲሆን።  የሚመለከተው አካል ፍትህ  ካለ ፍትህ ይሰጠን ሲሉ  ቤተሰቦቹ ጓደኞቹ እና የሙያ አጋሮቹ ጠይቀዋል። የኢትዮጵያ ህዝብም ይስማለን ብለዋል። ✍️ሡራፌል_አበበ_ጎtoሲ
2240Loading...
20
የአገዛዙ ተስፋ  ጋቸና ሲርና| ኮሬ ነጌኛ አይደለምን!? ባለፈው አንድ አመት ከ 50ሺህ በላይ ሠራዊት ተማርኳል። 48ሺህ ወታደር ከድቷል (አድማና ሚሊሻን አይጨምርም) ወደ 20ሺህ የሚጠጋ ወታደር  በወታደራዊ እስርቤቶች እና በካምፖች የቁም እስረኛ ተደርጓል። የተገደለው መቶ ሺህ ይደርሳል። የቆሰለው በ10ሺህዎች ይቆጠራል። በአማራ ጦርነት ብቻ አገዛዙ 60 % ወታደሳዊ ሰብዓዊ አቅሙን አጥቷል። የወለጋን ስትጨምርበት አብይ በድዱ የሚናከስ ሆኗል። እናም  ኦሮሚያ ክልል በመቶሺህዎች የሚቆጠር  ኢንተርሐሞዬ ሚሊሻ - ጋቸና ሲርና | ኮሬ ነጌኛ  ዝግጅቱን አጡዞታል። በነገራችን ላይ ባለፈው አመት እነወዲነጮ - 'የአግዓዚ ኮማንዶ " አዛዥ ቃሊቲቲ እሥር ቤት  ውስጥ መርዘው እንደገደሉት ከአማራ እስረኞች የተሰኑትን በተመሳሳይ ከመግደል አይመለሱም።
1 9090Loading...
21
የትህነግ ዘረፋ ቀጥሏል! የትህነግ ታጣቂዎች የአላማጣ ከተማ ውኃና ፍሳሽ ላይ ዝርፊያ መፈፀማቸውን መረጃዎች ታውቋል። በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን የአላማጣ ከተማ የውሃና ፍሳሽ  ስቴሽን ቁጥር 9 ላይ ዘረፋና ውድመት ፈፅመው አድረዋል። በርካታ መለዋወጫ እቃዎች ተዘርፈው መወሰዳቸው ታውቋል። ከዚህ በተጨማሪም ትራንስፎርመር ነቅለው ለመውሰድ ሙከራ አድርገው ህብረተሰቡ ሲደርስባቸው የተኩስ እሩምታ ከፍተው መሸሸታቸውም ተገልፆአል። ይህን ዘረፋ የፈፀመው ትህነግ ታዲያ 50 ሺህ ህዝብ ባፈናቀለበት፣ አማራ የፈፀመው ዝርፊያ እያስመሰለ በፌስቡከኞቹ የሀሰት ዜና አሰራጭቷል። ባለፉት ወረራዎች ከአማራ ዘርፋችሁ ትመጣላችሁ እየተባለ ዘረፋን እንደ ጀግንነት የተለማመደ ኃይል ትግራይ ውስጥም ዝርፊያ ላይ የከረመ ሲሆን አሁን የወረራቸው የራያና ዋግ አካባቢዎች ላይ ዘራፊውን ኃይሉን  አሰማርቷል።
2610Loading...
22
አብይ አህመድ፣ሽመልስ አብዲሳና አዳነች አበቤ ተናበው ሰላሳ ምናምን መሳጂዶች አፈረሱ። ያን ተከትሎ ዛሬ የሀይማኖት ጠበቃ ነኝ ከሚለው አካል: – > አማራ ክልል ላይ በቀን ሲስት ሺ ፖሰት ሲፖስት የነበረው > ዋ ኢስላም ሲል የነበረው > ብሄር እምነት ከሆነ እኔ ሙስሊም ነኝ ሲል የነበረው > አማራ ክልል ሀይማኖት ጠል ነው ሲል የነበረው > ጁምአ፣ጁምአ መፈክር አስነግቦ ሲወጣ የነበረው ምጥ ውስጥ ይግቡ ስምጥ ውስጥ ድምፃቸው አልተሰማም። ምክኒያቱ ደግሞ:– ============= አንደኛ ~ መሳጂድ አፍራሹና አስፈራሹ አማራ ስላልነበርና ሁለተኛ ~ አፍራሽና አስፈራሹን ተቃውመው ቢወጡ በዚያ ግርግር ሊያተርፍ የሚችለው አማራ ወይም ፋኖዎች ይሆናሉ ብለው ስላሰቡ አማራ ወይም ፋኖ ተጠቃሚ ከሚሆን የመሳጂድ ፈረሳውን ~ desensetize and then rationalize ~ በማድረግ ~ political acceptance ~ እንዲኖረው በማድረግ ምንም ነገር እንዳልተፈጠረ ሆኖ እንዲያልፍ ነበር ያደረጉት። So, > በሀይማኖቴ ላይ የሚደርስ በደልን ለማውገዝ መስፈርቱ የበደል አድራሸ ማንነት ላይ የቆመ ነው የሚል አረዳድ ካለ ይህ አረዳድ ሀይማኖትን መሰረት ያደረገ ሀይማኖታዊ ሳይሆን ፖለቲካን መሰረት ያደረገ ፖለቲካዊ ደባ ነው። > በሀይማኖቴ ላይ የሚደርስ በደልን ሳወግዝ ጠላት የምለው አካል ሊጠቀም ይችላልና በደል ያልኩትን ጉዳይ ከማውገዝ በደል የተባለውን ጉዳይ በ ~ subjective and self initiated opinion ~ ይሁንታ ሰጥቼ በደሉን ማለፍ አችላለሁ የሚል አረዳድ ካለ ይህ አረዳድ ሀይማኖትን መሰረት ያደረገ ሀይማኖታዊ ሳይሆን ፖለቲካን መሰረት ያደረገ ፖለቲካዊ ደባ ነው። Today,in this age, that is why we continue to reject every peddling and dog-whistling and accusation against our people based on such improper and absurd understanding. #MohammedHassen
1 8091Loading...
23
🔴ጥብቅ መረጃዎችና የጥንቃቄ መልዕክት⁉️ አቶ አብይ አህመድ የዛሬ ዓመት የብአዴን ተቀባይነት ማጣት አሳስቦት አምና በዚህ ወር አማራ ክልል ሄዶ በጎርጎራ ልዩ ሃይሉ የቡድን መሳሪያ ሲፈታ እራሴ ታዛቢ ሆኝ ልመልከት ብሎ እየተዘዋወረ በሚመለከትበት ጊዜ የክልሉ ሁኔታ ከቁጥጥር ውጪ እንደሆነ ሲረዳ አዲስ ህገመንግስት ይጻፍ የሚል ሀሳብ ሰንዝሮ ነበር። በተጨማሪም ክልሉ ይፍረስ የሚል ዕቅድ አምጥቶ እየሰራበት ባለበት ሁኔታ አማራ ሳይንት ወረዳ መዋቅሩ በፋኖ ስር ሆነ፣ በቆላድባ መሰል ቀጠናዎች የፋኖ እንቅስቃሴ መፋፋም እና የነበረው ህዝባዊ አመጽ መከሰት አብይ አህመድ በዕቅዱ ክልሉን አፍርሼ ለየብቻ እመታለሁ ያለው ነገር የእሱ እና የአህመድ ሽዴ ዕቅድ ሆኖ ቀረ። እዚህ ላይ ታሪክ ለማውራት ሳይሆን ከሰሞኑም በምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ምክር እየታገዘ አብይ አህመድና ቡድኑ የሚያዚያ 15 ቀን 2016 ፋኖን እጨርሳለሁ ብሎ ሳይጀምረው የከሸፍበት እና ፋኖ ሰልጣኞች የውጊያ መለማመጃ ያደረጉት ሰራዊቱ ቀሪው ሰራዊቱ ደግሞ ብረት ተሸካሚ ቁራሌው ሁኗል። በዚህም ምክንያት አብይ አህመድና ቡድኑ ተስፋ ቆርጦ ቁዘማ ላይ ይገኛል። ይህም በመሆኑ አብይ አህመድና ቡድኑ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመከላከያው ከመተማመን ይልቅ በኦሮሞ ላይ መተማመን ጀምሮ ኦሮሚያ ላይ በሪፕብሊካን የታገዘ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። እናም የጡት አባቱ አባዱላ ልዩ ሃይሉን ቁምጣ አስደርጎ ጉምዞችን እንደጨረሰና ለመለስ ዜናዊ የሚሊሻ ግጭት ብሎ ሪፓርት እንዳደረገው አይነት ጭፍጨፋ በአማራው ላይ ለመፍጸም በቁዘማ ውስጥም ሁኖ ለመፈፀም ዝግጅት ላይ ይገኛል። በኦሮሚያ ክልል ያላችሁ አማራዎች ያልተቋረጠ የመረጃ ግንኙነት በማድረግ ራሳችሁን ከማንኛውም ጥቃት መጠበቅና ራሳችሁን መከላከል አለባችሁ። በተለይ በትላንትናው ዕለት የተጀመረውና አማራን ከወለጋ ምድር በ40 ቀን ውስጥ አፀዳለሁ ብሎ የተነሳው የአብይ አህመድ ቡድን በቃህ ሊባል ይገባል። ሁሉም ሰው ትኩረቱን ወደ ወለጋ እንዲያደርግ ጥሪ አቀርባለሁ። እዚህ ጋር አማራን ላለፉት 30 አመታት ነጻ በሚባል ብር ያስገደለ ብአዴን አሁን የቀን አበል ተቆርጦለት እየስገደለ እና እየገደለ ያለ ቡድን ይደርስልናል የሚል ተስፋ ከማድረግ ተቆጥባቹህ አካባቢያችሁ ያለ እንቅስቃሴ አስተውሉ። ባልተያያዘ መረጃ ጎንደር ላይ የነበረ የመሬት እደላ በአድማ ብተና በኩል መለስተኛ አለመግባባት ፈጥሯል።
1 8582Loading...
24
ይሔው ነው ‼ ውስጣዊ ጠላትና ቀዳዳ ባይኖር ማን ከውጭ መጥቶ ያጠቃሃል!? ውስጣችን ቢስተካከል ኖሮ አማራው  የማንም አላፊ አግዳሚ የፖለቲካ አፍ-መፍቻ እንዴት ይደረግ ነበር ‼ ቅድሚያ ውስጥህን ‼ ደካማነትም ፀብ ጫሪነት ነው ‼
1 8381Loading...
25
የያየሰው ሽመልስ የሴራ እርካብ የደም መንበር በሚለው መጽሐፉ በእስር ቤት የሚፈጸሙ ግፎችና ገጠመኙ ውስጥ ጠቅላይ ሚንስትሩን በፌስቡክሽ ወቅሰሻል በሚል በግፍ ስለታሰረች ሴት አስነብቦናል። ዛሬም ስለአርቲስት አማኑኤል ለምን ፖሰትክ በሚል ያያ ዘብ ጥያ መውረዱ ተሰምቷል። ይህ የሚያሳየው የያየሰው ጽሑፎች እውነታውን ከማሳየት በዘለለ ያልተጋነኑ መሆናቸውን ነው።
7900Loading...
26
ኦነግ በፖለቲካ ትግል የቆዩበትንና አሁንም ያሉበትን ዘመን ሳስብ ወያኔዎች በትጥቅ ትግል የቆዩበትን ዘመን ሳስብ እና የፋኖዎችን የአጭር ወራት ስኬት ሳስብ ~ I am humbling my self to thier determination and struggle.
2 0090Loading...
27
አዳሜ እየሰማሽ ነው? እኛ ስንነግርህ የነበረውን መረጃ ብርጋዴል ጀነራሉ በአደባባይ አረጋገጠልህ 😁 “በተለይ ጎጃም” ነው ያለው ሰውየው?
2 1102Loading...
28
ሰላም ጤና ይስጥልን የክሪፕቶ ቤተሰብ! ሁለተኛ ዙር እድል በራችሁ ላይ ቆሟል.... Notcoin ላመለጣችሁ ነው... ደግማችሁ አትሳሳቱ - ከፍታችሁ አስገቡት። Tapswap - #Verified የሆነ የSolana ያልተማከለ Blockchain ሳንቲም መሰብሰቢያ ጨዋታ (Token TAPS) ነው። አዲስ በመሆኑ ምክንያት ከነብዙ ስህተቱና ድክመቱ #Notcoin Tap በማድረግ በመነሻ ዋጋው ሲሰላ ከ$2000 USD በላይ ያገኙ አሉ። ስለሆነም በዚህ Solana #TapSwap በተቀናጀና በተደራጀ መልኩ መሰብሰብና ለራሳችን ሥራ መፍጠር አለብን። ፈጽሞ ችላ አትበሉት። ከታች ባለው ሊንክ ስትጀምሩ 2500 ኮይን ታገኛላችሁ። እናንተም ሌሎች ሰዎችን ስታስጀምሩ  መጫወቻው ላይ #ref የሚለውን በመንካትና ሊንክ #Generate በማድረግ ላኩላቸው። ሊንካችሁን በተለያዩ መንገዶች ለሌሎች አጋሩ። አሁኑኑ ጀምሩ !👇👇 https://t.me/tapswap_bot?start=r_975910859 እንደ ከዚህ ቀደሙ ታስኮችን ስሩ ! Autoclicker ተጠቀሙ ! ብዙ እንድትሰበስቡ ብዙ Boost አድርጉ! ልብ ይበሉ! ይህ ጨዋታ ምንም አይነት ክፍያ አይጠይቅም። ነገር ግን ብዙ ኮይን በመሰብሰብ ያንን ወደ ዶላር ቀይሮ መጠቀም የሚያስችል መልካም እድል ነው። ይህን መረጃ ለሚጠቅማቸው ሼር ያርጉላቸው
1840Loading...
29
ገራሚ ትውልድ ከላይ በድሮን ፈንጅ እንደዝናብ ቢርከፈከፍም ፣ ከታች ዙ-23 ቢያጓራም ጠላትን በልኩ እያነጋገረ የሚገኘው የአማራ ፋኖ በጎጃም ከእዚህ ጎን ለጎን  ለሁሉም አመራሮቹ ሀገራዊውን እና አለማቀፋዊውን አሁናዊ ሁኔታ የዳሰሰ ሰፊ ስልጠና ተሰጥቷል ።   👏👏👏 በነገራችን ላይ ቅዳሜ ሚኒሶታ    እሁድ ዳላስ እንገናኝ !   አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ
2 1116Loading...
30
መላ የአማራን ህዝብ እስርቤት አጭቆና በጦርነት ማግዶ በሀገራዊ ምክክር ሰላም አሰፍናለሁ ይላል። ድንቁርና ነው! ባይሆን ከምዕራባውያኑ ገንዘብ ለመለመን ይጠቀምበታል። በተረፈ ስላም እንዴት እንደሚረጋገጥ አማራው የተረዳ ይመስለኛል። የኢትዮጵያም ሆነ የአማራ ህዝብ ቁጥር አንድ የደህነንነት ስጋት ምንጭ ይነቀላል። ከዛ በኋላ ሰላም እንዴት እንደሚሰፍን ለደቡብ ሱዳንም ጭምር የተግባር ተኮር ስልጠና ይሰጣል ፋኖ! ይህ ደግሞ በፍጥነት አየሆነ ያለ ነው!
2 0940Loading...
31
ዛሬ ማንም ጥሬ-ጠላት  እየተነሳ  << ሰብረነዋል፤ ሲያለቅስ ሶፍት ስጡት ፤ አማራ ማልቀስ መብቱ ነው >>  የሚለን የለም ‼ በለቅሷችን የቀለደው ኦነጋዊ ስካቬንጀር በድላችን ልቡ መራድ ከጀመረ ቆይቷል ‼ እሳት በሚተፋ ክንዳቸው ደም የሚያስተፉ ልጆች የወለደው አማራ መራርርር ሆኖ መጥቷል ‼ ድል ለአማራ ትግል ‼
2 1210Loading...
32
በጨካኞቹ አውሬዎች የተጨፈጨፉ አማራዎች ሁሉ በየዘመናቸው ፥ በየታሪካቸው  የሚመዘገቡበት፣ የሚዘከሩበት ብሔራዊ መታሰቢያ እናቆማለን ‼ በአማራ ልጆች ደምና ላብ የሚቆም እና ደም-መላሽ የፍትሕ ቀናኢነታችንን የምናረጋግጥበት ይሆናል ‼ << መቼምና የትም እንዳይደገም >> የተባለው የቀይ ሽብር ክፋት በሌላኛው የኦሮሞ ኮለኔል አብይ አሕመድ የተባለ Butcher ተደግሟል። ኢትዮጵያ  "የአማራ ዘር ማጥፋት መርማሪ ኮሚሽን"  በማቋቋም ፍትሕ ታነግሳለች ብለን እንጠብቃለን። የአማራ ትግል ግን ታሪክ ይቀይራል ‼
2 0571Loading...
33
-ሻለቃ ፋኖ ሚናስ፤ አቅፎ ያልጠገበውን ህጻን ልጁን ትቶ ስለ ሀገሩና ስለ ወገኑ ዱ ቤቴ ያለ ፋኖ! መቼም አንረሳውም! ባለህበት ፈጣሪ ይጠብቅህ።
1 3310Loading...
የትህነግ ታጣቂ ራያ ላይ እየፈፀመው ያለው ሰቆቃ በገለልተኛ ሚዲያ እይታ! ከስር ያለው መረጃ ዓል አይን አማርኛ የትህነግ ታጣቂ እየፈፀመው ያለውን ተነግሮ የማያልቅ ሰቆቃ በወረራ ስር ያሉትን ነዋሪዎች አናግሮ ከዘገበው የተወሰደ ነው። #የትግራይ ታጣቂዎች ከመጡበት ዕለት አንስቶ ንብረታችን እየተነጠቀ ነው፡፡ ለገበያ የደረሰ ሀብ ሀብ አትክልቴን በልተውብኛል ሲጠግቡ ደግሞ በያዙት ጦር መሳሪያ በሰደፉ እና በአፈሙዙ እየመቱብኝ ነው” #በቀበሌያችን ከገቡበት ከሰኞ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ በገበሬው ቤት እየገቡ እየደበደቡን ነው። አርሶ አደር ጦር መሳሪያ አምጡ እያሉ እኛ ገበሬዎች ነን ፖለቲካ አናውቅም ብንልም ሊተውን አልቻሉም" #ከዚህ በፊት አብረውን ይኖሩ የነበሩ ነገር ግን በስጋት ምክንያት ወደ ትግራይ ተፈናቅለው የነበሩ ሰዎች ካሳለፍነው ሰኔ እና ግንቦት ወር ጀምሮ እየገቡ መኖር ጀምረዋል፣ ሳይገቡ የቀሩት ከዚህ በፊት በነበረው አስተዳድር ጊዜ ህዝብን ሲያንገላቱ እና ሲያማርሩ የነበሩት ብቻ ቀርተው ነበር" #ታጣቂዎች ሲቪል እየለበሱ ወደ ከተማዋ ነዋሪ መስለው እየገቡ ነው፣ የመንግስት ተቋማትን እየዘረፉ እና ፋይሎችን እያወደሙ የከተማዋ ነዋሪዎችንም ፍርሃት ውስጥ እንዲገባ የተለያዩ ጫናዎችን እያደረጉ ነው። በከተማዋ ያለው የፌደራል የጸጥታ ሀይል ቢኖርም ነዋሪውን ከመሰደድ አልታደገውም" #የፌደራል መንግስት ለራያ እና አላማጣ ጉዳይ ዘለቄታዊ መፍትሔ ይሰጠዋል ብለን እየጠበቅን ለትግራይ ታጣቂዎች አሳልፎ ሰጥቶናል። #በሰሌን ውሃ ቀበሌ የሚኖረው ሌላኛው አስተያየት ሰጪ በበኩሉ የትግራይ ታጣቂዎች የራያ እና አላማጣ የገጠር ቀበሌዎችን ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ መቆጣጠራቸውን፣ በየቀኑ አዳዲስ እና ተጨማሪ ታጣቂዎች ወደ አካባቢዎቹ እየገቡ መሆኑን አክሏል፡፡ ታጣቂዎቹ በየሰው ቤት እየገቡ የልጆችን ምግብ ሳይቀር እየበሉ እንደሆነ፣ ለባሏ የምሳ እቃ ለማድረስ ወደ እርሻ ቦታ እየሄደች ያለችን እናት ለአማራ ታጣቂ ልትሰጪ ነው በሚል እያንገላቱ ነው ያሉት እኝህ አስተያየት ሰጪ ታጣቂዎቹ ይህን ሲያደርጉም የፌደራል የጸጥታ ሀይሎች እያዩ የማስቆም ፍላጎት እንደሌላቸውም ነግሮናል፡፡ #ከዚህ በፊት ከመኖሪያ ቤታቸው ተፈናቅለው ወደ መቀሌ እና ሽሬ የሄዱ ነዋሪዎች ወደ ቀድሞ ቤታቸው ተመልሰው አብረን በጋራ እያረስን እና እየኖርን ቢሆንም ታጣቂዎቹ በድንገት መጥተው ለእንግልት እንደዳረጓቸውም አክሏል፡፡ #ታጣቂዎቹ በየጊዜው እየሰበሰቡም ከእንግዲህ እምናስተዳድራችሁ እኛ ነን፣ የያዛችሁትም የአማራ ክልል የነዋሪነት መታወቂያ ከእንግዲህ አይጠቅማችሁም፣ ልጆቻችሁን አምጡ እና ለአማራ ታጣቂዎች ድጋፍ እያደረጋችሁ ነው የሚሉ ወከባዎችን እያደረሱባቸው እንደሆነም እኝህ አስተያየት ሰጪ ተናግረዋል፡፡ #ወቅቱ የሚያዚያ ወር አዝመራ የምናዘምርበት ቢሆንም እርሻችንን ትተን በየቀኑ ምን እንሆን ይሆን የሚል ስቃይ ውስጥ ነን" @GetachewShiferaw
نمایش همه...
በሰሞነ - ሕማማት ታላቁን የድል መንገድ ጀምረነዋል። የድል ሳምንት ይሁን ‼
نمایش همه...
👍 15👏 5🙏 1
42 አመታትን ለእኔ ሳይል ከተራ ተዋጊነት እስከ ከፍተኛ ወታደራዊ መሪነት ታግሎ ዛሬም "ታናሽ ነኝ" ይላል። ምን አይነት ከፍታ ነው ጋሼ?
نمایش همه...
22👏 7🙏 2
Repost from Ethiopia Check
#FactCheck ዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት 'እረፍት የለሹ የኢትዮጵያው ጠ/ሚር አዲስ አበባን በፍጥነት እያዘመኗት ነው' ብሎ የሰራው ዘገባ የለም ከ6,890 በላይ ተከታታዮች ያሉት እና 'CHERBOLE' የሚል ስያሜ የሚጠቀም የትዊተር አካውንት ከዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት ድረ-ገጽ የተወሰደ የሚመስል አንድ የስክሪን ቅጂ (ስክሪንሾት) በትናትናው ዕለት ማጋራቱን ተመልክተል። በስክሪን ቅጂው ላይም 'Ethiopia's restless prime minister is modernising Addis Ababa too fast' ወይም ወደ አማርኛ ሲተረጎም 'እረፍት የለሹ የኢትዮጵያው ጠ/ሚር አዲስ አበባን በፍጥነት እያዘመኗት ነው' የሚል ርዕስ ይነበባል። በተጨማሪም ዝቅ ብሎ 'Abiy Ahmed is making the city too clean for Africa' የሚል ተቀጥያ ርዕስ ይነበባል። በዚህ ስክሪን ቅጂ ላይ ጽሁፉ እ.አ.አ ሚያዚያ 25/2024 ዓ.ም መታተሙን የሚገልጽ ቀን አመላካች መስመር (dateline) ይታያል። ከላይ የተጠቀሰውን ስክሪን ቅጂም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ጨምሮ በርካታ ሰዎች መልሰው ሲያጋሩት አስተውለናል። ሆኖም ኢትዮጵያ ቼክ ባደረገው ማጣራት ስክሪን ቅጂው ኤዲት ተደርጎ የተሰራ (doctored) መሆኑን አረጋግጧል። ዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት ከላይ በተጠቀሰው ቀን አዲስ አበባን የተመከተ ዘገባ ያስነበበ ሲሆን የተጠቀመው ርዕስ ግን 'The historic heart of Addis Ababa is being demolished' የሚል ወይም ሲተረጎም 'የአዲስ አበባ ታሪካዊ መሀል ቦታ እየፈረሰ ነው' የሚል ነበር። በተቀጥያ ርዕስነት ደግሞ ያስነበበው ጽሁፍ 'Abiy Ahmed is imposing his vision on Ethiopia's capital' የሚል ነበር። መፅሄቱ በዚህ ዘገባው 'የኮሪደር ልማት' በተባለው እንቅስቃሴ ሰለባ የሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎችን አነጋግሮ ሰፋ ያለ መረጃ አጋርቶ ነበር። በተጨማሪም ኤዲት በተደረገው ስክሪን ቅጂ የሆሄያትና የስርዐተ ነጥቦች አቀማመጥ ግድፈቶች በግልጽ እንደሚታዩ አስተውለናል። ትክክለኛውን የመጽሔቱን ዘገባ ይህን ማስፈንጠሪያ በመከተል ማግኘት ይቻላል: https://www.economist.com/middle-east-and-africa/2024/04/25/the-historic-heart-of-addis-ababa-is-being-demolished?utm_medium=social-media.content.np&utm_source=twitter&utm_campaign=editorial-social&utm_content=discovery.content መረጃውን አጋርተው የነበሩ አንዳንድ ግለሰቦች እና ባለስልጣናት ምናልባትም ስክሪን ቅጂው ሀሰተኛ መሆኑን ከተረዱ በኋላ በሚመስል መልኩ ቆይተው እንዳጠፉ መመልከት ችለናል። ኤዲት ተደርገው የሚሰራጩ ስክሪን ቅጂዎች ለሀሠተኛ መረጃ ሊያጋልጡን ስለሚችሉ ከማመናችንና መልሰን ከማጋራታችን በፊት ተገቢውን ጥንቃቄና ማጣራት እናድርግ። @EthiopiaCheck
نمایش همه...
The historic heart of Addis Ababa is being demolished

Abiy Ahmed is imposing his vision on Ethiopia’s capital

👍 3 1
ዜና ሹመት! የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ዋና አዛዡን ዋርካው ምሬ ወዳጆን አድርጎ መረጠ። በዛሬው ዕለት ሚያዚያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም የምስራቅ አማራ ፋኖ እና የወሎ ዕዝ ፋኖ ውህደት ፈጽሟል። ውህደቱ ከተፈፀመ በኋላ የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ዋና አዛዡን ዋርካው ምሬ ወዳጆን፣ ምክትል አዛዡን ደግሞ ኮረኔል ፈንታሁን ሙሃቤን አድርጎ መርጧል። ከወራት በፊት የተጀመረውና ሚያዚያ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ውህደቱን ለመፈፀም የተጀመረው ንግግር በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም ውህደት በመፈፀም፤ ቀሪ የዕዙን መዋቅራዊ አደረጃጀት በቀጣይ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ ተደርሷል። ጦሩም የደስታ ተኩስ በመተኮስ ውህደቱ ተፈጽሟል።
نمایش همه...
👏 19👍 9
የፋሺስቱ ስርአት አስጠባቂ አፋኝና ገዳይ የደህንነት ባለስልጣናት የሚንቀሳቀሱባቸውን ተሽከርካሪዎች አይነት እና የሰሌዳ ቁጥር እንዲሁም የመኖሪያ አድራሻ የተመለከቱ ጥብቅ መረጃዎች በግዮናውያን ተከላካይ የመረጃና ደህንነት ቡድን እጅ ውስጥ እንደሚገኝና በማንኛውም ጊዜ እርምጃ እንደሚዋድባቸው የአዲስ አበባ የፋኖ ክንፍ አረጋግጧል። ለአብነት ያህል በዛሬው እለት በስምሪት ላይ የነበሩ የደህንነቱ መስሪያ ቤት ከፍተኛ ባለስልጣን የያዙትና በተባበሩት መንግስታት ታርጋ የሚጠቀመው የሰሌዳ ቁጥር የተመድ–3170 Range Rover እሳቸውን በእጀባ ላይ የነበረ ኮድ ኢት 3-A25134 BMW SUV እንዲሁም ኮድ ኢት 3-A25124 Toyota Invincible ተሽከርካሪዎች እስከዚህ ደቂቃ ድረስ በንስሮቹ የክትትል አይን ውስጥ መሆናቸውን እናረጋግጣለን። የኦሮሙማን ፋሺስት ቡድን የመገርሰስ የመጨረሻው ዙር ዘመቻ ላይ እንገናኝ… ተብላችሗል። በነገራችን ላይ ህግ እና ስርአት የማይገዛው አረመኔና ደንቆሮ ቡድን የአለም አቀፍ ህግን በመጣስ የተባበሩት መንግስታትን ሰሌዳ ቁጥር ሲጠቀም ሃይ የሚለው እንኳን አለመኖሩ ባያስገርምም በጭቁኖች ክንድ በቅርቡ ግብአተ መሬቱ ይፈፀማል።
نمایش همه...
👍 8👏 3🔥 1👌 1
Repost from N/a
ሰላም ቤተሰብ! ጥቂት ነገር ስለ Tapswap.... Tapswap በSolana blockchain ስር የሚገኝ Tap to earn game ነው! የSolana blockchain በስሩ ብዙ cryptoዎች ያሉት ሲሆን በዚህ ሰኣት በጣም ጠንካራ የሆነው ራሱ Solana ነው! አሁን ላይ 1 Solana በገበያው ላይ ዋጋው ወደ 139 ዶላር ገደማ ሲሆን በዚህ ሳምንት ብቻ ከ 8% በላይ አድጓል! Tapswap አንዱ የSolana project ሲሆን Free airdrop ለመስጠት ዝግጅት ላይ ነው! ይህ Airdrop ደሞ ቴሌግራም ላይ Tap በማድረግ ብቻ የምታገኙት ነው! አብዛኛው ሀበሻ ስልኩን Tap አርጎ ከሚያገኘው 50ሺ ይልቅ ተቀጥሮ የሚሰራው 10ሺ ስለሚያስደስታቸው ለቴክኖሎጂ ሩቅ ነው! Anyhu ያልጀመራችሁ ጀምሩት.... ነፃ ስትሆኑ መደበሪያ አርጉት። 👇👇👇 https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_5555048346 ጨዋታውን ጀምራችሁ ነፃ Task ስትሰሩ Wallet connect አርጉ ይላችኋል... Phantom wallet download አርጋችሁ Connect አርጉት! እንደ ከዚህ በፊቱ Tap Tap ለማድረግ ያለምንም ድካም Autoclicker አፕ ተጠቀሙ። ስለሆነም በዚህ Solana #TapSwap በተቀናጀና በተደራጀ መልኩ መሰብሰብና በዚህ የኑሮ ትግል ለራሳችን ሥራ መፍጠር አለብን። ፈጽሞ ችላ አትበሉት። Tapswap ሁለትም ሶስትም ወር ሊቆይ ስለሚችል ሰፊ ጊዜ ኣላችሁ በደንብ ነጥብ ለመሰብሰብ። ይህን መረጃ ለሚጠቅማቸው ሼር ያርጉላቸው Join us 👉@ethiocryptofamily
نمایش همه...
👍 6🔥 1👏 1
መረጃ! በአማራ ህዝብ ላይ የጅምላ ፍ ጅ ት አዝዞ ሲያስ*ጨፈ*ጭፍ የከረመው የምዕራብ ዕዝ አዛዡ ጀነራል ብርሃኑ በቀለ ከኃላፊነቱ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ሊሄድ መሆኑ ተሠምቷል።  የአማራን ህዝብ ለማጥ*ፋት ተልዕኮ ተቀብሎ ብዙ ጭፍ*ጨፋ የፈፀመው ጠ*ላት ብርሃኑ በቀለ ለጊዜው መግለፅ ባለተፈለገ ሁኔታ እርምጃ  የተወሰደበት ሲሆን በህንድ ሀገር በሚገኝ ሆስፒታል ሲታከም ቆይቶ የተመለሰ ቢሆንም ጤንነቱ ሊሻለው ባለመቻሉ ለመቀየሩ ምክንያት እንደሆነ ታውቋል። በምትኩ ብርጋዴር ጀነራል ጎበና እንደሚሾምም የግዮናውያን ተከላካይ ንሥሮች የመረጃና ደህንነት ቡድን አረጋግጧል። ድል ለአማራ ህዝብ! ሞትና ውርደት ለአማራ ጠላቶች በሙሉ!
نمایش همه...
6👍 2
ለመላው የኦርቶዶክስ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለሆሳዕና በዓል በሰላም አደረሳችሁ! 🌿
نمایش همه...
13🔥 4👍 3
ነባሩ አልቋል፣ አዲስ ደግሞ ጠፍቷል! አገዛዙ "ለመከላከል ሰራዊት" ምዝገባ በሚል በበርካታ አካባቢዎች ማስታወቂያ ለጥፎ ቅስቀሳ ቢሰራም ተመዝጋቢ መጥፋቱ ተሰምቷል። "ነባሩ ሰራዊት የት እየገባ ነው በየጊዜው አዲስ የሰራዊት ምዝገባ ያስፈለገው" ለሚለው ምላሹ ግልፅ ቢሆንም "የመከላከያ ተቋም" የተባለው የግለሰብ ጠባቂ ተቋም በጥቅሉ ለመጠላቱና መናቁ ግን እነዚህ ግልፅ ማሳያዎች ናቸው። ለምሳሌ ይህ በፎቶው የሚታየው በሻሸመኔ ከተማ ለምዝገባ ቅስቀሳ የለጠፉት ባነር ቢሆንም የከተማዋ የበርካታ ቀበሌዎች ሪፖርት እንደሚያሳየው አንድ ተመዝጋቢ እንኳን አልተገኘም ተብሏል።
نمایش همه...
👏 5👍 3 1🤣 1