cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Warka Times

Warka Times is a multi-platform bi-lingual global online media service where credibility is a priority. We will keep you both informed and entertained. The infotainment presented on WT comes from wide variety of sources. FB 👉fb.com/warkatimesofficial

نمایش بیشتر
Advertising posts
8 213مشترکین
-824 ساعت
-527 روز
-17030 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

በሰሞነ - ሕማማት ታላቁን የድል መንገድ ጀምረነዋል። የድል ሳምንት ይሁን ‼
نمایش همه...
👍 8👏 5
42 አመታትን ለእኔ ሳይል ከተራ ተዋጊነት እስከ ከፍተኛ ወታደራዊ መሪነት ታግሎ ዛሬም "ታናሽ ነኝ" ይላል። ምን አይነት ከፍታ ነው ጋሼ?
نمایش همه...
22👏 7🙏 2
Repost from Ethiopia Check
#FactCheck ዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት 'እረፍት የለሹ የኢትዮጵያው ጠ/ሚር አዲስ አበባን በፍጥነት እያዘመኗት ነው' ብሎ የሰራው ዘገባ የለም ከ6,890 በላይ ተከታታዮች ያሉት እና 'CHERBOLE' የሚል ስያሜ የሚጠቀም የትዊተር አካውንት ከዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት ድረ-ገጽ የተወሰደ የሚመስል አንድ የስክሪን ቅጂ (ስክሪንሾት) በትናትናው ዕለት ማጋራቱን ተመልክተል። በስክሪን ቅጂው ላይም 'Ethiopia's restless prime minister is modernising Addis Ababa too fast' ወይም ወደ አማርኛ ሲተረጎም 'እረፍት የለሹ የኢትዮጵያው ጠ/ሚር አዲስ አበባን በፍጥነት እያዘመኗት ነው' የሚል ርዕስ ይነበባል። በተጨማሪም ዝቅ ብሎ 'Abiy Ahmed is making the city too clean for Africa' የሚል ተቀጥያ ርዕስ ይነበባል። በዚህ ስክሪን ቅጂ ላይ ጽሁፉ እ.አ.አ ሚያዚያ 25/2024 ዓ.ም መታተሙን የሚገልጽ ቀን አመላካች መስመር (dateline) ይታያል። ከላይ የተጠቀሰውን ስክሪን ቅጂም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ጨምሮ በርካታ ሰዎች መልሰው ሲያጋሩት አስተውለናል። ሆኖም ኢትዮጵያ ቼክ ባደረገው ማጣራት ስክሪን ቅጂው ኤዲት ተደርጎ የተሰራ (doctored) መሆኑን አረጋግጧል። ዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት ከላይ በተጠቀሰው ቀን አዲስ አበባን የተመከተ ዘገባ ያስነበበ ሲሆን የተጠቀመው ርዕስ ግን 'The historic heart of Addis Ababa is being demolished' የሚል ወይም ሲተረጎም 'የአዲስ አበባ ታሪካዊ መሀል ቦታ እየፈረሰ ነው' የሚል ነበር። በተቀጥያ ርዕስነት ደግሞ ያስነበበው ጽሁፍ 'Abiy Ahmed is imposing his vision on Ethiopia's capital' የሚል ነበር። መፅሄቱ በዚህ ዘገባው 'የኮሪደር ልማት' በተባለው እንቅስቃሴ ሰለባ የሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎችን አነጋግሮ ሰፋ ያለ መረጃ አጋርቶ ነበር። በተጨማሪም ኤዲት በተደረገው ስክሪን ቅጂ የሆሄያትና የስርዐተ ነጥቦች አቀማመጥ ግድፈቶች በግልጽ እንደሚታዩ አስተውለናል። ትክክለኛውን የመጽሔቱን ዘገባ ይህን ማስፈንጠሪያ በመከተል ማግኘት ይቻላል: https://www.economist.com/middle-east-and-africa/2024/04/25/the-historic-heart-of-addis-ababa-is-being-demolished?utm_medium=social-media.content.np&utm_source=twitter&utm_campaign=editorial-social&utm_content=discovery.content መረጃውን አጋርተው የነበሩ አንዳንድ ግለሰቦች እና ባለስልጣናት ምናልባትም ስክሪን ቅጂው ሀሰተኛ መሆኑን ከተረዱ በኋላ በሚመስል መልኩ ቆይተው እንዳጠፉ መመልከት ችለናል። ኤዲት ተደርገው የሚሰራጩ ስክሪን ቅጂዎች ለሀሠተኛ መረጃ ሊያጋልጡን ስለሚችሉ ከማመናችንና መልሰን ከማጋራታችን በፊት ተገቢውን ጥንቃቄና ማጣራት እናድርግ። @EthiopiaCheck
نمایش همه...
The historic heart of Addis Ababa is being demolished

Abiy Ahmed is imposing his vision on Ethiopia’s capital

👍 3 1
ዜና ሹመት! የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ዋና አዛዡን ዋርካው ምሬ ወዳጆን አድርጎ መረጠ። በዛሬው ዕለት ሚያዚያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም የምስራቅ አማራ ፋኖ እና የወሎ ዕዝ ፋኖ ውህደት ፈጽሟል። ውህደቱ ከተፈፀመ በኋላ የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ዋና አዛዡን ዋርካው ምሬ ወዳጆን፣ ምክትል አዛዡን ደግሞ ኮረኔል ፈንታሁን ሙሃቤን አድርጎ መርጧል። ከወራት በፊት የተጀመረውና ሚያዚያ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ውህደቱን ለመፈፀም የተጀመረው ንግግር በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም ውህደት በመፈፀም፤ ቀሪ የዕዙን መዋቅራዊ አደረጃጀት በቀጣይ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ ተደርሷል። ጦሩም የደስታ ተኩስ በመተኮስ ውህደቱ ተፈጽሟል።
نمایش همه...
👏 19👍 8
የፋሺስቱ ስርአት አስጠባቂ አፋኝና ገዳይ የደህንነት ባለስልጣናት የሚንቀሳቀሱባቸውን ተሽከርካሪዎች አይነት እና የሰሌዳ ቁጥር እንዲሁም የመኖሪያ አድራሻ የተመለከቱ ጥብቅ መረጃዎች በግዮናውያን ተከላካይ የመረጃና ደህንነት ቡድን እጅ ውስጥ እንደሚገኝና በማንኛውም ጊዜ እርምጃ እንደሚዋድባቸው የአዲስ አበባ የፋኖ ክንፍ አረጋግጧል። ለአብነት ያህል በዛሬው እለት በስምሪት ላይ የነበሩ የደህንነቱ መስሪያ ቤት ከፍተኛ ባለስልጣን የያዙትና በተባበሩት መንግስታት ታርጋ የሚጠቀመው የሰሌዳ ቁጥር የተመድ–3170 Range Rover እሳቸውን በእጀባ ላይ የነበረ ኮድ ኢት 3-A25134 BMW SUV እንዲሁም ኮድ ኢት 3-A25124 Toyota Invincible ተሽከርካሪዎች እስከዚህ ደቂቃ ድረስ በንስሮቹ የክትትል አይን ውስጥ መሆናቸውን እናረጋግጣለን። የኦሮሙማን ፋሺስት ቡድን የመገርሰስ የመጨረሻው ዙር ዘመቻ ላይ እንገናኝ… ተብላችሗል። በነገራችን ላይ ህግ እና ስርአት የማይገዛው አረመኔና ደንቆሮ ቡድን የአለም አቀፍ ህግን በመጣስ የተባበሩት መንግስታትን ሰሌዳ ቁጥር ሲጠቀም ሃይ የሚለው እንኳን አለመኖሩ ባያስገርምም በጭቁኖች ክንድ በቅርቡ ግብአተ መሬቱ ይፈፀማል።
نمایش همه...
👍 8👏 3🔥 1👌 1
Repost from N/a
ሰላም ቤተሰብ! ጥቂት ነገር ስለ Tapswap.... Tapswap በSolana blockchain ስር የሚገኝ Tap to earn game ነው! የSolana blockchain በስሩ ብዙ cryptoዎች ያሉት ሲሆን በዚህ ሰኣት በጣም ጠንካራ የሆነው ራሱ Solana ነው! አሁን ላይ 1 Solana በገበያው ላይ ዋጋው ወደ 139 ዶላር ገደማ ሲሆን በዚህ ሳምንት ብቻ ከ 8% በላይ አድጓል! Tapswap አንዱ የSolana project ሲሆን Free airdrop ለመስጠት ዝግጅት ላይ ነው! ይህ Airdrop ደሞ ቴሌግራም ላይ Tap በማድረግ ብቻ የምታገኙት ነው! አብዛኛው ሀበሻ ስልኩን Tap አርጎ ከሚያገኘው 50ሺ ይልቅ ተቀጥሮ የሚሰራው 10ሺ ስለሚያስደስታቸው ለቴክኖሎጂ ሩቅ ነው! Anyhu ያልጀመራችሁ ጀምሩት.... ነፃ ስትሆኑ መደበሪያ አርጉት። 👇👇👇 https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_5555048346 ጨዋታውን ጀምራችሁ ነፃ Task ስትሰሩ Wallet connect አርጉ ይላችኋል... Phantom wallet download አርጋችሁ Connect አርጉት! እንደ ከዚህ በፊቱ Tap Tap ለማድረግ ያለምንም ድካም Autoclicker አፕ ተጠቀሙ። ስለሆነም በዚህ Solana #TapSwap በተቀናጀና በተደራጀ መልኩ መሰብሰብና በዚህ የኑሮ ትግል ለራሳችን ሥራ መፍጠር አለብን። ፈጽሞ ችላ አትበሉት። Tapswap ሁለትም ሶስትም ወር ሊቆይ ስለሚችል ሰፊ ጊዜ ኣላችሁ በደንብ ነጥብ ለመሰብሰብ። ይህን መረጃ ለሚጠቅማቸው ሼር ያርጉላቸው Join us 👉@ethiocryptofamily
نمایش همه...
👍 6🔥 1👏 1
መረጃ! በአማራ ህዝብ ላይ የጅምላ ፍ ጅ ት አዝዞ ሲያስ*ጨፈ*ጭፍ የከረመው የምዕራብ ዕዝ አዛዡ ጀነራል ብርሃኑ በቀለ ከኃላፊነቱ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ሊሄድ መሆኑ ተሠምቷል።  የአማራን ህዝብ ለማጥ*ፋት ተልዕኮ ተቀብሎ ብዙ ጭፍ*ጨፋ የፈፀመው ጠ*ላት ብርሃኑ በቀለ ለጊዜው መግለፅ ባለተፈለገ ሁኔታ እርምጃ  የተወሰደበት ሲሆን በህንድ ሀገር በሚገኝ ሆስፒታል ሲታከም ቆይቶ የተመለሰ ቢሆንም ጤንነቱ ሊሻለው ባለመቻሉ ለመቀየሩ ምክንያት እንደሆነ ታውቋል። በምትኩ ብርጋዴር ጀነራል ጎበና እንደሚሾምም የግዮናውያን ተከላካይ ንሥሮች የመረጃና ደህንነት ቡድን አረጋግጧል። ድል ለአማራ ህዝብ! ሞትና ውርደት ለአማራ ጠላቶች በሙሉ!
نمایش همه...
6👍 2
ለመላው የኦርቶዶክስ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለሆሳዕና በዓል በሰላም አደረሳችሁ! 🌿
نمایش همه...
13🔥 4👍 3
ነባሩ አልቋል፣ አዲስ ደግሞ ጠፍቷል! አገዛዙ "ለመከላከል ሰራዊት" ምዝገባ በሚል በበርካታ አካባቢዎች ማስታወቂያ ለጥፎ ቅስቀሳ ቢሰራም ተመዝጋቢ መጥፋቱ ተሰምቷል። "ነባሩ ሰራዊት የት እየገባ ነው በየጊዜው አዲስ የሰራዊት ምዝገባ ያስፈለገው" ለሚለው ምላሹ ግልፅ ቢሆንም "የመከላከያ ተቋም" የተባለው የግለሰብ ጠባቂ ተቋም በጥቅሉ ለመጠላቱና መናቁ ግን እነዚህ ግልፅ ማሳያዎች ናቸው። ለምሳሌ ይህ በፎቶው የሚታየው በሻሸመኔ ከተማ ለምዝገባ ቅስቀሳ የለጠፉት ባነር ቢሆንም የከተማዋ የበርካታ ቀበሌዎች ሪፖርት እንደሚያሳየው አንድ ተመዝጋቢ እንኳን አልተገኘም ተብሏል።
نمایش همه...
👏 5👍 3 1🤣 1
አርበኝነት ምልክቱም ወንጀል ሆኗል! በተለያየ የጥበብ ስራ ስለ አርበኝነት መስራት በአገዛዙ ከፋኖ ጋር እየተገናኘ ወንጀል ተደርጓል። አሁን ስለ አርበኝነት መስራት ብቻ ሳይሆን ከአሁን ቀደም የሰሩትም እንደ ወንጀል ተቆጥሮባቸው  እየታሰሩ ነው። በአቦል_ቲቪ ዲ ኤስ ቲቪ ኢትዮጵያ ላይ "ገብርዬ" በተሰኘው ተከታታይ ፊልም ዋና ገፀባህርይ የሆነውን ፊታውራሪ ገብርዬን  ሆኖ የተወነው  ሰለሞን እውነቱ  ከታሰረ ሁለት ወራቶችን እንዳስቆጠረ የተዋናዩ የቅርብ ወዳጆቹ ገልፀዋል።   በተመሳሳይ አርቲስት አማኑኤል ሰሞኑን የታሰረ ሲሆን ስለ አርቲስቱ ፅፈሃል በሚል ያያ ዘልደታም ለእስር ተዳርጓል። አርቲስቶቹ በተለያየ ጊዜ የአርበኝነት ገፀባህርይ ተላብሰው የሰሯቸው ፊልሞች ጭምር እንደ ወንጀል ተቆጥረው፣ በባለ ጊዜ የአገዛዙ  የስነ ጥበብ ሰዎችና አክቲቪስቶች ጥቆማ ለእስር እየተዳረጉ ነው። ያለ ምንም ወንጀል የወከሉት የአርበኝነት ምልክት ወንጀል ተደርጎባቸው ለሚታሰሩት አርቲስቶች ድምፅ መሆን ያስፈልጋል። @GetachewShiferaw
نمایش همه...