683
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-37 روز
-1030 روز
آرشیو پست ها
Repost from Arada education office
ቀን 19/09/2016 ዓ.ም
ለሁሉም የመንግስት እና የግል ት/ቤቶች በሙሉ
ነገ ግንቦት 20 ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።
እንኳን ደስአለን
በቀን12/09/2016ዓ.ም በአ/ቃ/ክ/ከበወረዳ 04 ት/ጽ/ቤት ባሉ የግል እና የመንግስ ትምህርት ቤቶች በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል መካክል በተደረገ ጥያቄና መልስ ደማቅና ካባድ ፉክክር የታየበት ውድድር ተካሂዷል።በዚህ ውድድር ትምህርትቤታችን በመወክል 2ኛ አቢጊያ ትግሉ 3ኛ ኢክራም ረሻድ አሽንፈዋል።
በአ/ቃ/ክ/ከ ወረዳ 4 ት/ጽ/ቤት የ2016 አ/ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ጥያቄና መልሰ በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል ። በዛሬዉ እለት በተደረገው ደማቅና ከባድ ፉክክር የተሞላበት ውድድር በአማርኛው መርዓ ግብር ከ8ኛ ክፍሎች መሀከል 1ኛ ሲፈን አብነት ከአቤኔዘር 2ኛ አቢግያ ተክሉ ከአልታሜራ 3ኛ ኢክራም ረሻድ ከአልታሜራ እንዲሁም ከ6ኛ ክፍሎች መሀከል 1ኛ ኖቤል ሙሉጌታ ከአቤኔዘር 2ኛ ሜላላ አብዬት ከሲያትል 3ኛ ሳሙኤል ከረሙ ከገላን ቁ. 2 ያሸነፉ ሲሆን ከአፋን ኦሮሞ ት/ክፍል 8ኛ ክፍል 1ኛ እቴነሸ ለሜሳ 2ኛ ጴጥሮሰ ቢክሲሳ 3ኛ ቀነኒሳ ታምሩ ከ6ኛ ክፍል 1ኛ እዝቂያሰ ላቃቸው 2ኛ ምስጋኑ ገመቹ 3ኛ ዳዲ ፈይሳ ከገላን ቁ.2 ት/ቤት ሲሆኑ ለአሸናፊ ተማሪዎች እና ትምህርት ተቋማት የማበረታቻ ሽልማት በመስጠት መርዓ ግብሩ ተጠናቋል ።
+5
⭐️የ2016 ዓ.ም የፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ
⭐️የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሐምሌ 3-5 ለማህበራዊ ሳይንስ እና ከሐምሌ 9 -11/2016 ለተፈጥሮ ሳይንስ) በቅደም ተከተል ይሰጣል!!
⛔️የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሰኔ 12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!)
✅የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ( ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም )ይሰጣል
+5
⭐️የ2016 ዓ.ም የፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ
⭐️የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሐምሌ 3-5 ለማህበራዊ ሳይንስ እና ከሐምሌ 9 -11/2016 ለተፈጥሮ ሳይንስ) በቅደም ተከተል ይሰጣል!!
⛔️የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሰኔ 12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!)
✅የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ( ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም )ይሰጣል
+5
⭐️የ2016 ዓ.ም የፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ
⭐️የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሐምሌ 3-5 ለማህበራዊ ሳይንስ እና ከሐምሌ 9 -11/2016 ለተፈጥሮ ሳይንስ) በቅደም ተከተል ይሰጣል!!
⛔️የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሰኔ 12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!)
✅የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ( ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም )ይሰጣል
+5
⭐️የ2016 ዓ.ም የፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ
⭐️የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሐምሌ 3-5 ለማህበራዊ ሳይንስ እና ከሐምሌ 9 -11/2016 ለተፈጥሮ ሳይንስ) በቅደም ተከተል ይሰጣል!!
⛔️የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሰኔ 12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!)
✅የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ( ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም )ይሰጣል
በ 2016ዓ.ም በክፍለ ከተማ ደረጃ በተዘጋጅው የሳይንስና ፍጠራ ስራ በመሳተፍ 2ኛ በመውጣት የዋንጫ ተሽላሚ በመሆናችን እንኳን ደስአለን።
