fa
Feedback
Abay Mado Catholic Academy (Bahir Dar)

Abay Mado Catholic Academy (Bahir Dar)

رفتن به کانال در Telegram
1 174
مشترکین
+624 ساعت
+67 روز
-430 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+22
در 0 کانال‌ها
اوت '26
+35
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '26
+75
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+40
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+69
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+68
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+91
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+56
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+40
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+56
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+751
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
15 سپتامبر+7
14 سپتامبر+7
13 سپتامبر+3
12 سپتامبر+1
11 سپتامبر0
10 سپتامبر+1
09 سپتامبر0
08 سپتامبر+1
07 سپتامبر0
06 سپتامبر+1
05 سپتامبر0
04 سپتامبر0
03 سپتامبر+1
02 سپتامبر0
01 سپتامبر0
پست‌های کانال
2
بدون متن...
222
3
بدون متن...
3
4
بدون متن...
223
5
بدون متن...
1
6
بدون متن...
443
7
ቀን 28/12/2018 ዓ ም ለአባይ ማዶ ካቶሊክ አካዳሚ መምህራንና ሰራተኞች በሙሉ ሰኞ ማለትም 02/13/2018 ዓ ም የቅድመ ዝግጅት ስራ ሰለሚጀመር ሁሉም ሰራተኛ ከጣቱ 2:30 እንድትገኙ ። ት/ቤቱ !!
1 089
8
ቀን፡-27/12/2018ዓ.ም ማስታወቂያ ለአባይ ማዶ ካቶሊክ አካዳሚ አንደኛ ደረጃ መምህራን በሙሉ፤ እንኳን ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ሰኞ ማለትም 02/13/2018ዓ.ም የክፍለ ጊዜ ድልድል ስለምንሰራ ሁላችሁም መምህራን ከጠዋቱ 2፡30 በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ እንድትገኙ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ ት/ቤቱ !! ማሳሰቢያ፡- ቴሌግራም የምትጠቀሙ መምህራን ለማይጠቀሙ መምህራን መረጃውን እንድታደርሱ እንጠይቃለን፡፡
1 176
9
ቀን፡-27/12/2018ዓ.ም ማስታወቂያ ለአባይ ማዶ ካቶሊክ አካዳሚ አንደኛ ደረጃ መምህራን በሙሉ፤ እንኳን ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ሰኞ ማለትም 02/13/2018ዓ.ም የክፍለ ጊዜ ድልድል ስለምንሰራ ሁላችሁም መምህራን ከጠዋቱ 2፡30 በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ እንድትገኙ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ ት/ቤቱ !! ማሳሰቢያ፡- ቴሌግራም የምትጠቀሙ መምህራን ለማይጠቀሙ መምህራን መረጃውን እንድታደርሱ እንጠይቃለን፡፡ቀን፡-27/12/2018ዓ.ም ማስታወቂያ ለአባይ ማዶ ካቶሊክ አካዳሚ አንደኛ ደረጃ መምህራን በሙሉ፤ እንኳን ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ሰኞ ማለትም 02/13/2018ዓ.ም የክፍለ ጊዜ ድልድል ስለምንሰራ ሁላችሁም መምህራን ከጠዋቱ 2፡30 በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ እንድትገኙ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ ት/ቤቱ !! ማሳሰቢያ፡- ቴሌግራም የምትጠቀሙ መምህራን ለማይጠቀሙ መምህራን መረጃውን እንድታደርሱ እንጠይቃለን፡፡
1
10
Photo from Abebe
Photo from Abebe
1 429
11
Photo from Abebe
Photo from Abebe
1 268
12
ማስታወቂያ ትምህርት ሚኒስቴር በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የ9ኛና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል። በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች በዚህ ሊንክ https://
ማስታወቂያ ትምህርት ሚኒስቴር በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የ9ኛና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል። በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች በዚህ ሊንክ https://sbs.moe.gov.et/apply መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
1 090
13
ማስታወቂያ ትምህርት ሚኒስቴር በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የ9ኛና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል። በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች በዚህ ሊንክ https://sbs.moe.gov.et/apply መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
892
14
Photo from Josi
Photo from Josi
956
15
بدون متن...
49
16
بدون متن...
55
17
በአማራ ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ ***** ሐምሌ 27/2018 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ) በአማራ ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት በቴክኖሎጅ ታርሞ ይፋ የተደረገ ሲሆን በክልሉ 194374 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸው ይታወቃል። ፈተናውን ከወሰዱት ተማሪዎች መካከልም 165342(85.06%) ተማሪዎች 50% እና በላይ ውጤት አስመዝግበዋል። ይህም ከባለፈው አመት ተመሳሳይ አፈፃፀም ጋር ሲነፃፀር የ3% ብልጫ አሳይቷል። ተማሪዎች በሁለት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት የሚችሉ ሲሆን :- ➊ በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application ) ላይ 1) ለ6ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara6.ministry.et/#/result የሚለውን አድራሻ በመፃፍ 2) በሚመጣው ቅጽ (form) ላይ የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number) እና ስም በአማርኛ በማስገባት 3) ዉጤት ይመልከቱ (Check your result) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ማየት ይችላሉ፡፡ ❷ በተጨማሪም @emacs_ministry_result_qmt_bot በሚለው የቴሌግራም ቦት ላይ በመግባት ተማሪዎች ውጤታቸውን መመልከት የሚችሉ ሲሆን ለመጀመሪያ 1) start የሚለውን ይጫኑ! 2) በመቀጠልም ክፍልዎን ይምረጡ 3) ከዚያም ክልልዎን ይምረጡ 4) በመቀጠል የምዝገባ መለያ ቁጥር እና የመጀመሪያ ስምን በማስገባት ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ። ተማሪዎች ማንኛውም ከውጤት ጋር የተያያዘ ቅሬታ ካላቸው ማቅረብ ይችላሉ። ቅሬታቸውንም ለማቅረብ ➌ በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ላይ ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application ) 1) ለ6ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara6.ministry.et/#/complaint የሚለውን አድራሻ በመፃፍ 2) በሚመጣው ቅጽ(form) ላይ የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number) እና የተማሪውን የመጀመሪያ ስም (First Name)በማስገባት 3) የትምህርት ዓይነት አሳይ(Fetch course) የሚለውን ቁልፍ በመጫን 4) ቅሬታ ማቅረብ የሚፈልጉበትን ይምረጡ 5) በመጨረሻም ሪፖርት (Add Complaint) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ቅሬታቸውን ማቅረብ ይችላሉ። ማስታወሻ ፡ በቅድሚያ ቪፒኤን ማጥፋት ይኖርባችኋል፡፡
1 181
18
Congratulations and we are proud of you
931
19
School ABAY CATHOLIC Woreda ATSE TEWODROS Zone BAHIRDAR Female Full Name ሠላም ከፋለ ውባለ 98.33 Average 99.99 Percentile 590 Total
School ABAY CATHOLIC Woreda ATSE TEWODROS Zone BAHIRDAR Female Full Name ሠላም ከፋለ ውባለ 98.33 Average 99.99 Percentile 590 Total
981
20
በአማራ ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ። ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ) በአማራ ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። ከሰኔ 3-5/2018ዓ.ም ለተከታታይ ሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት በቴክኖሎጅ ታርሞ ይፋ የተደረገ ሲሆን በክልሉ 173699 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸው ይታወቃል። ፈተናውን ከወሰዱት ተማሪዎች መካከልም 135003 ተማሪዎች 50% እና በላይ ውጤት አስመዝግበዋል። ተማሪዎችም ውጤታቸውን በሁለት አማራጮች ማየት የሚችሉ ሲሆን:- ➊ በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application ) ላይ 1) ለ8ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara.ministry.et/#/result የሚለውን አድራሻ በመፃፍ 2) በሚመጣው ቅጽ (form) ላይ የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number) እና ስም በአማርኛ በማስገባት 3) ዉጤት ይመልከቱ (Check your result) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ማየት ይችላሉ፡፡ ❷ በተጨማሪም @emacs_ministry_result_qmt_bot በሚለው የቴሌግራም ቦት ላይ በመግባት ተማሪዎች ውጤታቸውን መመልከት የሚችሉ ሲሆን መጀመሪያ 1) start የሚለውን ይጫኑ! 2) በመቀጠልም ክፍልዎን ይምረጡ 3) ከዚያም ክልልዎን ይምረጡ 4) በመቀጠል የምዝገባ መለያ ቁጥር እና የመጀመሪያ ስምን በማስገባት ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ። ተማሪዎች ማንኛውም ከውጤት ጋር የተያያዘ ቅሬታ ካላቸው ቅሬታ ማቅረብ የሚችሉ ሲሆን ይችላሉ። ቅሬታቸውንም ለማቅረብ ➌ በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ላይ ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application ) ላይ 1) ለ8ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara.ministry.et/#/complaint የሚለውን አድራሻ በመፃፍ 2) በሚመጣው ቅጽ(form) ላይ የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number) እና የተማሪውን የመጀመሪያ ስም (First Name)በማስገባት 3) የትምህርት ዓይነት አሳይ(Fetch course) የሚለውን ቁልፍ በመጫን 4) ቅሬታ ማቅረብ የሚፈልጉበትን ይምረጡ 5) በመጨረሻም ሪፖርት (Add Complaint) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ቅሬታቸውን ማቅረብ ይችላሉ። ማስታወሻ ፡ በቅድሚያ ቪፒኤን ማጥፋት ይኖርባችኋል፡፡ 👉 2018ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
1 041