Select College
رفتن به کانال در Telegram
3 790
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+17 روز
-1530 روز
آرشیو پست ها
3 790
Dear Test Takers,
This is to share with you the schedule for the upcoming Exit Exam. The exam schedule for the Exit exams taking place from Sene 02–10, 2017.
Please be informed that there will be Three sessions per day, and each test taker will sit for the exam in the same designated test room for all exams.
• session 1: 8:30 a.m. – 11:00 A.M. (Session 1 ተፈታኞች ጧት 2 ሰዐት 30 – 5 ሰዐት)
• session 2: 11:30a.m. – 2:00 P.M. (Session 2 ተፈታኞች ከረፋዱ 5 ሰዐት 30 – 8 ሰዐት)
• session 3: 2:00 p.m. – 3:30 p.m. (Session 3 ተፈታኞች ከሰዓት 8 ሰዐት – 9 ሰዐት 30)
All test takers are required to report to their respective test rooms at least 30 minutes before the start of the exam.
Sincerely,
3 790
Accounting And Finance Exit Exam takers whose names are not listed under the Sene 02, 2017 list are scheduled to take their exam on Sene 05, 2017 during Session 3. Please refer to the exam takers list below.
3 790
Repost from Select Online Academy
#ልዩ_ቅናሽ 75% Off
ለማትሪክ ተፈታኞች 🎉
ለዘንድሮ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና (ማትሪክ) ተፈታኝ ተማሪዎች
በአጭር ጊዜ ውጤታማ የሚያረጋችሁ የኦንላይን መተግበሪያ ላይ ልዩ ቅናሽ አድርገናል።
⌛ESSLCE ፓኬጅ : በ250 ብር ብቻ
📔 Concise Summary ፓኬጅ : በ250 ብር ብቻ
#ESSLCE_With_Model_Exams: የማትሪክ ዝግጅት ፓኬጅ - ከ2012 እስከ 2016 ዓ.ም ድረስ የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ፣
#Concise_Summary_With_Model_Exams(Grade 9-12): ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉትን ትምህርቶች አጫጭር ማስታወሻዎች፣
#Ethiopian_New_Curriculum_All_Subjects: ሙሉ ኮርስ– ለእያንዳንዱ ትምህርት በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ።
#Short_Notes: አጫጭር ኖቶች– የየአመቱ ትምህርቶችን ቀለል ባል መልኩ ፣ በእያንዳንዱ ትምህርት ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ
ይፍጠኑ ይህ እድል እንዳያልጥዎ
www.selectacademy.edu.et በመመዝገብ ዝግጅቶን አሁኑኑ ይጀምሩ።
መልካም እድል ለመላው ተፈታኞች
ለበለጠ መረጃ
+251 926 913 404 | 9521
Join Our Telegram
@Select_Academy
@Select_Academy
@Select_Academy
የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ
👇👇👇
Facebook:https://www.facebook.com/selectonlineacademyet
TikTok: tiktok.com/@selectonlineacademy
3 790
Repost from Select Online Academy
#አስደሳች_ዜና!
ለዘንድሮ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና (ማትሪክ) ተፈታኝ ተማሪዎች
በአጭር ጊዜ ውጤታማ የሚያረጋችሁ የኦንላይን መተግበሪያ ይዘንላቹ መጥተናል።
#ESSLCE_With_Model_Exams: የማትሪክ ዝግጅት ፓኬጅ - ከ2012 እስከ 2016 ዓ.ም ድረስ የተፈተኑትን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ ጋር የቀረበ።
#Concise_Summary_With_Model_Exams(Grade 9-12): ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉትን ትምህርቶች በሙሉ በማጠቃልያ መልክ የያዘ ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና መዘጋጀት በዋናነት የሚጠቅም።
#Ethiopian_New_Curriculum_All_Subjects: ሙሉ ኮርስ– ለእያንዳንዱ ትምህርት በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ።
#Short_Notes: አጫጭር ኖቶች– የየአመቱ ትምህርቶችን ቀለል ባል መልኩ ፣ በእያንዳንዱ ትምህርት ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ
ይፍጠኑ ይህ እድል እንዳያልጥዎ
www.selectacademy.edu.et በመመዝገብ ዝግጅቶን አሁኑኑ ይጀምሩ።
መልካም እድል ለመላው ተፈታኞች
ለበለጠ መረጃ
+251 926 913 404 | 9521
————————————————
3 790
ሰሌክት ኮሌጅ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላምና የደስታ እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቱን ይገልፃል።
#selectcollege #Easter #ፋሲካ #Ethiopia
3 790
Last Saturday April 4,2017 E.C our college Nursing and Pharmacy students traveled to ask Gegesenon mentally I'll people rehabilitation center with their instructors.
3 790
We’re honored to receive a certificate of recognition from the Bole Sub-City Education Bureau, celebrating Select College for its impactful contributions to research and community service. 🙌
This recognition highlights our role in providing expert evaluations for action research projects conducted by dedicated school teachers across the sub-city.
Through our continued support, we aim to foster a culture of inquiry, reflective practice, and evidence-based decision-making in education. 💡📚
A heartfelt thank you to Bole Sub-City for the appreciation — we're excited to keep working together toward educational excellence! 🤝✨
#SelectCollege #EducationalExcellence #ResearchInEducation #CommunityImpact #BoleSubCity #TeachersMatter #ReflectivePractice #EducationMatters #CollaborationForChange
3 790
ሰሌክት ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ ፤ በዓሉ የሰላም እና የደስታ እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቱን ይገልፃል።
የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ👇👇👇
https://linktr.ee/selectcollege
3 790
በቅርቡ ለሚጀመረው በኦንላይን የታገዘ የገጽ ለገጽ የመውጫ ፈተና ዝግጅት
1. ትምህርቱ የሚሰጥበት ቀን እና ሰዓት፣
2. የትምህርት አይንቶች ፕሮግራም
3. የሚሳተፉት አስተማሪዎችን ለመምረጥ
ነገ 11:00 ሰዓት በሰሌክት ኮሌጅ መገናኛ ካምፓስ ስብሰባ ይካሄዳል።
በተጨማሪም፣ ከሁሉም የክፍል ተወካዮች ጋር ከተወያይን በኋላ ለሁሉም የመውጫ ፈተና ተፈታኞች በአጭር ጌዜ ውስጥ ገለጻ እናደርጋለን።
3 790
Repost from አዲስ ሪፖርተር - NEWS
የመውጫ ፈተና ወስደው ለወደቁ ተማሪዎች Special Diploma ሊሰጥ ነው።
የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ማለፍ ላልቻሉ ተፈታኞች Special Diploma ሊሰጥ መሆኑን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል።
ፈተናውን ለወደቁ ዕጩ ተመራቂዎች ልዩ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት በቅርቡ መሠጠት እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት አረጋግጧል።
ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ያደረገውን ተከታታይ ውይይት ተከትሎ ውሳኔ ላይ መደረሱን ለቲክቫህ ተናግሯል።
ተማሪዎቹ ሥራ እየሠሩ በማንኛውም ጊዜ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ክፍት መሆኑንም ህብረቱ ገልጿል።
ፈተናውን ወስደው የሚያልፉ ተፈታኞች በስፔሻል ዲፕሎማው ምትክ ዲግሪ ይሰጣቸዋል ተብሏል።
የስፔሻል ዲፕሎማ የደመወዝ ስኬል እንዲወጣለት ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተወያየ ይገኛል።
ምንጭ፡ ቲክቫህ ዩንቨርሲቲ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
3 790
የNGAT ፈተናና ምዝገባ ቀን ተራዘመ።
የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት ተራዘመ።
ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢት 01/2017 መጠናቀቁ እና ፈተናው መጋቢት 05/2017 ከ3፡00 ጀምሮ እንደሚሰጥ መገለጹ ይታወሳል።
ይሁን እንጂ በአንዳንድ ተፈታኞች ጥያቄ መሰረት ምዝገባው እስከ መጋቢት 04/2017 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12:00 የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።
ፈተናው ደግሞ መጋቢት 12/2017 ከ3:00 ጀምሮ እንደሚሰጥ ገልጿል።
በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች ምዝገባቸውን ወደ https://ngat.ethernet.edu.et/registration በመግባት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።
#MoE
