ጊዮርጊሳዊ መረጃዎች በምናሴ ሳንጆርጅ እና ሀብታሙ ቪቫ
1 288مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-37 روز
-2230 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
አሳዛኝ መረጃ
.
ቅዱስ ጊዮርጊስ vs KMKM የቻምፒየንስ ሊግ መልስ ጫወታ
#በዝግ ይደረጋል 😭😭
Repost from ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ
✌️ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️
❤️ 💛 የሀይደር ሸረፋ ስንብት
♦️አራት የማልዘነጋቸዉ ውብ አመታት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር አሳልፍያለሁ። የ15ኛ እና 16ኛ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ድላችን ሁሌም በልቤ ታላቅ ደስታን ይፈጥራሉ።
♦️በዝቅታም በከፍታም ወቅት ሁልጊዜም ከጎኔ ለነበራቹ በተለይም ለክለቡ የልብ ደጋፊዎች ላቅ ያለ ምስጋናዬን አቀርባለሁ🙏🙏❤️
♦️ ለቡድን ጓደኞቼ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ!"የቅዱስ ጊዮርጊስ አምበል ሆኜ አሳልፍያለሁ" ስልም ኩራት ሚሰማኝ በናንተ ምክንያት ነዉ 🥹😊
♦️ለቡድኑ አመራሮች እንዲሁም በተለያዪ ጊዜያት የነበራችሁትን የአሰልጣኝ አባላቶች ምስጋናዬ ይድረሳቹ!🙏🙏
♦️በቀጣይ ዉድድሮች ሁሉ ለታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ✌️በቀጣይ የእግር ኳስ ህይወቴ በሌላ ክለብ የመጫወት ዉሳኔ ላይ መድረሴን ስገልጽ ከታላቅ ከበሬታ ጋር ነዉ!
ስለማልዘነጋዉ ጊዜ ከልብ አመሰግናለሁ 🙏🙏🙏
ሀይደር ሸረፋ
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉@SAINTGEORGEFCV 👈የቪዲዮ ቻናል
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️
ሐምሌ 23 ቀን 2015 ዓ.ም የደጋፊዎች በዓል ላይ ለህፃናት የመጣው ማሊያ ማለቁ ይታወሳል፤ ስለሆነም በቂ የህፃናት ማሊያ አሰርተን ስላመጣን ፅህፈት ቤት በመምጣት መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
Repost from ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ
✌️ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️
🔸 ለነገው ታላቅ ፕሮግራም በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ታላላቅ ዝግጅቶች ሁሉ ተደርገዋል ከአስደናቂ ሰርፕራይዞች ጋር በነገው እለት የማይረሳ ታሪክ እና የቤተሰብ መሰባሰብ ይሆንልናል 🏆✌️🏆
በጊዜ ቦታው ላይ እንገናኝ ❤️✌️🏆
🏆 ዋንጫ ወዳድ ሳንጃው 🏆
#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ
ፎቶ Habatmu
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉@SAINTGEORGEFCV 👈የቪዲዮ ቻናል
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️
👉 ልናምርበት የተዘጋጀ . . . ለአሸናፊዎቹ የተሰናዳውን ማሊያ ለማግኘት አልጓጉም?
እንግዲያውስ የጠዋት ቀጠሮዎ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ይሁን!
ቀድመው ይድረሱ- ፈጥነው ይሸምቱ
👉 ዋጋው 1000 ብር ብቻ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
#የሻምፒዮኖቹ_ቤተሰባዊ_ቀን 🏆 ✌
አመቱ ጅማሬ ላይ ታዳጊዎቹ ፈረሰኞቻችን ብዙ ረብጣ ብር ካፈሰሱና ከፍተኛ ልምድ ካዳበሩት ጋር ተፎካክረው አሸንፈው ተገኙ ። አመቱንም በዋንጫ አስጀመሩን 🏆
እኛም "ገናማ ገና ነው" ብለን ዘመርን !!!
እነዳልነውም አልቀረልን የዋናው ቡድናችን ፈረሰኞች ደግሞ የለመድነውን የሊግ ዋንጫ #ደግመው አመጡትና አመቱን ሰርግና ምላሽ አደረጉልን ። ደስስስስ አለን !!!
ታዲያ በዚህ አመት ያሳካነውን ድርብርብ ድል እና ደስታ አብረን ብናከብረው ምን ይለናል ????
ምንም !!!!!!
እሁድ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ በአበበ ቢቂላ ስታድየም ድምቅ ብለን እንገናኝ 😃
በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ደስታችንን እያጣጣምን ክለባችንንም በፋይናንስ እናጠንክር !!!!
🟥🟨🟥 V I V A 🟥🟨🟥
እሁድ ሐምሌ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ቀን ይከበራል
👉ዝርዝር ነገሮችን እናሳውቃለን ባልነው መሠረት
👉የመግቢያ ዋጋ
👉ክብር ትሪቡን 500 ብር
👉በሌሎች ማዕረጎች በሙሉ 100 ብር ብቻ
👉በእለቱ የተለየ ድንኳን ተዘጋጅቶ የአባልነት መታወቂያ ያለወሰዳችሁ ደጋፊዎቻችን የ2015 ዓ.ም ዓመታዊ ክፍያን በመክፈል መውሰድ የምትችሉ ሲሆን፤የ2016 ዓ.ም ደግሞ ማደስ የምትፈልጉ ማደስ የምትችሉ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡
✌️ በጋራ የምንዝናናበት ልዩ ቀን!
🏆ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር✌️
ፈረሰኞቹ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ያደረጉት የጨዋታ እንቅስቃሴ።