fa
Feedback
Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

رفتن به کانال در Telegram

Every BEC students,staffs and communities can access and get updated information.

نمایش بیشتر
3 254
مشترکین
+424 ساعت
+267 روز
+5630 روز
آرشیو پست ها
ማስታወቂያ ለኮሌጁ የድግሪ እና ድፕሎማ ተመራቂዎች በሙሉ ለድግሪ ተመራቅዎች የመዉጫ ፈተና የሚሰጠዉ አርብ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም በቦንጋ ዩኒቨርስቲ እና የድፕሎማ ተመራቅዎች ደግሞ ሰኔ 17/2018
+2
ማስታወቂያ ለኮሌጁ የድግሪ እና ድፕሎማ ተመራቂዎች በሙሉ ለድግሪ ተመራቅዎች የመዉጫ ፈተና የሚሰጠዉ አርብ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም በቦንጋ ዩኒቨርስቲ እና የድፕሎማ ተመራቅዎች ደግሞ ሰኔ 17/2018 ዓ.ም  በቦንጋ የት/ኮሌጅ ስለሆ ከወድሁ የህልና ዝግጅት እንዲታደርጉ እናሳስባለን። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

በ2018 ዓ.ም የጥናትና ምርምር ለሚታቀርቡ ተመራማሪዎች በሙሉ:- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግ
በ2018 ዓ.ም የጥናትና ምርምር ለሚታቀርቡ ተመራማሪዎች በሙሉ:- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ ለኮሌጁ መምህራን፥ ለአስተዳደር ሠራተኞች እና ተማሪዎች በሙሉ እንኳን 1447ኛው የኢድ አል- አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳ
+2
ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ  ለኮሌጁ መምህራን፥ ለአስተዳደር ሠራተኞች እና ተማሪዎች   በሙሉ እንኳን 1447ኛው የኢድ አል- አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ  የሰላምና የደስታ እንዲሆን  መልካም ምኞቱን ይገልፃል። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

ቦንጋ የት/ኮሌጅ የ2018 ዓ.ም የዘጠኝ ወር እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ዉይይት እያካሄደ ይገኛል። የአፈፃፀም ሪፖርቱ በኮሌጁ ልማት እቅድ ዳይሬክተር በአቶ ከፍያለዉ ቦጋለ እየየቀረበ ሲሆን በዘጠኝ
+9
ቦንጋ የት/ኮሌጅ የ2018  ዓ.ም  የዘጠኝ ወር እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ዉይይት እያካሄደ ይገኛል። የአፈፃፀም ሪፖርቱ በኮሌጁ ልማት እቅድ ዳይሬክተር በአቶ ከፍያለዉ ቦጋለ እየየቀረበ ሲሆን በዘጠኝ ወራት ውስጥ የተከናወኑ ተግባራት ፣ ያጋጠሙ ችግሮች ፣የተወሰዱ መፍትሄዎች ዙሪያ  በዝርዝር እየቀረበ ይገኛል። በዉይይት መድረኩ ሁሉም የኮሌጁ ኃላፍዎች፣ መ/ራንና አስ/ር ሰራተኞች ተገኝተዋል። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው Investing in Teacher, Investing in future!

ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ የብራይት አካዳሚ ህፃናት በብሔራዊ የቡና ሙዚየም የተደረገ ጉብኝት ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.
+9
ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ የብራይት አካዳሚ ህፃናት በብሔራዊ የቡና ሙዚየም የተደረገ ጉብኝት ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

የስብሰባ ጥሪ ለኮሌጁ መምህራንና አስተዳደር ሠራተኛች በሙሉ፡- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም
+1
የስብሰባ ጥሪ ለኮሌጁ መምህራንና አስተዳደር ሠራተኛች በሙሉ፡- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

ግልፅ ጨረታ ለሚመለከታችሁ ተጫራጮች በሙሉ፡- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t
+1
ግልፅ ጨረታ ለሚመለከታችሁ ተጫራጮች በሙሉ፡- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

የሐዘን መግለጫ የኮሌጃችን 2ኛ ዓመት የዲፕሎማ መርሃ ግብር የእይታና ትወና ትምህርት ክፍል ተማሪ የነበረው ፕሬዝዳንት ታቶ ያርማ በያዝነው ወሰነ ትምህርት ትምህርቱን በመከታተል ላይ እንዳለ ባጋጠመው
+4
የሐዘን መግለጫ የኮሌጃችን 2ኛ ዓመት የዲፕሎማ መርሃ ግብር የእይታና ትወና ትምህርት ክፍል ተማሪ የነበረው ፕሬዝዳንት ታቶ ያርማ በያዝነው ወሰነ ትምህርት ትምህርቱን በመከታተል ላይ እንዳለ ባጋጠመው ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ሚያዚያ 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ህይወቱ አልፏል፡፡ በመሆኑም ኮሌጃችንና የኮሌጁ ማህበረሰብ በሙሉ በተማሪ ፕሬዝዳንት ታቶ ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ፣ ለክፍል ተማሪዎቹና ወዳጆቹ ፈጣሪ መጽናናትን እንዲሰጣቸው እንመኛለን፡፡ ነብስ ይማርልን የቦንጋ ትምህርት ኮሌጅ

ቦንጋ የት/ኮሌጅ ለመላዉ የክርስትና እምነት ተከታዮች ለሆናችሁ የኮሌጁ ሰራተኞች፤ተማሪዎች እንድሁም ኢትዮጵያውያን እንኳን ለጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ መታሰቢያ በዓል በሠላም አደ
+2
ቦንጋ የት/ኮሌጅ ለመላዉ የክርስትና እምነት ተከታዮች ለሆናችሁ የኮሌጁ ሰራተኞች፤ተማሪዎች እንድሁም ኢትዮጵያውያን እንኳን ለጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ መታሰቢያ በዓል በሠላም አደረሳችሁ። በዓሉ የፍቅር ፣ የአንድነት፣ የይቅርታ እና የአብሮነት በዓል እንዲሆን መልካም ምኞቱን ይገልፃል። መልካም በዓል! ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ በታርጫ ከተማ ባዘጋጀው 2ኛ ዙር ክልል አቀፍ የሳይንስና ፈጠራ ስራ ኤግዚቢሽን ላይ Ontology-driven Hybrid Recommend
+7
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ በታርጫ ከተማ ባዘጋጀው 2ኛ ዙር ክልል አቀፍ የሳይንስና ፈጠራ ስራ ኤግዚቢሽን ላይ Ontology-driven Hybrid Recommender System የተሰኘ ሶፍትዌር በኮሌጁ መምህርና ተመራማሪ ምስጋው ታደሰ (ዶ/ር) እና ሶላር ማብሰያ በአጠቃላይ  ሳይንስ ትምህርት ክፍል መምህር  በሆኑ መ/ር እንግዱ ተስፋዬ አዘጋጅነት  ለእይታ ቀርቧል። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

ቦንጋ የት/ኮሌጅ ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ ለኮሌጁ መምህራን፤አስ/ር ሰራተኞች ፤እጩ መምህራን እንዲሁም ሙስሊም ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ለ1447 ኛው ለኢድ አልፈጥር በዓል በሰ
+3
ቦንጋ የት/ኮሌጅ ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ ለኮሌጁ መምህራን፤አስ/ር ሰራተኞች ፤እጩ መምህራን  እንዲሁም ሙስሊም  ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ለ1447 ኛው  ለኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ   በዓሉ የሰላም ፣ የደስታ እና  የበለጠ የምንተሳሰብበት በዓል እንዲሆን መልካም ምኞቱን ይገልፃል።                    ኢድ ሙባረክ! ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በድግሪ የበኩር የሆኑ 320 4ኛ ዓመት ተማሪዎችን፣523 የዲፕሎማ እና 236 የሰርትፍከት ተመራቂ ተማሪዎችን ለአንድ ወር የሚቆይ የትምህርት ቤት ተሞክሮ ትግበራ ወደ ጉድኝት
+5
ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በድግሪ የበኩር የሆኑ 320 4ኛ ዓመት ተማሪዎችን፣523 የዲፕሎማ እና 236 የሰርትፍከት ተመራቂ ተማሪዎችን ለአንድ ወር የሚቆይ የትምህርት  ቤት ተሞክሮ  ትግበራ ወደ ጉድኝት ት/ቤቶች እያሰማራ ይገኛል። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ የሴቶች ቀን (March 8) አከበረ። በዓለም አቀፍ 115ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ 50ኛ ጊዜ "የሴቶች ድምፅ ለእኩልነት እና ለበለፀገች ኢትዮጵያ!" በሚል መሪ ቃል ተከብሯል። በ
+7
ቦንጋ የትምህርት  ኮሌጅ የሴቶች ቀን (March 8) አከበረ። በዓለም አቀፍ 115ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ 50ኛ ጊዜ "የሴቶች ድምፅ  ለእኩልነት እና ለበለፀገች ኢትዮጵያ!" በሚል መሪ ቃል ተከብሯል። በፕሮግራሙ ላይም ቀኑን አስመልክቶ የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መ/መ/ማህበር ስርዓተ ፆታ ዘርፍ ኃላፊ በወ/ሮ ገነት ከበደ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል። በዕለቱም የኮሌጁ ኃላፊዎች፣ ተጋባዥ እንግዶች ፣ሴት እጩ መምራኖች እንድሁም ሴት የኮሌጁ ሰራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

ቦንጋ የት/ኮሌጅ የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መ/ት/ቢሮ ኃላፊዎች ባለቡት የ2018 ዓ.ም ግማሽ ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ዉይይት እያካሄደ ይገኛል። የአፈፃፀም ሪፖርቱ በኮሌጁ ልማት እቅድ ዳይሬክቶረት የቀረ
+8
ቦንጋ የት/ኮሌጅ የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መ/ት/ቢሮ ኃላፊዎች ባለቡት የ2018 ዓ.ም ግማሽ ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ዉይይት እያካሄደ ይገኛል። የአፈፃፀም ሪፖርቱ በኮሌጁ ልማት እቅድ ዳይሬክቶረት የቀረበ ሲሆን በበጀት ዓመቱ የተከናወኑ ተግባራት፣ያጋጠሙ ችግሮች ፣የተወሰዱ መፍትሄዎች ዙሪያ በዝርዝር ቀርቧል። በመድረኩም የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መ/ት/ቢሮ ኃላፍዎች፤የኮሌጁ ኃላፍዎች እና የኮሌጁ ማነጅመንት አባለት በተገኙበት ዉይይቱ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው Investing in Teacher, Investing in future!

ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት ኢንዱስትርና እኖቭሽን ቢሮ ጋር በመተባበር ለኮሌጁ ተማሪዎች በ5 ሚሊዮን ኢትዮ ኮደርስ እና ፋይዳ ዲጂታል መታወቅያ ዙሪያ የ
+9
ቦንጋ  የትምህርት ኮሌጅ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት ኢንዱስትርና እኖቭሽን ቢሮ ጋር በመተባበር ለኮሌጁ ተማሪዎች በ5 ሚሊዮን ኢትዮ ኮደርስ እና ፋይዳ ዲጂታል መታወቅያ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል። የስልጠናዊው ተሳታፊዎች ከስልጠናው ያገኙትን ዕውቀት  ከትምህርታቸው ጎን ለጎን በመተግበር ለራሳቸው ተጠቃሚ ከመሆን ባሻገር የመንግስትን ኢንሼቲቭ ከግብ እንደምያደርሱ ገልፀዋል። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future! Facebook (https://www.facebook.com/BCE1991)

ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በማህበረሰብ አገልግሎት መምህራንን በማስተባበር ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በቦንጋ ከተማ አስ/ር ለሚገኙ በሁሉም አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በስድስት ማዕከላት (በግ/ጳውሎስ 2ኛ
+9
ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በማህበረሰብ አገልግሎት መምህራንን በማስተባበር ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በቦንጋ ከተማ አስ/ር ለሚገኙ በሁሉም አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በስድስት ማዕከላት (በግ/ጳውሎስ 2ኛ ደ/ት/ቤት፣ በባንድራ 1ኛ ደ/ት/ቤት፣ በሚሊንየም ፣ በከይኬላ ፣ በሸታ(03) 1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች እና በቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ግቢ) የድጋፍ ትምህርት መሰጠት የተጀመረ ስለሆነ በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እናሳስባለን። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future! Facebook (https://www.facebook.com/BCE1991)