ar
Feedback
Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

الذهاب إلى القناة على Telegram

Every BEC students,staffs and communities can access and get updated information.

إظهار المزيد
3 404
المشتركون
+224 ساعات
+157 أيام
+5330 أيام
أرشيف المشاركات
ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ዱባሌ ሳህሌ ለመላዉ የኮሌጁ መምህራን፣አስተዳደር ሠራተኞች፣ እጩ መምህራን እንዲሁም ለመላዉ ኢትዮጵያዉን በሙሉ እንኳን ለ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም እና በጤ
+2
ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ዱባሌ ሳህሌ  ለመላዉ የኮሌጁ መምህራን፣አስተዳደር ሠራተኞች፣ እጩ መምህራን  እንዲሁም ለመላዉ ኢትዮጵያዉን በሙሉ እንኳን ለ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞታቸዉን ገልፀዋል፡፡ አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የጤና፣ የተስፋ እንዲሁም በተሰማራንበት የሥራ መስክ ሁሉ ውጤታማ የምንሆንበት ዓመት እንዲሆንልን ከልብ ተመኝተዋል።            ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ      ዘወትር ከእኛ  ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!   ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991    ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991   መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

የሀዘን መግለጫ የኮሌጃችን የቀድሞ ባልደረባ የሆኑት መምህር ሰለሞን መስቀሌ ባደረባቸዉ ህመም ምክንያት በህክምና ስረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም በማረፋቸው የተሰማንን ሐዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቻቸዉ
+1
የሀዘን መግለጫ የኮሌጃችን የቀድሞ ባልደረባ የሆኑት መምህር ሰለሞን መስቀሌ ባደረባቸዉ ህመም ምክንያት በህክምና ስረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም በማረፋቸው የተሰማንን ሐዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቻቸዉ፤ለወዳጅ ዘመዳቸው እና ለስራ ባልደረቦቻቸው መፅናናትን  እንመኛለን።    ነፍስ ይማር!        ነሐሴ 17/2018 ዓ.ም    ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ!

ለቅድመ አንደኛ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ:- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.
ለቅድመ አንደኛ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ:- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ  ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991    ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991   መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው Investing in Teacher, Investing in future!

ለኮሌጁ አካዳሚክ ኮሚሽን አባላት በሙሉ:- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.m
+1
ለኮሌጁ አካዳሚክ ኮሚሽን አባላት በሙሉ:- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው Investing in Teacher, Investing in future!

AC Meeting - Page 1.pdf
AC Meeting - Page 1.pdf

በቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በስድስት ዙሮች ሲሰጥ የቆየው ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ:: ‎በመጨረሻም ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ አስተዳደር እና ፋይናንስ ምክትል ዲን ዶ/
+4
በቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በስድስት ዙሮች ሲሰጥ የቆየው ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ:: ‎በመጨረሻም ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ አስተዳደር እና ፋይናንስ ምክትል ዲን ዶ/ር ዘገዬ ወ/ማሪያም የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ  ወ/ሮ ውቢት  ሀ/ሚካኤል፣ ፈታኞች፣ሱፐርቫይዘሮች፣የአይሲቲ ባለሙያዎችና የፌደራል ፀጥታ አካላት ጋር በመሆን በኮሌጁ ግቢ አረጓዴ አሻራ በማስቀመጥ የፈተና  መርሀግብሩ ተጠናቆል። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ  ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991    ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991   መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው Investing in Teacher, Investing in future!

የበቆሎ እሸት ፈላጊዎች በሙሉ:- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1
+5
የበቆሎ እሸት ፈላጊዎች በሙሉ:- ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ  ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991    ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991   መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው Investing in Teacher, Investing in future!

የሀዘን መግለጫ የኮሌጃችን የ2018 ዓ/ም ምሩቅ የሆነችው መ/ርት ራሄል አክሊሉ እና አስመራቂ ባለቤቷ በመኪና አደጋ በተከሰተው ድንገተኛ ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻ
+3
የሀዘን መግለጫ የኮሌጃችን የ2018 ዓ/ም ምሩቅ የሆነችው መ/ርት ራሄል አክሊሉ እና አስመራቂ ባለቤቷ በመኪና አደጋ በተከሰተው ድንገተኛ ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸዉ እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ ፈጣሪ መጽናናትን እንዲሰጣቸው እንመኛለን፡፡ ነብስ ይማርልን! ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ሲያሰለጥናቸው የነበረውን 1203 እጩ መምህራንን አስመረቀ። ኮለጁ ለ26ኛ ዙር በዛሬው ዕለት ያስመረቀ ሲሆን በዚህም በሴርቲፍኬት 236፣በዲፒሎማ 653
+9
ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ሲያሰለጥናቸው የነበረውን 1203 እጩ መምህራንን አስመረቀ። ኮለጁ ለ26ኛ ዙር በዛሬው ዕለት ያስመረቀ ሲሆን በዚህም በሴርቲፍኬት 236፣በዲፒሎማ 653 ተማሪዎችን እንዲሁም 316 ተማሪዎችን በድግሪ አስመርቋል። የኮሌጁ ዲን ዱባለ ሳህሌ(ዶ/ር) የ2018 ዓም አጠቃላይ የስራ ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት ፣ኮሌጁ ላለፉት ዓመታት የተማረ የሰው ሃይል በማፍራት  ትልቅ ሃገራዊ ኃላፊነት እየተወጣ እንደሚገኝ ጠቅሰው ከመመር ማስተማር ተግባር ባሻገር የምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችንም እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ​ኮሌጁ ከተመሰረተበት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ከ41 ሺህ በላይ ብቁ መምህራንን አስመርቆ ለሀገር በማበርከት የተሰጠውን ተልዕኮ እየተወጣ እንደሚገኝ ገልፀው በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ  316 ተማሪዎችን በድግሪ ማስመረቁን አስረድተዋል። የዕለቱ የክብር እንግዳና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ  ህዝቦች ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በበኩላቸዉ ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በድግሪ መርሐ ግብር ማስመረቁ ክልሉ በራሱ አቅም የተማረ የሰው ሀይል ለማፍራት እና የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ  እያደረገ ላለው ጥረት ማሳያ መሆኑን ገልፀው ኮሌጁ እያበረከተ ላለው አስተዋጽኦ አመስግነዋል። ተመራቂዎች በተማሪዎች ብቃትና ውጤታማነት፣ለሙያቸው በታማኝነት መስራት እንዳለባቸው እንዲሁም ራሳቸውን በማብቃት የሚጠበቅባቸውን ሀላፊነት እንዲወጡም አሳስበዋል። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ  ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991   መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው

ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ለ26ኛ ዙር 1203 እጩ መምህራንን ዛሬ ያስመርቃል። ኮሌጁ ከ1991 ዓ.ም ጀምሮ ከ41 ሺህ በላይ መምህራንን አሰልጥኖ ወደ ሥራ አሰማርቷል። በዛሬዉ ዕለትም ለ26ኛ ጊዜ በድ
+7
ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ  ለ26ኛ ዙር 1203 እጩ መምህራንን ዛሬ ያስመርቃል። ኮሌጁ ከ1991 ዓ.ም ጀምሮ ከ41 ሺህ በላይ መምህራንን አሰልጥኖ ወደ ሥራ አሰማርቷል። በዛሬዉ  ዕለትም ለ26ኛ ጊዜ በድግሪ፣ በዲፕሎማና በ12+1 ሰርተፍኬት ያሰለጠናቸውን 1203 መምህራን የክልልና የዞን ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችና የተመራቂ ቤተሰቦች በተገኙበት ያስመርቃል። የዛሬዉን ምረቃ ለየት የሚያደርገዉ  316 ተመራቂዎች ኮሌጁ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰለጠናቸው የድግሪ ተመራቂ መምህራን መሆናቸዉ ነዉ። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ  ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991    ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991   መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው Investing in Teacher, Investing in future!

ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በነገው ዕለት ለ26ኛ ዙር 1203 እጩ መምህራንን ያስመርቃል። ኮሌጁ ከ1991 ዓመተ ምህረት ጀምሮ ከ41 ሺህ በላይ መምህራንን አሰልጥኖ ወደ ሥራ አሰማርቷል። በነገው ዕለትም
+3
ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በነገው ዕለት ለ26ኛ ዙር 1203 እጩ መምህራንን ያስመርቃል። ኮሌጁ ከ1991 ዓመተ ምህረት ጀምሮ ከ41 ሺህ በላይ መምህራንን አሰልጥኖ ወደ ሥራ አሰማርቷል። በነገው ዕለትም ለ26ኛ ጊዜ በድግሪ፣ በዲፕሎማና በ12+1 ሰርተፍኬት ያሰለጠናቸውን 1203 መምህራን የክልልና የዞን ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችና የተመራቂ ቤተሰቦች በተገኙበት ያስመርቃል። ከእነዚህም ውስጥ 316 ተመራቂዎች ኮሌጁ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰለጠናቸው የድግሪ ተመራቂ መምህራን ናቸዉ። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ  ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991    ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991   መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው Investing in Teacher, Investing in future!

ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዓመታዊ የጥናትና ምርምር እያካሄደ ይገኛል። ቦንጋ፦ሰኔ 18/2018 ዓ.ም (ቦትኮ) ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዓመታዊ የጥናትና ምርምር"Addressing Educational challenges
+8
ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዓመታዊ የጥናትና ምርምር እያካሄደ ይገኛል። ቦንጋ፦ሰኔ  18/2018 ዓ.ም (ቦትኮ) ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዓመታዊ የጥናትና ምርምር"Addressing Educational challenges through contextual innovations" በሚል መሪ ሀሳብ  እያካሄደ ይገኛል። የጥናትና ምርምር ባህልን ተግባራዊ በማድረግ ለክልሉ ህዝቦች ችግር ፈቺ የሆነ ገንቢ ተግባራዊ ሀሳቦች የሚመነጩበት ግንባር ቀደም የትምህርት፣ የስልጠናና የምርምር ማዕከል ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ በመድረኩ  ተገልጿል። " ትምህርታዊ ተግዳሮቶችን በዐውደ-ጥናታዊ ፈጠራዎች መፍታት" በሚል መሪ ሀሳብ ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ጉባኤ ላይ 16 የጥናትና ምርምር ሥራዎች እንደሚቀርቡ ታዉቋል። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ  ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991    ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991   መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education cordially invites all academic staff to participate in the Annual National Research Conference.
Bonga College of Education cordially invites all academic staff to participate in the Annual National Research Conference.

ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር በ2018 ዓ.ም በዲፕሎማ ፕሮግራም ለሚያስመርቃቸው 653 ተማሪዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና አወሳሰድን በተመለከ
+7
ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር በ2018 ዓ.ም በዲፕሎማ ፕሮግራም ለሚያስመርቃቸው 653 ተማሪዎች  የሙያ ፈቃድ ፈተና አወሳሰድን በተመለከተ የተሰጠ ማብራሪያ። ቦንጋ የት/ኮሌጅ ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!! ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991 ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991 መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው! Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ - إحصائيات وتحليلات قناة تيليجرام @bce1991