cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

DW Amharic

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

نمایش بیشتر
Advertising posts
41 766مشترکین
+1224 ساعت
+3987 روز
+1 37030 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید هابه اشتراک گذاشته شدهديناميک بازديد ها
01
የተወደዳችሁ የዶቼ ቬለ ቤተሰቦች ጤና ይስጥልን ! ዘወትር ቅዳሜ የሚተላለፈው የአድማጮች ማኅደር ዝግጅታችን እንደተለመደው የእናንተን መልዕክቶች ይጠብቃል። ሀገራዊ ፤ማህበራዊ ፣ኤኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ከየአካባቢያችሁ ካያችሁት፣ ከገጠማችሁ አልያም ትኩረት ይሻል የምትሏቸውን ሃሳቦች ፤ የሙዚቃ እና የስነ ጽሁፍ ክህሎታችሁን ፤ ዓለማቀፋዊ ወቅታዊ ጉዳዮችን ጨምሮ በጽሁፍ አልያም በድምጽ ልትልኩልን የምትችሉ መሆኑን ልንገልጽ እንወዳለን፤ ቀድመው የደረሱንን አዋዝተን ከአየር እናውላለን ። ዶቼ ቬለ ሃሳባችሁ የሚስተናግድበት ፣ ድምጻችሁ የሚሰማበት የእናንተው ቤት !
1 8901Loading...
02
የሚያዝያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም. ዋና ዋና ዜናዎች በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የልጃገረዶች ጠለፋ መባባሱ ተገለጠ። በክልሉ ኮሬ ዞን ውስጥ «እየተባባሰ መጥቷል» ባሉት ጠለፋ የተነሳ ሴት ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት ለመላክ መቸገራቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል። ቡርኪና ፋሶ ሦስት የፈረንሳይ ዲፕሎማቶችን ከሀገር አባረረች። ፈረንሳይ ውሳኔውን አሳዛኝ ብላዋለች። የደቡብ ሱዳን ፖለቲከኞች በሀገሪቱ ምርጫ ለማካሄድ አስቸኳይ እርምጃ መውሰድ እንዳለባቸው የተመድ አሳሰበ። ደቡብ ሱዳን ራሷን የቻለች ሀገር ከሆነችበት ከጎርጎሪዮሳዊው 2011 ዓ,ም አንስቶ ምርጫ አላካሄደችም። ኢራን እስራኤል የኒኩሊየር ተቋሟ ላይ ጥቃት የምትሰነዝር ከሆነ በአጸፋው የእስራኤልን የኒኩሊየር መሰረተ ልማት ኢላማ እንደምታደርግ አስጠነቀቀች። ዝርዝሩን ያንብቡ ያድምጡ https://p.dw.com/p/4ewXO?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
4 5332Loading...
03
https://p.dw.com/p/4ewP1?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
3 9524Loading...
04
https://p.dw.com/p/4ewM6?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
3 3881Loading...
05
https://p.dw.com/p/4ewU8?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
2 9570Loading...
06
https://p.dw.com/p/4ewSM?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
2 8191Loading...
07
https://p.dw.com/p/4ew1W?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
2 7251Loading...
08
https://p.dw.com/p/4ewD2?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
3 1530Loading...
09
https://p.dw.com/p/4ewUr?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
3 2010Loading...
10
የጀርመን ፖሊስ ለሩሲያ ይሰልሉ ነበር ያላቸውን ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር አዋለየጀርመን አቃቤ ህግ ትናንት ሃሙስ፤ በባቫሪያን ግዛት የቤይሮይት ከተማ ፖሊስ ለሩሲያ በመሰለል የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል። የጀርመን እና የሩሲያ ዜግነት ያላቸው እነዚህ ተጠርጣሪዎች ለጥፋት ዓላማ የሚውሉ ፈንጂዎችን አዘጋጅተዋል ሲል በካርልስሩሄ ከተማ የጀርመን ፌደራል አቃቤ ህግ ቢሮ ገልጿል።በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር የሚገኙት እነዚህ ተከሳሾች ዲዬተር ኤስን እና አሌክሳንደር ጄን የሚባሉ ሲሆን፤ የፌደራል ፖሊስ ከባቫሪያን ግዛት ፖሊስ ጋር በመሆን የተከሳሾችን ቤት እና የስራ ቦታዎች ፈትሿል። ለሩሲያ ይሰልሉ ነበር የተባሉት ሁለቱ ተከሳሾች በጀርመን የሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮችን ጨምሮ ጥቃት ሊሰነዝሩ የሚችሉባቸውን ዒላማዎችን ሲቃኙ ነበር ተብሏል።አቃቤ ህግ እንደገለፀው ዲዬተር ኤስን የተባለው ተከሳሽ ከሩሲያ ሚስጥራዊ አገልግሎት ሰጪ ወኪል ጋር ግንኙነት ነበረው።ተከሳሹ ከጥቅምት 2023 ዓ/ም ጀምሮ እርምጃ ከተወካዮቹ ጋር ሀሳብ ሲለዋወጥ እንደነበር ተገልጿል።
4 1190Loading...
11
ወደ ኦሮሚያ ክልል ጊምቢ ወረዳ የተመለሱ ተፈናቃዮች በወባ በሽታ እየተጠቃን ነው አሉ።በደብረብርሃን እና ጃማ መጠለያ ጣቢያ ተጠልለው የነበሩ እና ወደ ቀያቸው የተመለሱ ተፈናቃዮች ለወባ ወረርሽኝ መጋለጣቸውን ገለፁ። በየካቲት ወር 2016 መጀመሪያ ወደ ምዕራብ ወለጋ ግምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ የተመለሱት እነዚህ ተፈናቃዮች የወባ በሽታ ስርጭት በአካባቢው በመስፋፋቱ ከ200 በላይ ሰዎች በወባ መታመማቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።በቦታው የመድኃኒት ባለመኖሩ በርካታ ሰዎች በወባ በሽታ እየተጎዱ እንደሚገኙ ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች አብራርተዋል፡፡ የዞኑ ጤና መምሪያ በበኩሉ በአካባቢው የወባ ስርጭት መኖሩን ገልጸው የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቤታቸው ከተመለሱ ጊዜ አንስቶ ህኪምና በነጻ እየተሰጠ ይገኛል ብሏል፡፡ ባለሙያዎች በቦታው በጊዜያዊነት ተመድቦ እየተሰራ ነው ብሏል፡፡ዘገባውን ያደረሰን የአሶሳው ዘጋቢያችን ነጋሳ ደሳለኝ ነው። ሙሉ ዘገባውን በማታው የዜና መፅሄት ጠብቁን።
4 4812Loading...
12
በጠለፋ ምክንያት ሴት ልጆች ወደ ትምህርት ቤት የማሄዱባት የኮሬ ዞን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጠለፋ እየተባባሰ በመምጣቱ ሴት ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት ለመላክ መቸገራቸውን ነዋሪዎች ለዶቼ ቬለ ገልፀዋል። በዞኑ በድርጊቱ ፈጻሚዎች ላይ አስተማሪ የሆነ ቅጣት ስለማይሰጥም ሴት ልጆች ወጥተው ለመግባት ሥጋት ውስጥ መውደቃቸውን ነው ነዋሪዎቹ ለዶቼ ቬለ የተናገሩት ፡፡ በዞኑ በያዝነው ግማሽ ዓመት ብቻ የጠለፋ ድርጊት ተፈጽሞባቸዋል የተባሉ የ24 ልጃገረዶች ሥም ዝርዝር ይፋ መደረጉን ተከትሎ ወላጆችና የህዝብ ተመራጮች በዞኑ የህግ አካላት ላይ ጫና እያደረጉ ነውም ተብሏል። ዘገባውን ያደረሰን የሀዋሳው ዘጋቢያችን ሽዋንግዛው ወጋየሁ ነው።ሙሉ ዘገባውን በማታው የዜና መፅሄት ጠብቁን።
4 6191Loading...
13
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በፍልስጤም አባልነት ላይ ነገ ድምፅ ይሰጣል የፀጥታው ምክር ቤት የፍልስጤምን የተባበሩት መንግስታት ሙሉ አባልነት ላይ ድምጽ ለመስጠት ለመጭው አርብ ቀጠሮ ይዟል። በአሁኑ ጊዜ ከ10 ተዘዋዋሪ አባላት አንዷ የሆነችው አልጄሪያ «የፍልስጤም ግዛት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አባል እንድትሆን» የሚል ጥያቄ አቅርባለች። የአልጄሪያን ጥያቄ ተከትሎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በፍልስጤም አባልነት ላይ በነገው ዕለት ድምፅ እንደሚሰጥ ሮይተርስ የዜና ምንጭ ዘግቧል። 15 አባላት ያሉት የፀጥታው ምክር ቤት ነገ ዓርብ ከጠዋቱ 3 ሰአት ላይ፤«የፍልስጤም ግዛት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት አባል ሆና እንድትገባ”በቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ ላይ ድምፅ ይሰጣል ሲል ሮይተርስ ዲፕሎማቶችን ጠቅሶ ዘግቧል። እንደ ሮይተርስ ዘገባ የምክር ቤቱ ውሳኔ ቢያንስ ዘጠኝ የድጋፍ ድምጽ የሚያስፈልገው ሲሆን ፤እርምጃው እስከ 13 የምክር ቤት አባላት ድጋፍ ሊኖረው ይችላል ተብሎ ይጠበቃል። ይህም ሀሳቡን በመቃወም ዩኤስ አሜሪካ ድምፅን በድምፅ የመሻር መብት እንድትጠቀም ያስገድዳል ሲል ሮይተርስ በዘገባው አመልክቷል።
5 0373Loading...
14
የኢንቨስትመንት ፎረም በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በፀጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን የኢቨስትመንት ስራ ለማስጀመር ባለሀብቶችንና የፋይናንስ ተቋማት ያሳተፈ የእንቨስትመንት ፎረም ዛሬ በአሶሳ ተጀምሯል፡፡ የክልሉ የመሬትና ህብት ስራ ማደራጃ ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢኒያም መንገሻ ለአልሚ ባለሀብቶች እስካሁን ከግማሽ ሚሊዩን በላይ ሄክታር መሬት የተላለፈ ሲሆን ባደረጉት ማጣራት ወደ ስራ የገቡና ውጤት ያስመዘገቡ ባለሀብቶች ውስን መሆናቸውን አመልክተዋል፡፡ በጸጥታ ችግር ወቅት የስራ መሳሪያቸው የወደመባቸው ባለሀብቶችም የባንክ ወለድ እንዲዘረዝላቸውና ንረብታቸው እንዲተካላቸው ጠይቋል፡፡
10Loading...
15
ምዕናባዊ ኦቲዝም፤ የዲጅታል ዘመን ልጆች ስጋት ባለሙያዎች እንደሚሉት በተንቀሳቃሽ ስልኮች፣በታብሌት፣በቴሌቪዝን እና በሌሎች ዲጅታል መሳሪያዎች ላይ ረዘም ያለ ጊዜ የሚያሳልፉ ልጆች ለጭንቀት እና ለመረበሽ፣ ለትኩረት ማጣት፣ ለንግግር እና ለቋንቋ መዘግየት እንዲሁም ለግንዛቤ እድገት ውሱንነት ይዳረጋሉ። የሰዎችን ስሜት የመረዳት እና የመግባባት ችሎታቸውንም ይቀንሳል።https://p.dw.com/p/4erN2?maca=amh-Facebook-dw DW
6 05525Loading...
16
የኢትዮጵያ ገበያ ለውጭ ባለወረቶች ሲፈቀድ ባለሙያዎች ተስፋ እና ሥጋት ተሰምቷቸዋል የኢትዮጵያ መንግሥት የችርቻሮ ንግድ ለውጭ ባለወረቶች ሲፈቅድ ከ2 ሺሕ-10 ሺሕ ስኩዌር ሜትር የሚሰፉ ሱፐርማርኬቶች እንዲገነቡ ይፈልጋል። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ መመሪያ በወጪ፣ ገቢ እና ጅምላ ንግድ ዘርፎች የውጭ ባለወረቶች እንዲሳተፉ የሚፈቅድ ነው። የመንግሥት ጉልህ ፖሊሲ ለውጥ ለአንዳንድ ባለሙያዎች ተስፋ ለሌሎች ሥጋት ያጫረ ሆኗል። https://p.dw.com/p/4etWA?maca=amh-Facebook-dw
5 2864Loading...
17
የአማራ ክልል መንግሥት «ህወሓት ጦርነት ከፍቶብኛል» አለ የአማራ ብሔራዊ ክልል መንግሥት «ህወሓትና ግብረ አበሮቹ» ያላቸው አካላት ሁለቱ ወገኖች የይገባኛል ጥያቄ ከሚያነሱባቸውና ሰሞኑን በኃይል ከያዟቸው አካባቢዎች በአስቸኳይ እንዲወጡ አሳሰበ። የአማራ ክልላዊ መንግሥት በመግለጫው የፕሪቶሪያው ስምምነት እንዲተገበርም ጠይቋል።https://p.dw.com/p/4et3Y?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
4 3200Loading...
18
«አስከሬን አግኝተን መቅበር አልቻልንም» የሟቾች ቤተሰብ ባለፈው ሳምንት ዓርብ አዲስ አበባ ውስጥ የተገደሉት የፋኖ አባላት አስከሬን እስካሁን ለቤተሰብ አለመሰጠቱን የሟቾች ቤተሰቦች ተናገሩ። አስተያየታቸውን ለዶቼ ቬለ የሰጡ የቤተሰብ አባላት ከባለፈው ቅዳሜ ጀምሮ ከፌዴራል ፖሊስ እስከ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ቢመላለሱም የሟቾቹን አስከሬን ተረክበው ለመቅበር አለመቻላቸውን አስረድተዋል። https://p.dw.com/p/4etMd?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
4 0103Loading...
19
ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አሕመድ ከጋዜጠኞች ጋር እንዲወያዩ ጥያቄ ቀረበ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አሕመድ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ያደረጉትን ተከታታይ ውይይት ከመገናኛ ብዙኃን ተቋማትና ጋዜጠኞች ጋርም እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት ጠየቀ። ምክር ቤት የውይይት ጥያቄውን ከሦስት ሳምንት በፊት ለጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት ማስገባቱን እና ምላሽም እየተጠባበቀ መሆኑን አስታውቋል።https://p.dw.com/p/4et7D?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 dw.com
3 9474Loading...
20
https://p.dw.com/p/4etQH?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
10Loading...
21
የግብርና ኢንቨስትመንት መድረክ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ1300 በላይ ባለሀብቶች መሬት የተረከቡ ቢሆንም የሚፈለገውን ያህል ውጤት ሳይገኝ መቆየቱ ተገለጸ። ባለሀብቶች የተሳተፉበት ክልል አቀፍ የግብርና ኢንቨስትመንት መድረክ ትናንት በአሶሳ ከተማ ተካሂዷል። https://p.dw.com/p/4ess?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
3 8391Loading...
22
ለኢትዮጵያ የሰባዊ እርዳታ ማሰባሰቢያ መርሃግብር በጀኔቭ በኢትዮጵያ በድርቅ፤ ጎርፍና ጦርነት ምክኒያት ለከፍተኛ ችግር የተዳረጉ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለመርዳት የሚያስችል ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ ለማሰባሰብ ትናንት ሲዊዘርላንድ ጀኔቭ በተዘጋጀ መርሃ ግብር፤ ከለጋሾች 630 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱ ተገለጸል። https://p.dw.com/p/4etQH?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
4 4400Loading...
23
https://p.dw.com/p/4etXf?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
3 9451Loading...
24
የሚያዝያ 9 ቀን 2016 ዓ/ም የዓለም ዜና ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
10Loading...
25
በምሽቱ የዶይቸ ቬለ የሬድዮ ቀጥታ ሥርጭታችን ከምናቀርብላችሁ በጥቂቱ! ውድ የዝግጅቶቻችን ተከታታዮች፦ ነጋሽ መሐመድ በሚመራው የዕለቱ የዶይቸ ቬለ የሬድዮ ቀጥታ ሥርጭታችን ከሚቀርቡ ዝግጅቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል ። * የአማራ ክልላዊ መንግሥት ከአወዛጋቢ አካባቢዎች እንዲወጣ ለሕወሃት ያስተላለፈው ማስጠንቀቂያ፤ *ባለፈው ዓርብ አዲስ አበባ ላይ መገደላቸው የተነገረው የፋኖ አባላት አስከሬን እስካሁን ለቤተሰቦቻቸው አለመሰጠቱ፤ * ከጋዜጠኞች ጋር እንዲወያዩ ለጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ ጥያቄ መቅረቡየሚሉት ይገኙበታል ። የዛሬው የሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዝግጅት ደግሞ፦ እንደ ሞባይል፣ ታብሌት እና ቴሌቪዝንን የመሳሰሉ ዲጅታል ቴክኖሎጅዎችን አብዝቶ ከመጠቀም ጋር ተያይዞ በልጆች ላይ ስለሚከሰተው ምናባዊ ኦቲዝም ላይ ያተኩራል።« ምዕናባዊ ኦቲዝም፤ የዲጅታል ዘመን አዲስ ስጋት» በሚል ርእስ ተቀናብሯል ። የቀጥታ ሥርጭታችን ምሽት አንድ ሰአት ላይ በሬዲዮ እንዲሁም በፌስቡክ እንድትከታተሉ ከወዲሁ እንጋብዛለን ። በየዕለቱ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት ላይ ስርጭታችን ይጀምራል። ዝግጅቶቻችን በአጭር ሞገር በራዲዮ፤ 15,275 ኪሎ ኸርዝ 19 ሜትር ባንድ እና 11 ሺሕ 830 ኪሎ ኸርዝ 16 ሜትር ባንድ በዚህ ወቅት ይደመጣል። ከዚህ በተጨማሪም በፌስቡክ DW Amharic ብላችሁ በቀጥታ ስርጭታችንን መከታተል ትችላላችሁ። ስርጭቱ ካለፋችሁ ደግሞ በፌስቡክም ሆነ ከድረገጻችን DW Amharic ብላችሁ ልትፈልጉን፤ እንዲሁም በዚህ ማገናኛ https://t.me/dw_amharic ይፋዊ የቴሌግራም ገጻችን አባል መሆን ትችላላችሁ ። በምሽቱ ሥርጭት ከእኛ እና ከወዳጆቻችሁ ጋ እንድትሆኑ ከወዲሁ እንጋብዛለን ።
4 2581Loading...
26
የአውሮጳ ሻምፒዮንስ ሊግና የአውሮጳ ሊግ ፍልሚያዎች በአውሮጳ ሻምፒዮንስ ሊግ ግጥሚያ ዛሬም ማታም ሁለት ወሳኝ ግጥሚያዎች ይኖራሉ ። በምሽቱ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ በሚደረጉ ግጥሚያዎች፦ የጀርመኑ ባዬርን ሙይንሽን ከእንግሊዙ አርሰናል ጋ ይፋጠጣል ። ሌላኛው የእንግሊዝ ቡድን ማንቸስተር ሲቲ ከስፔኑ ሪያል ማድሪድ ጋ ይፋለማል ። ሁለቱም ጨዋታዎች በኢትዮጵያ ሰአት አቆጣጠር በተመሳሳይ ከምሽቱ 4 ሰአት ላይ ይጀምራሉ ። በትናንትናው እለት በነበሩ ግጥሚያዎች፦ አንድ ለዜሮ ሲመራ የነበረው እና አንድ ተጨዋቹን ጨዋታው በተጀመረ 29ኛ ደቂቃ ላይ በቀይ ካርድ ያጣው ባርሴሎና በፓሪ ሳን ጃርሞ የ4 ለ1 ብርቱ ሽንፈት አስተናግዷል ። በደርሶ መልስ የ6 ለ4 ድልም ፓሪ ሳን ጃርሞ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አልፏል ። በተመሳሳይ ሰአት በነበረ ሌላ ግጥሚያ፦ ቦሩስያ ዶርትሙንድ አትሌቲኮ ማድሪድን 4 ለ2 በደርሶ መልስ 5 ለ4 አሸንፎ ለግማሽ ፍጻሜው ደርሷል ። በአውሮጳ ሊግ ደግሞ፦ ነገ አታላንታና ሊቨርፑል፤ ዌስትሀምና ባዬር ሌቨርኩሰን፤ ሮማ ከሚላን እንዲሁም ማርሴይ ከቤኔፊካ ጋ የመልስ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ ። በተለይ በመጀመሪያ ግጥሚያው በሜዳው አንፊልድ የ3 ለ0 ሽንፈት ያስተናገደው ሊቨርፑል ብርቱ ፈተና ይጠብቀዋል ።
4 6180Loading...
27
የዶይቸ ቬለ የዩቲዩብ ገጻችን ይከተሉ! ውድ አድማጮቻችን ፦ የተለያዩ መገናኛ አውታሮችን በመጠቀም አድማሳችንን በማስፋት ዝግጅቶቻችንን በዩቲዩብም ማቅረብ ጀምረናል ። የአዲሱና የትክክለኛው የዶይቸ ቬለ ዩቲዩብ ገጽ አባል በመሆን ዝግጅታችንን ተከታተሉ ። በትክክለኛው በዚህ የዩቲዩብ አድራሻችን፦ https://www.youtube.com/channel/UC3-RNH75BEZslJLEoIAxa2A አባል ይሁኑ። ለወዳጆቻችሁም ያጋሩ ።
4 9840Loading...
28
ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች፦ ዶይቸ ቬለ ከዕለት ተዕለት መደበኛ የዜና ዘገባዎቹ ባሻገር የተለያዩ ጉዳዮች ላይም ትኩረት በመስጠት ዝግጅቶችን ያቀርባል ። ከእነዚህ ጉዳዮች መካከል አንዱ በአዳጊ ሴቶች የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ላይ የሚያተኩረው «ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች፦» የተባለው መሰናዶዋችን ይገኝበታል ። ይህን የዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች የቪዲዮ ዘገባዎችን https://www.facebook.com/dw.amharic/videos/632916898986164 እና ሌሎችም እየተመለከታችሁ አስተያየት ጥቆማችሁን አድርሱን ። ለወዳጆቻችሁም ዘገባዎቹን ብታጋሩ ደስ ይለናል ። እናመሰግናለን። #ዝምታሰባሪአዳጊሴቶች #GirlzOffMute
5 4430Loading...
29
የዶይቸ ቬለ የዩቲዩብ ገጻችን ይከተሉ! ውድ አድማጮቻችን ፦ የተለያዩ መገናኛ አውታሮችን በመጠቀም አድማሳችንን በማስፋት ዝግጅቶቻችንን በዩቲዩብም ማቅረብ ጀምረናል ። የአዲሱና የትክክለኛው የዶይቸ ቬለ ዩቲዩብ ገጽ አባል በመሆን ዝግጅታችንን ተከታተሉ ። በትክክለኛው በዚህ የዩቲዩብ አድራሻችን፦ https://www.youtube.com/channel/UC3-RNH75BEZslJLEoIAxa2A አባል ይሁኑ። ለወዳጆቻችሁም ያጋሩ ። ዶይቸ ቬለ በዓበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ የዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ትንታኔዎችን ያቀርባል ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት እና የዓለም ዜና ከሰኞ እስከ ዓርብ በዶይቸ ቬለ ዩቲዩብ ገጻችንም https://www.youtube.com/channel/UC3-RNH75BEZslJLEoIAxa2A ላይ ይቀርባሉ ። የዶይቼ ቬለን ሥርጭት በራዲዮ እና በሳተላይትም በፌስቡክ በቀጥታ ማድመጥ ይቻላል። አሁኑኑ የዶይቸቬለ የዩቲዩብ ገፅ ደምበኛ ይሁኑ! https://www.youtube.com/channel/UC3-RNH75BEZslJLEoIAxa2A ዶይቸ ቬለን በዩቲዩብም ይከተሉ!
5 7590Loading...
30
በአላማጣ «ከፌደራል የፀጥታ ተቋማት ጋር ያጋጠመ አንድም ነገር የለም» ሕወሓት የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት ጠላት የሆኑ ኃይሎች ግጭት ለመፍጠር እየጣሩ ነው ሲሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት አቶ ጌታቸው ረዳ ከሰሱ። https://p.dw.com/p/4er9F?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
630Loading...
31
የኔቶ የ75 ዓመት ጉዞና ፈተናዎቹ ፑቲን ቢቃወሙም ኔቶ መስፋፋቱን በመቀጠል ለቀድሞዎቹ የሶቭየት ኅብረት ግዛቶች ጆርጅያና ዩክሬን የኔቶ አባል እንዲሆኑ ቃል ገባላቸው። ያኔ ግን ፑቲን ስልታቸውን ቀየሩ። በጆርጅያ ላይ ጥቃት በመሰንዘር የተወሰነውን የጆርጅያ መሬት ያዙ። በ2014 የዩክሬንዋን የክሪምያ ልሳነ ምድር ገነጠሉ።በ2022 ሩስያ በዩክሬን ላይ ጦርነት ከፈተች። https://p.dw.com/p/4erHL?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
6 2945Loading...
32
የኔቶ የ75 ዓመት ጉዞና ፈተናዎቹ ፑቲን ቢቃወሙም ኔቶ መስፋፋቱን በመቀጠል ለቀድሞዎቹ የሶቭየት ኅብረት ግዛቶች ጆርጅያና ዩክሬን የኔቶ አባል እንዲሆኑ ቃል ገባላቸው። ያኔ ግን ፑቲን ስልታቸውን ቀየሩ። በጆርጅያ ላይ ጥቃት በመሰንዘር የተወሰነውን የጆርጅያ መሬት ያዙ። በ2014 የዩክሬንዋን የክሪምያ ልሳነ ምድር ገነጠሉ።በ2022 ሩስያ በዩክሬን ላይ ጦርነት ከፈተች። https://p.dw.com/p/4erH?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
10Loading...
33
ሁሉን ሰው ሊያጋጥም የሚችለው የአጥንት መሳሳት የአጥንት መሳሳት ችግር በሁሉም ሰው ላይ ሊከሰት የሚችል እንደሆነ የዘርፉ የህክምና ባለሙያዎች ይገልጻሉ። ችግሩ በሚያጋጥሙ አደጋዎች አጥንት በቀላሉ እንዲሰበር ያደርጋል። አጥንት ጥንካሬ የሚረዳ ነገር ይኖር ይሆን? https://p.dw.com/p/4erDn?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
6 4874Loading...
34
በአላማጣ «ከፌደራል የፀጥታ ተቋማት ጋር ያጋጠመ አንድም ነገር የለም» ሕወሓት የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት ጠላት የሆኑ ኃይሎች ግጭት ለመፍጠር እየጣሩ ነው ሲሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት አቶ ጌታቸው ረዳ ከሰሱ። https://p.dw.com/p/4er9F?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
920Loading...
35
አላማጣ በ10 ሺህዎች እየተፈናቀሉ ነው ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ እንደገና የተቀሰቀሰው የአማራና ትግራይ አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭት ነዋሪዎችን በገፍ ማፈናቀል መጀመሩ ተገለጠ ። ወደ 10ሺህ የሚሆኑ የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች ተፈናቅለው ቆቦ ከተማ ደርሰዋል ተብሏል ። https://p.dw.com/p/4equM?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
5 5476Loading...
36
በፖለቲከኛ በቴ ዑርጌሳ ግድያ ምርመራ የኦነግ ሥጋት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ባለፈው ሳምንት በትውልድ አከባቢያቸው መቂ የተገደሉት የአቶ ቤቴ ዑርጌሳ የግድያ ምርምራ ላይ እምነነት እንደማኖረው ዐስታወቀ ። ኦነግ ይህን ያለው መንግስት 13 ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጾ የሂደቱን መጀመር በይፋ ማሳወቁን ተከትሎ ነው ። https://p.dw.com/p/4er7x?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
5 0611Loading...
37
እሥራኤል ከኢራን ቀጥተኛ ወታደራዊ ጥቃት በኋላ እስራኤል፦ የእሜሪካና የአውሮጳ ወዳጆቿ ሃገራትን ምክር ሰምታ ከኢራን ጋር ወደ ቀጥተኛ ግጭት ከመግባት ብትቆጠብ እንደሚሻል ተገለጠ ። የዊልሰን ማዕከል የመካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ተንታኝ የሆኑት ፕሮፌሠር ማሪና ኦታዌ ቀጥተኛ ግጭቱ አያዋጣም ብለዋል ። https://p.dw.com/p/4eqdV?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
4 9832Loading...
38
የሚያዝያ 8 ቀን 2016 ዓ/ም የዓለም ዜና https://p.dw.com/p/4erGD?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
5 0192Loading...
39
የዴንማርክ ታሪካዊ እና ጥንታዊ የአክስዮን ህንፃ በእሳት ጋየ መዲና ኮፐንሃገን እምብርት ላይ የሚገኝ ታሪካዊ እና ጥንታዊ የዴንማርክ የአክሲዮን ህንፃ በእሳት ጋየ። የ17ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እንደተገነባ የሚታወቀዉ ይህ የአክሲዮን ማዕከል ከከተማይቱ ጥንታዊ ሕንፃዎች መካከል አንዱ ነበር ተብሏል። በቃጠሎዉ የተጎዳ ሰዉ አለመኖሩም ተዘግቧል፣ ይሁንና የህንፃዉ ማማ በእሳቱ ተንኮታክቶ መዉደቁና መዉደሙ ተመልክቷል። አንዳንድ ሰዎች ህንጻ ዉስጥ የነበረ ታሪካዊ ቁሳቁስን ለማዉጣት እና ከእሳት ለማዳን ሲሯሯጡ መታየቱን የወጡ ዘገቦች ያሳያሉ።
6 1881Loading...
የተወደዳችሁ የዶቼ ቬለ ቤተሰቦች ጤና ይስጥልን ! ዘወትር ቅዳሜ የሚተላለፈው የአድማጮች ማኅደር ዝግጅታችን እንደተለመደው የእናንተን መልዕክቶች ይጠብቃል። ሀገራዊ ፤ማህበራዊ ፣ኤኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ከየአካባቢያችሁ ካያችሁት፣ ከገጠማችሁ አልያም ትኩረት ይሻል የምትሏቸውን ሃሳቦች ፤ የሙዚቃ እና የስነ ጽሁፍ ክህሎታችሁን ፤ ዓለማቀፋዊ ወቅታዊ ጉዳዮችን ጨምሮ በጽሁፍ አልያም በድምጽ ልትልኩልን የምትችሉ መሆኑን ልንገልጽ እንወዳለን፤ ቀድመው የደረሱንን አዋዝተን ከአየር እናውላለን ። ዶቼ ቬለ ሃሳባችሁ የሚስተናግድበት ፣ ድምጻችሁ የሚሰማበት የእናንተው ቤት !
نمایش همه...
የሚያዝያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም. ዋና ዋና ዜናዎች በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የልጃገረዶች ጠለፋ መባባሱ ተገለጠ። በክልሉ ኮሬ ዞን ውስጥ «እየተባባሰ መጥቷል» ባሉት ጠለፋ የተነሳ ሴት ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት ለመላክ መቸገራቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል። ቡርኪና ፋሶ ሦስት የፈረንሳይ ዲፕሎማቶችን ከሀገር አባረረች። ፈረንሳይ ውሳኔውን አሳዛኝ ብላዋለች። የደቡብ ሱዳን ፖለቲከኞች በሀገሪቱ ምርጫ ለማካሄድ አስቸኳይ እርምጃ መውሰድ እንዳለባቸው የተመድ አሳሰበ። ደቡብ ሱዳን ራሷን የቻለች ሀገር ከሆነችበት ከጎርጎሪዮሳዊው 2011 ዓ,ም አንስቶ ምርጫ አላካሄደችም። ኢራን እስራኤል የኒኩሊየር ተቋሟ ላይ ጥቃት የምትሰነዝር ከሆነ በአጸፋው የእስራኤልን የኒኩሊየር መሰረተ ልማት ኢላማ እንደምታደርግ አስጠነቀቀች። ዝርዝሩን ያንብቡ ያድምጡ https://p.dw.com/p/4ewXO?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
نمایش همه...
የሚያዝያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም. የዓለም ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የልጃገረዶች ጠለፋ መባባሱ ተገለጠ። በክልሉ ኮሬ ዞን ውስጥ «እየተባባሰ መጥቷል» ባሉት ጠለፋ የተነሳ ሴት ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት ለመላክ መቸገራቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል። ቡርኪና ፋሶ ሦስት የፈረንሳይ ዲፕሎማቶችን ከሀገር አባረረች። ፈረንሳይ ውሳኔውን አሳዛኝ ብላዋለች። የደቡብ ሱዳን ፖለቲከኞች በሀገሪቱ ምርጫ ለማካሄድ አስቸኳይ እርምጃ መውሰድ እንዳለባቸው የተመድ አሳሰበ። ኢራን እስራኤል የኒኩሊየር ተቋሟ ላይ ጥቃት የምትሰነዝር ከሆነ በአጸፋው የእስራኤልን የኒኩሊየር መሰረተ ልማት ኢላማ እንደምታደርግ አስጠነቀቀች።

نمایش همه...
ለወልቃይትና ራያ አወዛጋቢ አካባቢዎች ፖለቲካዊ መፍትሔ ተጠየቀ

የወልቃይት፣ ጠገዴ ጠለምትና ራያ ጉዳይ በፖለቲካዊ ውሳኔ እንዲፈታ በአሜሪካ የሚገኙ 8 ኢትዮጵያ ሲቪክ ድርጅቶች ጥሪ አቀረቡ።

نمایش همه...
ስለድንበር ውዝግቡ የመቐለ ነዋሪዎች ምን አሉ?

በተለይም ከቅርብ ቀናት ወዲህ በትግራይ እና አማራ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭቶች እያገረሹ ይገኛሉ። በዚህም ሞትና መፈናቀል ተከስቷል። የሁለቱ ክልል አስተዳደሮችም እርስ በራሳቸው እየተወነጃጀሉ ይገኛሉ።

نمایش همه...
የሽዋልኢድ ዓመታዊ በዓል በጥንታዊቷ ሐረር ከተማ

ለጥንታዊቷ ሀረር ከተማ ከወራት በፊት በዓለም አቀፉ የሳይንስ ፣ የትምህርት እና የባህል ድርጅት በእንግሊዝኛ ምኅፃሩ/ UNESCO ሁለተኛ ቅርስ ሆኖ የተመዘገበው የሽዋልኢድ ዓመታዊ በዓል የከተማይቱን የቱሪስት መዳረሻነት እድል ይበልጥ ያሰፋል የሚል እምነት አሳድሯል።

نمایش همه...
አሳሳቢው የልጃገረዶች ጠለፋ በኮሬ ዞን

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን «እየተባባሰ መጥቷል» ባሉት ጠለፋ የተነሳ ሴት ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት ለመላክ መቸገራቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ ። በዞኑ በድርጊቱ ፈጻሚዎች ላይ አስተማሪ የሆነ ቅጣት ስለማይሰጥ አሁን ላይ ሴት ልጆች ወጥተው ለመግባት ሥጋት ውስጥ መውደቃቸውን ነው ነዋሪዎቹ ለዶቼ ቬለ የተናገሩት ።

نمایش همه...
የውጭ ጉዳይ መግለጫ ስለጄኔቫ ድጋፍ ማሰባሰብና ሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች

በኢትዮጵያ ለተከሰተው የከፋ የሰብአዊ ቀውስ ድጋፍ ለማሰባሰብ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ውስጥ በተደረገው ዓለም አቀፍ ድጋፍ የማሰባሰብ ሥራ ከታቀደው እጅግ ዝቅ ያለ ገንዘብ ቃል መገባቱ ተገለጠ ። 3.24 ቢሊዮን ዶላር ለማሰባሰብ ታቅዶ ቃል የተገባው ግን 630 ሚሊዮን ዶላር መሆኑም ተጠቅሷል ።

نمایش همه...
የአውሮጳ ኅብረት ልዩ የመሪዎች ጉባኤ አጀንዳዎችና ውሳኔዎች

ረቡዕ ሚያዝያ 9 ቀን የጀመረው የ27ቱ የአውሮጳ ኅብረት አገሮች የመሪዎች ስብሰባ ዛሬ ከስአት በኋላ ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቅቋል ። የጉባኤው አጀንዳ ምን ነበር? ትናንት እና ዛሬ የተከናወነው የኅብረቱ የመሪዎች ጉባኤ ምንስ ውሳኔ አሳልፎ ተጠናቀቀ?

نمایش همه...
ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ የእደ ጥበባት ዓውደ ርዕይ

የዓዉደ ርእዩ መጠርያ ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ ይሰኛል። ኢትዮጵያ ብዙ ንጹሕ ምንጮች አልዋት። ከነዚህ ንጹሕ ምንጮች መካከል፤ የራስዋን ድርሳናት፤ ሥነ- ነገር የከተበችባቸዉ ፊደላት የሚጠቀሱ ናቸዉ። እግዚቢሽኑን የሚመሰገን ፤ የወጣቶቹ ሥራ ለሃገሪዉ ሃገሩን፤ ነባር ባህሉን እና እዉቀቱን እንዲያዉቅ የሚያደርግ ብዙ ምንጮችንም የሚያሳይ ነዉ።

የጀርመን ፖሊስ ለሩሲያ ይሰልሉ ነበር ያላቸውን ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር አዋለየጀርመን አቃቤ ህግ ትናንት ሃሙስ፤ በባቫሪያን ግዛት የቤይሮይት ከተማ ፖሊስ ለሩሲያ በመሰለል የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል። የጀርመን እና የሩሲያ ዜግነት ያላቸው እነዚህ ተጠርጣሪዎች ለጥፋት ዓላማ የሚውሉ ፈንጂዎችን አዘጋጅተዋል ሲል በካርልስሩሄ ከተማ የጀርመን ፌደራል አቃቤ ህግ ቢሮ ገልጿል።በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር የሚገኙት እነዚህ ተከሳሾች ዲዬተር ኤስን እና አሌክሳንደር ጄን የሚባሉ ሲሆን፤ የፌደራል ፖሊስ ከባቫሪያን ግዛት ፖሊስ ጋር በመሆን የተከሳሾችን ቤት እና የስራ ቦታዎች ፈትሿል። ለሩሲያ ይሰልሉ ነበር የተባሉት ሁለቱ ተከሳሾች በጀርመን የሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮችን ጨምሮ ጥቃት ሊሰነዝሩ የሚችሉባቸውን ዒላማዎችን ሲቃኙ ነበር ተብሏል።አቃቤ ህግ እንደገለፀው ዲዬተር ኤስን የተባለው ተከሳሽ ከሩሲያ ሚስጥራዊ አገልግሎት ሰጪ ወኪል ጋር ግንኙነት ነበረው።ተከሳሹ ከጥቅምት 2023 ዓ/ም ጀምሮ እርምጃ ከተወካዮቹ ጋር ሀሳብ ሲለዋወጥ እንደነበር ተገልጿል።
نمایش همه...