fa
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

کانال የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 292 مشترک است و جایگاه 6 183 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 365 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 292 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 20 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 492 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 16 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 52.64% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 13.12% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 7 523 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 875 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 29 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 21 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 292
مشترکین
+1624 ساعت
+1157 روز
+49230 روز
آرشیو پست ها
እንኳን ለብዙኀን ማርያም በሰላም አደረሳችሁ! መስከረም 21 አፄ ዘርዓያዕቆብ በ1446 ዓ/ም በግሸን ደብረ ከርቤ ቤተክርስቲያን ካሠሩ በኋላ ግማደ መስቀሉን አስገብተው ቅዳሴ ቤቱ የተከበረበት ዓመታዊ
እንኳን ለብዙኀን ማርያም በሰላም አደረሳችሁ! መስከረም 21 አፄ ዘርዓያዕቆብ በ1446 ዓ/ም በግሸን ደብረ ከርቤ ቤተክርስቲያን ካሠሩ በኋላ ግማደ መስቀሉን አስገብተው ቅዳሴ ቤቱ የተከበረበት ዓመታዊ ክብረ በዓል ነው። ከእመቤታችን እረዴት በረከት ያካፍለን! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የ4ተኛ እና የ8ተኛ ክፍል የእርከን መሸጋገሪያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ዕውቅና እና የምርቃት መርሐ ግብር አከናወነ።
+8
የምሥራቅ  ሸዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የ4ተኛ እና የ8ተኛ ክፍል የእርከን መሸጋገሪያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ዕውቅና እና የምርቃት መርሐ ግብር አከናወነ። በ2017 ዓ. ም   በሀገረ ስብከቱ የተዘጋጀውን የ4ተኛ እና የ8ተኛ ክፍል የሰንበት ትምህርት ቤት የእርከን መሸጋገሪያ ፈተና ከወሰዱ 2600 ተማሪዎች መካከል በየሰ/ት/ቤቱ  ከ1ኛ እስከ 3ኛ ደረጃ በመያዝ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ  ከ7 ወረዳ ቤተ ክህነትና ከ50  ሰ/ት/ቤት  ለመጡ  228 ተሸላሚዎች በመስከረም 18 /2018 ዓ.ም  የሥርዓተ ትምህርቱ ዕውቅና እና የማበረታቻ ሽልማት  መርሐ ግብር ተከናውኗል። መርሐግብሩ በና/ደ/ታ/ም/ፀ/ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ  ቤተ ክርስቲያን  ፈ/ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ  በተገኙበት  የተከናወነ ሲሆን የሀገረስብከቱ  ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሳሕል ቀሲስ ነጋሽ  ሀብተ ወልድ፤  የሀገረስብከቱ የሥራ ሐላፊዎች የደብራት እና ገዳማት አስተዳዳሪዎችም ተገኝተዋል። በየወረዳዎች ከ1 እስከ 3 ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት  ከብፁዕነታቸው  እጅ ተቀብለዋል። በዕለቱ የሀ/ ስብከቱ  የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በ2017 ዓ.ም እንደ ሀገረ ስብከት በሥርዓተ ትምህርት ትግበራ የተሠሩ ዋና ዋና ሥራዎችን  ዘገባ ለጉባኤው  አሳውቋል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

የመስቀል በዓል በደቡብ ጎንደር የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉
+8
የመስቀል በዓል በደቡብ ጎንደር የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

የመስቀል በዓል በሐረር የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Tele
+5
የመስቀል በዓል በሐረር የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

መስቀል በማዕ/ጎንደር ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook
+9
መስቀል በማዕ/ጎንደር ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

መስቀል በሸገር ሀገረ ስብከት የኮዬና ገላን ክፍለ ከተማ . የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Yout
+9
መስቀል በሸገር ሀገረ ስብከት የኮዬና ገላን ክፍለ ከተማ . የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

መስቀል በጎባ ወረዳ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegr
+2
መስቀል በጎባ ወረዳ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

መስቀል ሶማሌ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 T
+5
መስቀል ሶማሌ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

መስቀል በሰሜን ጎንደር የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Tele
+9
መስቀል በሰሜን ጎንደር የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

መስቀል በሰቆጣ ከተማ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Teleg
+3
መስቀል በሰቆጣ ከተማ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

መስቀል በደ/ብርሃን የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegr
+9
መስቀል በደ/ብርሃን የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

መስቀል በደሴ ምስል፦ዲ/ን አዶንያስ ከደሴ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሚዲያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
+6
መስቀል በደሴ ምስል፦ዲ/ን አዶንያስ ከደሴ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሚዲያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የ4ኛ እና የ8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ተፈታኞች የምርቃት መርሃ ግብር በትላንትናው ዕለት ተከናወነ። በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ የሰንበት ትምህርት  ቤቶች አንድነት በ2017 ዓ. ም  በሥርዓተ ትምህርቱ ሲማሩ የቆዩትን እና በሀገረ ስብከቱ አንድነት የተሰጠውን የሚኒስትሪ ማጠቃለያ የተፈተኑ ከ7 ወረዳዎች የተውጣጡ  የ4ኛ እና የ8ኛ ክፍል   ተማሪዎች የምርቃት መርሐ ግብር  በናዝሬት ምስራቀ ፀሀይ ደብረ ታቦር ፈለገ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ  ፤ የሀገረ ስብከቱ  ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሳሕል  ቀሲስ ነጋሽ  ሀብተ ወልድ፤ የሀገረ ስብከቱ የስብከተ ወንጌል  ክፍል ሐላፊ መጋቢ ሐዲስ ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል፤ የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤት ማደራጃ ክፍል ሐላፊ ሊቀ ካህናት ሻዎል ታዬ ፤ እና ሌሎች የሀገረ ስብከቱ የሥራ ሐላፊዎች የደብራት እና ገዳማት አስተዳዳሪዎች ፤ ካህናት አባቶች የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የሥራ አስፈጻሚዎች  በተገኙበት ፤ በየአጥቢያ ሰንበት ትምህርት ቤት ከ4ኛ እና 8ኛ ክፍል ከ1 እስከ 3 የወጡ ፣ እንደ ወረዳዎች ከ1 እስከ 3 የወጡ በመጨረሻም እንደ ሀገረስ ብከቱ ከ1ኛ እስከ 3ኛ የወጡ ተማሪዎች እንደየ ደረጃቸው የምስክር ወረቀትና ማበረታቻ ሽልማት  ከብፁዕነታቸው  እጅ ተቀብለዋል። በመጨረሻም ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ለሰንበት ትምህርት ቤት ዓባላት የእንኳን ደስ አላችሁ እንዲሁም አባታዊ ቃለ ቡራኬ የአደራ መልዕክት  አስተላልፈው መርሐ ግብሩ ተጠናቋል ። መረጃው የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የህዝብ  ግንኙነት ክፍል ነው። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

እንኳን ለመስቀል ደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! የመአቀል ደመራ በዓል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰ
+2
እንኳን ለመስቀል ደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! የመአቀል ደመራ በዓል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

እንኳን ለመስቀል ደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ጥልንም በመስቀሉ ገደለ።" ኤፌ 2:16 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህር
እንኳን ለመስቀል ደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ጥልንም በመስቀሉ ገደለ።" ኤፌ 2:16 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

ባሳለፍነው ሳምንት የጅማ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ላለፉት 3 ወራት በክረምት የተተኪ መምህራን ሥልጠና ሲያስተምራቸው የቆዩ 60 አገልጋዮችን ዕለተ እሑድ መስከረም 11 ቀን 2018 ዓ
+7
ባሳለፍነው ሳምንት የጅማ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ላለፉት 3 ወራት በክረምት የተተኪ መምህራን ሥልጠና ሲያስተምራቸው የቆዩ 60 አገልጋዮችን ዕለተ እሑድ መስከረም 11 ቀን 2018 ዓ.ም አስመረቋል። በሰንበት ት/ቤቶች እየተሰጠ የሚገኘውን ሥርዓተ ትምህርት የሚያስተገብሩና ያለውን የመምህራን ክፍተት በመቅረፉ ረገድ ጉልዕ አስተዋጽዖ ሊያበረክቱ የሚችሉ አገልጋዮች በ4ኛው ዙር የጅማ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የክረምት ተተኪ መምህራን ሥልጠና ሠልጥነው በማጠናቀቅ የተመረቁ ሲሆን ከሐምሌ 4 ቀን 2017 ዓ.ም - መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም ድረሥልጠናውን 14 ዲያቆናት፣ 16 ወንድሞችና 30 እህቶች በድምሩ 60 አገልጋዮች ወስደዋል። በሌላ መረጃ በሰሜን ጎጃም ሀገረ ስብከት የባሕር ዳር ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት ከወረዳ ቤተ ክህነቱ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጋር በመተባበር በወረዳ ቤተ ክህነቱ ሥር የተመረጡ 26 አድባራት እና ገዳማት በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ በወጣው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥርዐተ ትምህርት ለሰንበት ት/ቤቶች ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለማስተማር የመጀመሪያው ዙር የአሠልጣኞች እና ለተተኪ መምህራን ሥልጠና መስከረም 10 እና 11/2018 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት ተሰጥቷል። መረጃዎቹን የሀገረ ስብከቶች የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አድርሰውናል። (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website