🍃بالقرآن نحي {በቁርአን እንኖራለን
የተለያዩ ቁርኣናዊ አስተምህሮ’ዎች፣ ጣፋጭ ቲላዋዎች፣ ቁርኣንን የሚመለከቱና በቁርኣን ዙሪያ የሚሽከረከሩ መልዕክቶች የሚተላለፍበት ቻናል join ይበሉ ! ቁርኣን የወረደው ለሰው ልጅ መመሪያ፣ እንድናስተነትነውና እንድንገሰፅበት ነው። አላህ እንዲህ ይላል፦ (ይህ) ወዳንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ (አወረድነው)፡፡ {Q 38:29}
نمایش بیشتر1 000
مشترکین
-224 ساعت
-37 روز
-1930 روز
توزیع زمان ارسال
در حال بارگیری داده...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.تجزیه و تحلیل انتشار
پست ها | بازدید ها | به اشتراک گذاشته شده | ديناميک بازديد ها |
01 Media files | 54 | 2 | Loading... |
02 አልሐምዱ ሊላህ አነጋን ዛሬም፡፡ ሌላ ቀን ተጨመረልን፡፡ ከሚለወጡት፣ ከሚስተካከሉት አላህ ያድርገን፡፡
ዛሬም አምላካችንን አላህን ይዘን፣ እሱን አምነን ተነሳን፡፡ እሱን አስካለን ምን እንሆናለን፡፡
አልሐምዱ ሊላህ፡፡ አንተን እያለኝ ምን እሆናለሁ ያ ረብ፡፡ ሲጨንቀኝ መጠጊያዬ፣ ስፈራ መሸሻዬ፣ ሲከፋኝ ከለላዬ፣ ግራ ሲገባኝ እምነቴ፣ ሲደክመኝ ብርታቴ፣ ስሰበር ድጋፌ አንተ ነህ፡፡
የምወድህ ጌታዬ …
ሕይወት እንቆቅልሽ ስትሆንብኝ መልሴ፣
ስታረዝ ስራቆት ልብሴ፣
ነገር ሲጨልምብኝ ብርሃኔ፣
ባዶነት ሲሰማኝ ሙላቴ፣
የመኖር ትርጉሙ ሲጠፋኝ ምክንያቴ፣ …
አንተ ነህና ዛሬም፣ ሁሌም አመሰግንሃለሁ፡፡
https://t.me/MuhammedSeidAbx | 66 | 0 | Loading... |
03 Media files | 78 | 0 | Loading... |
04 ውስብስብ ጉዳዮቹን ለአላህ አደራ የሰጠ ሰው አይከስርም፣ አይፀፀትም።
@fuadkheyr | 93 | 2 | Loading... |
05 መታወቅ የፈለገ.......
“ ዑመር ነህ ወይ?” አሏቸው።ሰወች ለምእምናን መሪ ዑመር ኢብኑል ኸጧብ።
“አዎን ዑመር ነኝ።” አሏቸው።
“ኦ ያ ጀግናው! ያ ፋርሶችን ድል ያደረገው! ያ ሩሞችን ያፈርስረሰው ዑመር?!”
አሏቸው።
“ላ ላ አይደለም። እኔ ዑመር ነኝ። ያ የአላህ መልክተኛ ባልደረባ የነበረው ዑመር ነኝ። ከዚ የበለጠ ክብር ማእረግም የለኝም።”አሏቸው አሉ።
ያንቱ ኡመት ከመሆን የበለጠ ምን ክብር አለ ያ ነቢየሏህ!!።
ሶባሓል ኸይር! መጽሃፍ ከገጽ 160 ላይ የተወሰደ... | 168 | 0 | Loading... |
06 Media files | 1 | 0 | Loading... |
07 أركان الإسلام الخمسة بالترتيب:
1) الشهادتان
2) إقامة الصلاة
3) إيتاء الزكاة
4) صوم رمضان
5) حج البيت لمن استطاع إليه سبيلا..
أركان الإيمان وهي:
1-الإيمان بالله
2-الإيمان بملائكته
3-الإيمان بكتبه
4-الإيمان برسله
5-الإيمان باليوم الآخر
6-الإيمان بالقدر خيره وشره
شروط الصلاة وهي تسعة:
1_الإسلام
2_والعقل
3_والتمييز
4_ورفع الحدث
5_و إزالة النجاسة
6_وستر العورة
7_ودخول الوقت
8_واستقبال القبلة
9_والنية..
اركان الصلاة وهي أربعة عشر:
1-القيام مع القدرة
2_وتكبيرة الإحرام
3_وقراءة الفاتحة
4_والركوع
5_والاعتدال بعد الركوع
6_والسجود على الأعضاء السبعة
7 _والرفع منه
8_والجلسة بين السجدتين
9_والطمأنينة في جميع الأفعال
10_ والترتيب بين الأركان
11_والتشهد الأخير
12_ والجلوس له
13_والصلاة على النبي صل الله عليه وسلم
14_ والتسليمتان..
واجبات الصلاة وهي ثمانيه:
1_جميع التكبيرات غير تكبيرة الأحرام
2_وقول: سمع الله لمن حمده للإمام والمنفرد
3_وقول :ربنا ولك الحمد للكل
4- وقول: سبحان ربي العظيم في الركوع
5- وقول: سبحان ربي الأعلى في السجود
6_وقول : ربي اغفر لي، بين السجدتين
7_والتشهد الأول
8_والجلوس له..
بيان التشهد :
وهوأن يقول : التحيات لله والصلوات والطيبات ، السلام عليك أيها النبي ورحمه الله وبركاته ، السلام علينا وعلى عباد الله الصالحين ، أشهد ان لاإله إله الله وحدة لا شريك له وأشهد أن محمدا عبده ورسوله. ثم يصلي على النبي صلى الله عليه وسلم ويبارك عليه فيقول : اللهم صل على محمد ، وعلى آل محمد ، كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم ، إنك حميد مجيد ، وبارك على محمد وعلى آل محمد ، كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم ، إنك حميد مجيد. ثم يستعيذ بالله في التشهد الأخير من عذاب جهنم ، ومن عذاب القبر ، ومن فتنة المحيا والممات؛، ومن فتنة المسيح الدجال ، ثم يتخير من الدعاء ماشاء ولاسيما المأثور من ذلك ومنه : اللهم أعني علي ذكرك وشكرك وحسن عبادتك ، اللهم إني ظلمت نفسي ظلما كثيرا ، ولايغفر الذنوب إلا أنت ، فاغفر لي مغفرة من عندك ، وارحمني إنك أنت الغفور الرحيم.
مبطلات الصلاة وهي ثمانية:
1- الكلام العمد مع الذكر والعلم أما الناسي والجاهل فلا تبطل صلاته بذلك
2- الضحك
3- الأكل
4- الشرب
5- انكشاف العورة
6- الإنحراف الكثير عن جهة القبلة
7- العبث الكثير المتوالي في الصلاة
8- انتقاض الطهارة..
لابد من حفظ هذه الواجبات والشروط والسنن والأركان...والله ولي التوفيق
اطلب من كل مسلم
يتعلمها ويعلمها اهل بيته وجيرانه
واصدقائه لربح خيرا كثيرا
اذا اتممت القراءة وحفظتهم صلِّ على النبي ♥ | 212 | 2 | Loading... |
08 إلهي كيف أدعوك وأنا أنا، وكيف أقطع رجائي منك وأنت أنت، إلهي إن لم أسألك فتعطيني فمن ذا الذي أسأله فيعطيني؛ وإن لم أدعك فتستجيب لي فمن ذا الذي أدعوه فيستجيب لي، وإن لم أتضرّع إليك فترحمني فمن ذا الذي أتضرّع إليه فيرحمني، وكما فلقت البحر لموسى فنجّيته من الغرق، فصلّ وسلم يا ربّ على محمّد وآل محمّد ونجّني ممّا أنا فيه من كرب وسهّل أمري بفرج عاجل غير آجل وبرحمتك يا أرحم الراحمين
https://t.me/bilQURANnehyaa | 148 | 0 | Loading... |
09 أرح فُؤادك المُنهك ❤🩹
مع القارئ الأخ: عُمير شميم🎙 | 143 | 0 | Loading... |
10 Media files | 151 | 0 | Loading... |
11 اللهم صل على محمد وعلى آل محمد، كما صليت على إبراهيم، وعلى آل إبراهيم، إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد، وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم، وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد
اللهم صل على محمد وعلى آل محمد، كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد❤️ | 155 | 0 | Loading... |
12 Media files | 153 | 0 | Loading... |
13 Media files | 188 | 0 | Loading... |
14 የሆነ ቀን፣ የሆነ ሰዓት ላይ፣ የሆነ ቦታ ላይ፣ ከሆነ ሰው ጋር፣ … ደስታችሁ እዉን ይሆናል፡፡
እንዲህ እያልኩ ነው ሕይወቴን በሙሉ የኖርኩት፡፡
ቢኢዝኒላህ እያልኩ ነው እዚህ የደረስኩት፡፡
አላህም ለኔ አድልቷል ብዬ እስካስብ ድረስ የዱንያ ሐሳቤን ሁሉ ሞልቶልኛል፡፡
ይሞላልኛልም፡፡ ኢንሻአላህ!!፡፡
ወዳጆቼ… ስለምወዳችሁ እኮ ነው የምመክራችሁ ፣ በብዙ ነገር የማስታዉሳችሁ…
እውነቴን ነው የምላችሁ ለዉስጣችሁ መጥፎ ዜናዎችን አትንገሩ፡፡ ሐዘን፣ ችግር፣ መከራ እንግዶች ናቸው፡፡ እንግዳ ሆኖ የማይሄድ የለም፡፡ እነርሱም ይሄዳሉ፡፡
መሳአል ኸይር !
Abx | 187 | 1 | Loading... |
15 ፀሐይ በምሥራቅ መውጣቷን ቀጥላለች፡፡ በምዕራብ እስክትወጣ ድረስ እኛም በአላህ ላይ ባለን መልካም ተስፋ ቀጥለናል፡፡
ኢንሻአላህ ቀጥሎ የሚመጣው ነገር መልካም ይሆናል።
Abx | 174 | 1 | Loading... |
16 ፀሐይ በምሥራቅ መውጣቷን ቀጥላለች፡፡ በምዕራብ እስክትወጣ ድረስ እኛም በአላህ ላይ ባለን መልካም ተስፋ ቀጥለናል፡፡
ኢንሻአላህ ቀጥሎ የሚመጣው ነገር መልካም ይሆናል።
Abx | 1 | 0 | Loading... |
17 የተቀመጥኩበት የዛፍ ቅርንጫፍ ከተሰበረ ፣ የያዝኩት ገመድ ከተበጠሰ በቃ ምንም ተስፋ የለኝም አትበል። ራስህን ሙሉ በሙሉ ጥለህ ሰዉን አትደገፍ። ቅርንጫፉ ቢሰበር ከአላህ በታች በክንፍህ ተማመን። ገመዱ ቢበጠስ አሁንም አላህን አጥብቀህ ያዝ።
የምትጠብቀው ሥራ፣ የምታልመው ትዳር፣ የምትጓጓለት መልካም ዜና ጫፍ ደርሶ ቢሰናከል እንዳትሰበር ካሁኑ ጠንከር !!።
ዱንያ በድንገተኛ ትዕይንቶች የተሞላች ናትና ለሁሉም ዓይነት ሁነት መዘጋጀት መልካም ነው።
መሳአል ኸይር
https://t.me/MuhammedSeidAbx | 195 | 2 | Loading... |
18 እስልምና "በሰይፍ" እንደተስፋፋ ነበር የማምነው! || የኔ መንገድ || ሚንበር ቲቪ
https://youtube.com/watch?v=ayWwbm_mp-E&si=ec9Y9toVfMUl0Jzj | 191 | 0 | Loading... |
19 በመጨረሻም ...
ያሸማቀቁንን፣ ያሳፈሩንን፣ ያዋረዱንን፣ የተዉንን፣ የተጠራጠሩንን፣ የሰደቡንን፣ የናቁንን ... ሁሉ የምናመሰግንበት ጊዜ ይመጣል ።
ምክንያቱም እነኚህ ሁሉ ቀና ለማለታችንና ለመጠንከራችን ምክንያት ሆነዋል።
ሶባሐል ኸይር ወዳጆች
https://t.me/MuhammedSeidAbx | 154 | 1 | Loading... |
20 እውነተኞቹ ድሆች
~~~~~
ውዱ ገንዘባቸው ልብሳቸው፣ ርካሹ ደግሞ ሥነምግባራቸው የሆኑ ብዙ ሰዎች አሉ። ጥሩ ይለብሳሉ፣ ጥሩ ይሸታሉ ፣ ጥሩ ይመገባሉ። ትልቁ ዓላማቸው ገንዘብ ነው። ሌሎችንም በገንዘብ ይገመግማሉ። ገንዘብ አይተው ሰው ይርቃሉ፣ ይቀርባሉ። በርግጥም እነርሱ አሳዛኝ ድሆች ናቸው። ገንዘብ ብቻ ነው ያላቸው። ልንመቀኛቸው ሳይሆን ልናዝንላቸው ነው የሚገባው። እውነተኞቹ ችግረኞች እነሱ ናቸው።
https://t.me/MuhammedSeidAbx | 157 | 0 | Loading... |
21 ሌላ ለየት ያለና ትልቅ ስኬት ብቻ አትፈልጉ ። ተስፋ ሳንቆርጥ የዱንያን መከራዎች ተጋፍጠን እዚህ መድረሳችን ራሱ አንድ ስኬት ነው።
ወዳጄ ዱንያ ቀላል አገር አይደለችም ።
https://t.me/MuhammedSeidAbx | 172 | 1 | Loading... |
22 አላህን አብዝተን ብናመልከው እንኳን ሐቁን አላሟላንም፤ ብዙ ብናወድሰው የችሮታዉን ኢምንት አልደረስንበትም፡፡ ዘወትር ደግ ብንሠራ ሁሌም አሁንም ኃጢኣታችን ብዙ ነው፡፡ ከምሉእነታች ጉድለታችን አያሌ ነው፡፡
ቀን በተለወጠ ቁጥር ኃጢኣታችን ብዙ ነው ብለው ኢስቲግፋር እያደረጉ የሚነሱ ሰዎች አትራፊዎች ናቸው፡፡
ፃድቅ ነን፣ ፍፁም ነን፣ እንከን የለብንም ያሉት ግን ከስረዋል፡፡
ቀጥ ብለው የቆሙ የመሠላቸው ብዙዎች ወድቀዋል፡፡
አላህ ሆይ! በየቀኑ ወዳንተ መመለስን፣ መንቃትን፣ ከዝንጋቴ መባነንን ስጠኝ፡፡
ሶባሐል ኸይር!
https://t.me/MuhammedSeidAbx | 175 | 1 | Loading... |
23 1-ትክክል የሆነ ነገርን የሚነግርህ የውስጥ ድምጸት ከአላህ ነው ፤
2-ክብራችንን ያስጠበቀልን ማፈግፈግ ሁሉ ድፍረት ነው፤
3-ብቻህን ተቀምጠህ ብታስተነትን በዉስጥህ የማታውቀውን ሌላ ሰው ታገኛለህ፤
4-የመጀመሪያ የሰው ልጅ ዉድቀቱ ሶላቱን መተው ነው፤
5-የምትወደው ነገር እንድዘወትርልህ ከፈለክ አታውራ፤
6- ከቀልብ በሽታወች አደገኛው መጥፎ ትውስታ ነው፤
7-ቢምሉልህ እንኳ ራስህን በነርሱ ላይ አትጣል፤
8-ለማሳመን ብለህ ብዙ የምትደክምበት ቦታ ሁሉ ያንተ አይደለምና ቶሎ ልቀቅ
9-ሁሌ የሚስምልህ ሰው አይወድህም
10-በሰው ውድቀት አትደሰት፤ በሁለታችሁ መካከል ያለው ልዩነት የአላህ እዝነት ብቻ ነው፤ የርሱ እዝነት ከተነሳ ትወድቃለህ።
ABX | 194 | 1 | Loading... |
24 اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، ❤️ | 177 | 1 | Loading... |
25 سورة الكهف ❤️ قراءتها نور ورحمة وبركة ❤️ ابداع الشيخ البلوشي ❤️ قمة الروعة من أمتع ماتسمع في حياتك كلها❤️ الهدوء والسكينة ❤️ وراحة القلب والنفس وعلاج كل أمراض العصر ❤️ ممتعة جداا ❤️❤️❤️❤️❤️❤️ | 182 | 0 | Loading... |
26 እንደምትለው ቆይተህ፣ እጅግ ዘግይተህ፣ ጊዜህን ወስደህ፣ ስሜትህን አስክነህ፣ ነፍስህን አረጋግተህ መመለስ አስበህ ይሆናል።…
ግን በሌላ በኩል ስታየው…
ነገሩ ከባድ ነው!
ባቡሩ ቆሞ አይጠብቅህም። ጥድፊያው አንተ እስክትባንን አይታገስም። ዐይንህን ጨፍነህ ከመክፈት በላይ የፈጠነ ነው። ጎንበስ ብለህ ቀና በምትልበት ቅፅበት ሁሉንም እንዳልነበር ሆኖ ታገኘው ይሆናል። አቅጣጫህን ስተህ ያቋረጥከውን ረዥም መንገድ መመለስም ቀላል አይሆንም! አንተን የሚጠብቅ ጉዞ የለም! አንተ ባትኖርም እየተሄደ ነው!
"ብትሸሹም ሌሎችን ሕዝቦች ይለውጣል፡፡ ከዚያም (ባለመታዘዝ) ብጤዎቻችሁ አይኾኑም፡፡" ሱረቱ ሙሐመድ፥ 38 | 199 | 1 | Loading... |
27 Media files | 161 | 0 | Loading... |
28 ኢላሂ!
የማይወድቅ ዱዐ ስጠን።
ሁኔታችንን አስተካክል።
ልጆቻችንን አብጅልን።
ያማረ አደብ ስጠን።
በረካ ስጠን።
ቀልባችንን አርጥብልን።
ጭንቀታችንን ገላግለን።
ጉዳያችንን አግራልን።
በሽተኞችን አሽርልን።
ለሟቾቻችን እዘን።
ወንጀላችንን ማርልን።
ነውራችንን ሽፍንልን።
መከራን አቅልልልን።
ከፈተና ጠብቀን።
አሚን! | 172 | 4 | Loading... |
29 #ሪዝቅ_ሰፊ_ነው
በሲሳይ (ሪዝቅ) የተደራጀ እምነት መያዝ ከተውሒድ ግንዛቤዎች መካከል አንዱ ነው። በርካቶቻችን በሚታዩ ቁሳዊ ነገሮች በተለይም በገንዘብ ላይ ብቻ የሚታይ ሲሳይ ላይ እናተኩራለን። ኢማሙ ሸዕራዊ (ቀደሰላሁ ሲረሁ) ስለሪዝቅ ሲመክሩ የተሟላ ሪዝቅ ማለት የልጆች መስተካከል ነው፣ አስፈላጊ የሚባለው ደግሞ የጤንነት ሪዝቅ ነው ዝቅተኛው ሪዝቅ የገንዘብ ነው። በማለት የሪዝቅ እሳቤን እንድናሰፋው ይጠቁማሉ።
አንዳንዴ የምታወራው ነገር የሚገባው ጓደኛ ማግኘት ትልቅ ሪዝቅህ ነው፣ በኪስህ ብር ሞልቶ በቁስ ሀብት ተንበሻብሸህ ሰው ይጠርብህ ይኾናል ስታገኘው የምትደሰትበት ሰውም ማግኘት ሪዝቅህ ነው። የምትደሰትበት ሥራህ፣ የሚያዝናኑህ ልጆችህ፣ ሕይወትን የምታቀልልህ ባለቤትህ ሪዝቆች ናቸው። መስጂድ የመቀመጥ ዕድልህ፣ ለብቻህ የመዝናናት፣ የማንበብና በመንገድ ላይ እየተራመድክ የምታገኘው አየርህ ኹሉ የአላህ ጸጋና ሪዝቅ ናቸው። ምን የርሱ ያልኾነ አልለ። የሚያስቅ ብዙ ነገር እያለህ መሳቅ ሊከብድህ ይችላል፣ መተኛት ፈልገህ መኝታ ላይ ብትገኝም ዕንቅልፍ እምቢ ብሎህ ይኾናል። ብዙ የሚያስለቅስ ገጠመኝ ይኖርሀል ግና ማልቀስ ተስኖሀል ከእነዚህ ነገሮች መጠበቅ በራሱ ከአላህ ጸጋዎች ናቸው።
« እነሆ እርሱም አስሳቀ፣አስለቀሰም።» አልነጅም፤43
ሳቃችን ከርሱ የተሰጠን ጸጋ ነው፣ ለቅሶኣችንም ከርሱ የተሰጠን ሪዝቅ ነው። እንባ ከስንት ውስጣዊ ንዳድ ያድናል?! እንባ የደረቀበት ሰው ንዳዱ በምን ይበርዳል። ፈገግታ ሲሰለብ የሰው ልጅ በምን ሀይል ያገኛል። አላህ ጥልቅና ደቂቅ በኾኑ ጉዳዮች ላይ ሳይቀር ፍጡራኑን በእዝነቱ የሚያካብ አምላክ ነው። የሰው ልጅ ከላዩ ላይ ያለውን ዝንብ እንኳን ለማባረር ከጌታ የእዝነት እርዳታ ፈላጊ ነው። ያሉንን ጸጋዎችና ሪዝቆች እንዳንመለከት የሚያደርገው እርጉሙ ሰይጣንና የገዛ ነፍስያችን ነው።
አላህ ያለንን ያሳየና ♥
አላህ ይህን ባርነት ያስረዳን ♥
Best kerim 💚 | 181 | 0 | Loading... |
30 Media files | 154 | 0 | Loading... |
31 https://youtu.be/Q4yxHBe2s84?si=gM0VYfbex5uTWI4p | 158 | 0 | Loading... |
32 ዐይንህ ሲደርቅ በቁርአን አርሰው፣
ወገብህ ሲገር በሱጁድ አለስልሰው፣
ቀልብህ ሲደርቅ በሞት አስታውሰው።
.
ከቁርአን ጋር ያረጀች ዐይን አቤት ማማሯ!
ከቁርአን ጋር የኖረች ዐይን አቤት ብርሃኗ!
በቁርአን የተኳለች ቅንድብ አቤት ዉበቷ!
.
https://t.me/MuhammedSeidAbx | 170 | 1 | Loading... |
33 اللهم صلِّ على سَيِّدنا مُحَمَّدٍ النبي الأمي وعلى آله وصحبه وسلم تسليما، صلاة دائمة بدوامك، باقية ببقائك، لامنتهى لها دون عرشك💚 | 202 | 0 | Loading... |
34 #ሪዝቅ
አላህ ፍጡራኑን ከፈለገ በሰበብ ይረዝቃል፣ ያለሰበብም መረዘቅ ይችላል። ከሰበብ ተቃራኒም ኾኖ ይረዝቃል፣ ምንም በማይቻልበት ሁኔታዎች ውስጥም ይረዝቃል።
እርሱ (አላህ) ጥራት የተገባውና ራዚቅ ነው ♥
የለገሰን ሐብት፣ ዕውቀት፣ አምልኮ፣ ውበት፣ ወዘተ የርሱ ሪዝቅ ሲኾኑ እነዚህ ነገሮች በራሳቸው ዋና ነገሮች አይደሉም ሰበቦች ቢኾኑ እንጂ! ሰበብ ላይ መኩራራት ሺርክ (ማጋራት) ነው። ገንዘቤ ያድነኛል፣ አምልኮዬ ነው ነጻ የሚያወጣኝ፣ ዕውቀቴ፣ ዝናዬ ማለት አላህን የሚያስረሱ ናቸው። እነዚህ ሰበቦች ላይ መቆየት ግን በራሱ የታዘዝንበት ጉዳይ ስለኾኑ ዋጂብ (ግዴታ) ናቸው። ሰበቦችን ከማድረስ መዘናጋት ወይም መተው ደግሞ ወንጀል ነው። ሰበብ ለማድረስ ስንታገል ካለመኮፈስ ጋር እንዲሁም ከእኛ ውጭ ያለውን ታሳቢ ከማድረግ ጋር እንዲኾን ይመከራል። አላህ ለፈለገው ባርያው የፈለገውን አይነት ሪዝቅ (ኢማን፣ ሐብት፣ ዝና፣ ...) ሊሰጥ ስለሚችል ሁሌም ልብ ሌሎችን ከመመለከት ራሷን እንድትመለከት ብቻ መጣር ያስፈልጋል።
የተባረከ ሪዝቅ የምናገኝበት ጁምዓ ይኹንልና ♥ | 210 | 1 | Loading... |
35 ጤናን የሚጠብቁ ወጪ የማይጠይቁ መድሀኒቶች።
💊 ንግግር ዋጋ በሌለው ቦታ አለመናገር።
💊 ከጃሂል(አላዋቂ) ጋር አለመከራከር።
💊 ሰዎች ላይ አስተሳሰብን ለመጫን አለመሞከር፣ ይልቁንስ በመልካም ስብዕና ልባቸውን ማናገር።
💊 የሰዎችን ፍፃሜ አውቃለሁ ብሎ አለመፍረድ!
💊 በአንድ ህመም ሰዎችን ሁሉ አለመዳኘት።
💊 መሄድ የፈለገን መሸኘት፣ አዲስ ህይወትን ለመልመድ አለመጠየፍ።
💊 በቀደር መረጋጋት።
💊 ጥሩ አድማጭ መሆን! ካደመጡት ውስጥ መርጦ መውሰድ።
💊 ሁሉንም ነገር ለማስረዳት አለመሞከር።
💊 ሰበቡን አድርሶ መቀጠል።
💊 ስለ ሰዎች በአደባባይ ለማውራት አለመጣደፍ፣ ከልክ ባለፈም አጓጉል አለመቀደስ።
💊 መጠበቅን መቀነስ፣ ኡዝር(ምክንያት) መስጠት።
💊 መተናነስ ማብዛት፣ መተናነስ ለማይገባቸው መተናነስን አለማባከን።
💊 ሰዎችን በሚገባቸው መንገድ ማውራት።
💊 አላዋቂነት አምኖ ለማወቅ መፍጨርጨር።
💊 የሀሳብ ልዩነቶችን ማክበር።
💊 መለየትን ፈርቶ ለማፍቀር አለመሰሰት።
💊 ባለፈ ታሪክ የሰዎችን የአሁንና የወደፊት ታሪክ አለመደምደም።
💊 ለተውበት ክብር የሚሰጥ ልብ ለመጎናፀፍ መጣር።
💊 አላህን መጠየቅ አለማቆም።
💊 ሰለዋት ማብዛት።
💊 በሌሎች ሰዎች ህይወት ጣልቃ አለመግባት።
💊 መስጠት፣ መለገስ ማብዛት።
💊 ወላጆችን፣ ትላልቅ ሰዎችን፣ ዓሊሞችን መኻደም።
[አብዱልሀኪም ሰፋ]
:
@Venuee13 | 187 | 5 | Loading... |
36 Media files | 176 | 0 | Loading... |
አልሐምዱ ሊላህ አነጋን ዛሬም፡፡ ሌላ ቀን ተጨመረልን፡፡ ከሚለወጡት፣ ከሚስተካከሉት አላህ ያድርገን፡፡
ዛሬም አምላካችንን አላህን ይዘን፣ እሱን አምነን ተነሳን፡፡ እሱን አስካለን ምን እንሆናለን፡፡
አልሐምዱ ሊላህ፡፡ አንተን እያለኝ ምን እሆናለሁ ያ ረብ፡፡ ሲጨንቀኝ መጠጊያዬ፣ ስፈራ መሸሻዬ፣ ሲከፋኝ ከለላዬ፣ ግራ ሲገባኝ እምነቴ፣ ሲደክመኝ ብርታቴ፣ ስሰበር ድጋፌ አንተ ነህ፡፡
የምወድህ ጌታዬ …
ሕይወት እንቆቅልሽ ስትሆንብኝ መልሴ፣
ስታረዝ ስራቆት ልብሴ፣
ነገር ሲጨልምብኝ ብርሃኔ፣
ባዶነት ሲሰማኝ ሙላቴ፣
የመኖር ትርጉሙ ሲጠፋኝ ምክንያቴ፣ …
አንተ ነህና ዛሬም፣ ሁሌም አመሰግንሃለሁ፡፡
https://t.me/MuhammedSeidAbx
መታወቅ የፈለገ.......
“ ዑመር ነህ ወይ?” አሏቸው።ሰወች ለምእምናን መሪ ዑመር ኢብኑል ኸጧብ።
“አዎን ዑመር ነኝ።” አሏቸው።
“ኦ ያ ጀግናው! ያ ፋርሶችን ድል ያደረገው! ያ ሩሞችን ያፈርስረሰው ዑመር?!”
አሏቸው።
“ላ ላ አይደለም። እኔ ዑመር ነኝ። ያ የአላህ መልክተኛ ባልደረባ የነበረው ዑመር ነኝ። ከዚ የበለጠ ክብር ማእረግም የለኝም።”አሏቸው አሉ።
ያንቱ ኡመት ከመሆን የበለጠ ምን ክብር አለ ያ ነቢየሏህ!!።
ሶባሓል ኸይር! መጽሃፍ ከገጽ 160 ላይ የተወሰደ...
أركان الإسلام الخمسة بالترتيب:
1) الشهادتان
2) إقامة الصلاة
3) إيتاء الزكاة
4) صوم رمضان
5) حج البيت لمن استطاع إليه سبيلا..
أركان الإيمان وهي:
1-الإيمان بالله
2-الإيمان بملائكته
3-الإيمان بكتبه
4-الإيمان برسله
5-الإيمان باليوم الآخر
6-الإيمان بالقدر خيره وشره
شروط الصلاة وهي تسعة:
1_الإسلام
2_والعقل
3_والتمييز
4_ورفع الحدث
5_و إزالة النجاسة
6_وستر العورة
7_ودخول الوقت
8_واستقبال القبلة
9_والنية..
اركان الصلاة وهي أربعة عشر:
1-القيام مع القدرة
2_وتكبيرة الإحرام
3_وقراءة الفاتحة
4_والركوع
5_والاعتدال بعد الركوع
6_والسجود على الأعضاء السبعة
7 _والرفع منه
8_والجلسة بين السجدتين
9_والطمأنينة في جميع الأفعال
10_ والترتيب بين الأركان
11_والتشهد الأخير
12_ والجلوس له
13_والصلاة على النبي صل الله عليه وسلم
14_ والتسليمتان..
واجبات الصلاة وهي ثمانيه:
1_جميع التكبيرات غير تكبيرة الأحرام
2_وقول: سمع الله لمن حمده للإمام والمنفرد
3_وقول :ربنا ولك الحمد للكل
4- وقول: سبحان ربي العظيم في الركوع
5- وقول: سبحان ربي الأعلى في السجود
6_وقول : ربي اغفر لي، بين السجدتين
7_والتشهد الأول
8_والجلوس له..
بيان التشهد :
وهوأن يقول : التحيات لله والصلوات والطيبات ، السلام عليك أيها النبي ورحمه الله وبركاته ، السلام علينا وعلى عباد الله الصالحين ، أشهد ان لاإله إله الله وحدة لا شريك له وأشهد أن محمدا عبده ورسوله. ثم يصلي على النبي صلى الله عليه وسلم ويبارك عليه فيقول : اللهم صل على محمد ، وعلى آل محمد ، كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم ، إنك حميد مجيد ، وبارك على محمد وعلى آل محمد ، كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم ، إنك حميد مجيد. ثم يستعيذ بالله في التشهد الأخير من عذاب جهنم ، ومن عذاب القبر ، ومن فتنة المحيا والممات؛، ومن فتنة المسيح الدجال ، ثم يتخير من الدعاء ماشاء ولاسيما المأثور من ذلك ومنه : اللهم أعني علي ذكرك وشكرك وحسن عبادتك ، اللهم إني ظلمت نفسي ظلما كثيرا ، ولايغفر الذنوب إلا أنت ، فاغفر لي مغفرة من عندك ، وارحمني إنك أنت الغفور الرحيم.
مبطلات الصلاة وهي ثمانية:
1- الكلام العمد مع الذكر والعلم أما الناسي والجاهل فلا تبطل صلاته بذلك
2- الضحك
3- الأكل
4- الشرب
5- انكشاف العورة
6- الإنحراف الكثير عن جهة القبلة
7- العبث الكثير المتوالي في الصلاة
8- انتقاض الطهارة..
لابد من حفظ هذه الواجبات والشروط والسنن والأركان...والله ولي التوفيق
اطلب من كل مسلم
يتعلمها ويعلمها اهل بيته وجيرانه
واصدقائه لربح خيرا كثيرا
اذا اتممت القراءة وحفظتهم صلِّ على النبي ♥
👍 1
إلهي كيف أدعوك وأنا أنا، وكيف أقطع رجائي منك وأنت أنت، إلهي إن لم أسألك فتعطيني فمن ذا الذي أسأله فيعطيني؛ وإن لم أدعك فتستجيب لي فمن ذا الذي أدعوه فيستجيب لي، وإن لم أتضرّع إليك فترحمني فمن ذا الذي أتضرّع إليه فيرحمني، وكما فلقت البحر لموسى فنجّيته من الغرق، فصلّ وسلم يا ربّ على محمّد وآل محمّد ونجّني ممّا أنا فيه من كرب وسهّل أمري بفرج عاجل غير آجل وبرحمتك يا أرحم الراحمين
https://t.me/bilQURANnehyaa
🍃بالقرآن نحي {በቁርአን እንኖራለን
የተለያዩ ቁርኣናዊ አስተምህሮ’ዎች፣ ጣፋጭ ቲላዋዎች፣ ቁርኣንን የሚመለከቱና በቁርኣን ዙሪያ የሚሽከረከሩ መልዕክቶች የሚተላለፍበት ቻናል join ይበሉ ! ቁርኣን የወረደው ለሰው ልጅ መመሪያ፣ እንድናስተነትነውና እንድንገሰፅበት ነው። አላህ እንዲህ ይላል፦ (ይህ) ወዳንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ (አወረድነው)፡፡ {Q 38:29}
Repost from تَعلَّمُوْا أَمْرَ دِيْنَكُمْ 𓂆 غزّة🔻
أرح فُؤادك المُنهك ❤🩹
مع القارئ الأخ: عُمير شميم🎙