fa
Feedback
EMK Channel

EMK Channel

رفتن به کانال در Telegram

News, Politics, Jobs, Religion and Education

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
3 954
مشترکین
-224 ساعت
-147 روز
-8930 روز
آرشیو پست ها
Biiroo Galawwaan Oromiyaa Beeksisa Qacaarii
+2
Biiroo Galawwaan Oromiyaa Beeksisa Qacaarii

photo content
+4

"ተማሪዎቹ ለፖለቲካ ትርፍ ሲሉ ራሳቸውን ደብቀው ሊሆን ስለሚችል እያጣራን ነው" የፌ/ፖሊስ የተማሪዎቹ ፍለጋ እንዳይሳካ መንግሥት ደግሞ በአከባቢው ላይ የስልክ አገልግሎት ሙሉ ለሙሉ ያጠፋል።

ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎች ተያዙ... በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ በአይዙዚ የጭነት ተሽከርካሪ 93 ቱርክ ሰራሽ ህገ ወጥ ሽጉጦች ሲያዘዋውሩ የተገኙ ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሳንጃ ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ አስታወቀ፡፡ የጣቢያው አስተባባሪ ኮማንደር ሞላ ተሾመ እንደገለፁት ተጠርጣሪቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት ትናንት ከቀኑ 10 ሰዓት አካባቢ መሳሪያውን በስውር ጭነው ኬላ ለማለፍ ሲሞክሩ ነው። [ENA]

photo content

ፎቶውን ስታይ ላታምን ትችላለህ መግደል መሸነፍ ነው መግደል መዋረድ ነው ባለበት አፉ የወለጋን ህዝብ በዚ መልኩ እየጨፈጨፈ ነው:: Abiy Is killing Innocent Citizens! He is n
+2
ፎቶውን ስታይ ላታምን ትችላለህ መግደል መሸነፍ ነው መግደል መዋረድ ነው ባለበት አፉ የወለጋን ህዝብ በዚ መልኩ እየጨፈጨፈ ነው:: Abiy Is killing Innocent Citizens! He is not a human being who deserves #Nobel_Prize

-7 ተማሪዎች ታግተዋል (ያመለጠች ታጋች) -17 ተማሪዎች ታግተዋል (ያመለጠች ታጋች) -የታገተ ተማሪ የለም (የኦሮምያ ክልል የፀጥታ ቢሮ ሀላፊ) -ስለ እገታው የማውቀው ነገር የለም። መረጃው የለኝም። (የፌደራል ፖሊስ፣ የትምህርት ምኒስቴር እና መከላለያ ሰራዊት አመራሮች) -21 አስለቅቀናል። በሙሉ ጤንነት ላይ ይገኛሉ። 6 ተጨማሪ ተማሪዎችን ለማስለቀቅ ድርድር እያደረግን ነው። (ንጉሱ ጥላሁን የጠ/ሚ ቃል አቀባይ) -የተለቀቁት 21 ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመልሰዋል (የኦሮምያ ክልላዊ መንግስት ኮሚኒኬሽን አመራር እና የፀጥታ ቢሮ ሀላፊው) -የታገቱት ተማሪዎችን በተመለከተ ምርመራውን ጨርሰን ለጠ/ሚ ልከናል። ውጤቱ የሚገለፀው በማዕከል ብቻ ነው። (የፌደራል ፖሊስ አመራር) . የመንግስት ሀላፊዎችን የተምታታ ቃል ትተው ጋዜጠኞች በራሳቸው መንገድ እንዳያጣሩ ምዕራብ ወለጋ ኢንተርኔትም ሆነ ስልክ ሙሉ ለሙሉ ከተዘጋ ወር ሊሞላው ነው። . የግንኙነት መስመሮች ሙሉ ለሙሉ መዘጋትን በተመለከተ -የኔትወርኩ መዘጋት በአካባቢው የሰፈረው መከላከያ ሰራዊት እያደረገ ካለው "የፀጥታ ስራ" ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም (ታዬ ደንደአ ለቪኦኤ) - ኔትወርኩ የተዘጋው የፀጥታ ሀይሉ በአካባቢው እያደረገ ካለው ጉዳይ ጋር በተያያዘ ነው። በቅርብ ቀን መግለጫ ይሰጣሉ ብለን እንጠብቃለን (የቴሌኮም ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት) . የብልፅግና ጨብረቅረቅ! .

ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል VOA.mp35.90 KB

#ATTENTION የአንበጣ መንጋው እየተስፋፋ ነው፦ - ዲላ - አለት ወንዶ - ጩኮ - ይርጋለም - ለኩ - ሀዋሳ - ይርባ ነዋሪዎች መንጋው ጉዳት እይንዳያደርስ በጭስና ድምፅ በማሰማት ለማባረር እየጣሩ ይገኛሉ። የሚመለከታችሁ አካላት ትኩርት እንድታደርጉ መልዕክት እናስተላልፋለን።

(Macaafa Faarfannaa 92 ) ------------ 1 Waaqayyoof galata galchuun, yaa isa hundumaa gararraa jirtuu, maqaa kee jajatanii faarfachuun maal maal gaarii dha! 2 Ganama gaarummaa kee, halkanis amanamummaa kee himuun, 3 sagalee mi'a ribuu kudhan qabuu fi kan kiraaraatiin, sagalee maseenqootiinis dhageessisuun gaarii dha. 4 Ati yaa gooftaa, gocha keetiin na gammachiifteetta, hojii harka keetti gammadee nan faarfadha! 5 Hojiin kee attam guddaa dha, yaa Waaqayyo, yaadni kees maal maal gad fagoo dha! 6 Wallaalaan kana hin beeku, gowwaanis kana hin hubatu. 7 Warri jal'oonni akka margaa biqila yoo tolan iyyuu, warri hamaa godhan hundinuus yoo daraaran iyyuu, isaan raawwatanii balleeffamuuf jiru. 8 Ati garuu, yaa gooftaa! Bara baraan hundumaa gararraa dha. 9 Ilaa kaa, diinota kee yaa gooftaa! Ilaa diinonni kee lafa irraa in badu, warri hamaa godhan hundinuus in bittimfamu! 10 Ati garuu gaanfa mataa kootii, akka gaanfa gafarsaatti ol anaaf kaafte, dibata ho'aas na dibde. 11 Iji koo gad deebii diinota koo in arga, gurri koos waca warra hamoota ana irratti ka'anii in dhaga'a. 12 Namni qajeelaan akka muka meexxii biqila in tola, akka gaattiraa Libaanosis ol in guddata. 13 Isaan akka biqiltuu mana Waaqayyoo keessa dhaabamanii, oobdii gooftaa keenyaa keessatti in lalisu. 14 Dulluma keessa iyyuu ija in godhatu, isaan yeroo hundumaa jiidha qabu, in lalisus. 15 Kun qajeelina Waaqayyoo in hima; inni kattaa koo ti, isa bira immoo jal'inni hin jiru.

📛ፅንስ ማቋረጥ(ውርጃ) (induced abortion) በሀገራችን ውርጃ የሚለው ቃል ሆን ተብሎ ለሚደረግ ፅንስ ማቋረጥ ሆነ በተፈጥሮ ለሚከሰት ፅንስ ማቋረጥ እንጠቀምበታለን፡፡ ቃሉ አንድ ይሁን እንጂ በሁለቱ መካከል ትልቅ ልዩነት አለ፡፡ በተፈጥሮ የሚከሰት መጨንገፍ (miscarriage) ከተለያዩ ምክንያቶች ተነሳ ሲሆን ፤ ፅንሱን የፀነሰችው ሴት የሆነችውን ሳታውቅ ወይም ሳትፈልገው ልጇን የምታጣበት ሁኔታ ነው፡፡ ሆን ተብሎ የሚደረገው ፅንስ ማቋረጥ /ውርጃ/ ግን የፅንሱ እናት የሆነችው ሴት " ይህን ልጅ አልፈልገውም ወይንም ማሳደግ አልችልም" ስትል ባለመፈለግዋ ብቻ የሚደረግ ፅንስ ማቋረጥ ነው፡፡ ዛሬ በአለማችን በእንዲህ አለመፈለግ ምክንያት የሚያልፈው ፅንስ ነብስ ብዙውን ወደ ሰቀቀን ያመጣ ጉዳይ ነው፡፡ ከሚያልፈው ህፃን ነፍስ ውጭ ከፅንስ ማቋረጥ የተነሳ በእናትዬው ላይ የሚደርሰው የጤንነት ችግርና የስነልቦና ችግር ሊቀረፍ የማይችል መሆኑ አሳሳቢ ከሆነ ውሎ ሰንብቷል፡፡ ይልቁን በእድሜ ለጋ የሆኑት ሴቶች ወጣቶች በዚሁ ሂደት ከማለፍ የተነሳ የሚደርስባቸው ይህ ነው የማይባል ችግር ህይወታቸውን እንዳበላሸባቸው ብዙ ጥናታዊ ፅሁፎች ያመለክታሉ፡፡ በሀገራችን ፅንስን የሚያቋርጡ ወጣት ሴቶች ቁጥር ከእለት ወደ እለት መጨመር አሳሳቢነቱን አባብሶታል፡፡ 🚫 በሀገራችን በቅርቡ በተደረጉ ጥናቶች ከ 10 እርግዝና 4 ቱ በውርጃ ይቋረጣል፡፡ ይህ ቁጥር ምን ያህል ፅንስ እንደሚቋረጥ እና ፅንስ የሚያቋርጡ እናቶች ብዙ መሆናቸውን ያመለክታል፡፡ 👉 በአለም የሞት መንስኤዎች 46 በመቶውን የያዘው ውርጃ ሲሆን ፅንስ በማቋረጥ የሚሞቱ ሴቶች አምስተኛ ደረጃን ይዘዋል፡፡

የናሆ ቲቪ ጋዜጠኛ: ጀዋርን አሸባሪ ብላችሁ የከሰሳችሁት ምን መረጃ ይዛችሁ ነው? እስክንድር ነጋ: "ጃዋር አሸባሪ መሆኑ ዋናው ማረጋገጫ በአውሮፕላን በFirst class መሄዱ ነው። first class ደሞ በጣም ውድ ነው።" 😂😂😁

ሰሞኑን የኢንተርኔት ፍጥነት ለምን ቀነሰ? ከሰሞኑ የበርካቶች ጥያቄ የነበረው የኢንተርኔት መቆራረጥ እና ፍጥነት መቀነስ ነበር። እኔም በዚህ ዙርያ በርካታ ጥያቄዎች ስለደረሱኝ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስ
ሰሞኑን የኢንተርኔት ፍጥነት ለምን ቀነሰ? ከሰሞኑ የበርካቶች ጥያቄ የነበረው የኢንተርኔት መቆራረጥ እና ፍጥነት መቀነስ ነበር። እኔም በዚህ ዙርያ በርካታ ጥያቄዎች ስለደረሱኝ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ ጋር ደውዬ ነበር። መልሳቸው ይህን ይመስላል: "ኢትዮጵያ ለኢንተርኔት ማግኛ የምትጠቀምባቸው መውጫዎች በጅቡቲ፣ በኬንያ እና በሱዳን በኩል ናቸው። ሰሞኑን (ጃንዋሪ 9) ግን ሱዳን ላይ ከእኛ ጋር አብረው ከሚሰሩት ሁለት ኦፕሬተሮች የአንዱ የፋይበር ገመድ መበጠስ አጋጥሞታል። ኦፕሬተሩ እንደነገረን ጥገናው ፌብርዋሪ 16 ላይ ይጠናቀቃል። እኛም ይህ እስኪስተካከል መታገስ ስለማንችል የኢንተርኔት ትራፊኩን ወደ ጅቡቲ እና ኬንያ መውጫ ላይ አሸክመነዋል። ይህ የራሱ የሆነ መጨናነቅ ይፈጥራል። የዚህ የገመድ መበጠስ ሙሉ ለሙሉ የኢንተርኔት መቋረጥን አላስከተለም፣ ኢንተርኔቱ አለ ግን አጠቃቀሙን (customer experience) መጥፎ ያረገዋል። አሁን ተጨማሪ ትራፊክ በየቀኑ እየጨመርን ነው ስለዚህ እየተሻሻለ ይሄዳል።"

Ija eenyuutiin ilaalleet sammuu eenyuutiin yaadna ? Hawaasni beekaa , namoota siyaasaa fi namoota amantaa hordofuun waanuma jiru. Sirriidhas. Kun garuu haga isaanis hawaasa hordofanitti qofa. Namni beekumsa addunyaa jijjiiru yoo qabaate, garuu waan maatii isaa taakkuu takka ittiin achi butu yoo hin beekne, beekumsi isaa homaa hin fayyadu. Sababni hawaasni isa hordofuufis hin jiru. Namootni dhuunfaa qubaan lakkaawaman har'a nuyi miiliyoonotni jechoota isaanii hordofuun asii fi achi wal harkisaa oollu, yoo jechootni fi gochootni isaanii hawaasa keenya hin waalteffanne , sababni nuyi ija irra hin dabarfanneef maali ? Akkamitti miiliyoonotni namoota muraasa hordofuun qileetti adeema ? Oromoon safuu qaba. Quxisuun hangafa , hangafti maatii kabaja. Haasofti keenyas akka afaanitti dhufetti kan bahuu miti. Of eegnee kaanis eeggannet dubbanna. Arrabsoon bareeda hin qabu. Arrabsituunis goota hin qabu. Nuyi warri ormi waa meeqa nurratti hojjechaa oolu , namoota dhuunfaa hordofuuni fi garee dhaabbilee siyaasaa duukaa bu'uun dhukkee walirraa kaasaa ooluun gadi malee ol nu hin harkisu. Garaagarummaa ilaalchaatiif tokkummaa keenya dhiitaa oolla. 👉 Haala kanaan bor keenya tilmaamuun nama dhukkubsa. Humni Oromoo, tokkummaan keenya firri, ormis kan ittiin nu sodaatanii fi kabajan tahuu qaba ture. Yoom akka tahuu qabnu taana?

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በ22 ዩኒቨርሲቲዎች ባካሄደው ምርመራና ቅኝት መሰረት፦ - በግማሽ ዓመት ውስጥ ብቻ የ12 ተማሪዎች ሕይወት አልፏል። - በፀጥታ ችግሮች ምክንያት ከ35 ሺሕ ተማ
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በ22 ዩኒቨርሲቲዎች ባካሄደው ምርመራና ቅኝት መሰረት፦ - በግማሽ ዓመት ውስጥ ብቻ የ12 ተማሪዎች ሕይወት አልፏል። - በፀጥታ ችግሮች ምክንያት ከ35 ሺሕ ተማሪዎች በላይ ከትምህርት ገበታቸው ላይ አይገኙም። እነዚህንም ለመመለስ መሠራት እንደሚገባው ተገልጿል። - በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት በተከሰቱ ግጭቶች ላይ ተሳትፎ ነበራቸው የተባሉ 640 ተማሪዎች ላይ ከአንድ ዓመት ትምህርት እገዳ እስከ ትምህርት ገበታ መሰናበት ድረስ የሚደርሱ የተለያዩ ቅጣቶች ተላልፈዋል። - በ41 መምህራን እና በ240 የአስተዳደር ሠራተኞች ላይ አስተዳደራዊ ቅጣቶች ተጥለዋል። ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም የተናገሩት፦ "ከ85 በመቶ በላይ የሚሆኑት ዩኒቨርሲቲዎች በተወሰዱ እርምጃዎች አማካኝነት የመማር ማስተማር ሂደቱን ለማከናወን የሚቻልባቸው ሆነው ተገኝተዋል።" [ከአዲስ ማለዳ ጋዜጣ]

ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች ወደ መከላከያ ሚኒስቴር... በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ስር ይተዳደሩ የነበሩ ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች ወደ መከላከያ ሚኒስቴር እንዲዘዋወሩ የሚኒስትሮች ምክር ቤት
ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች ወደ መከላከያ ሚኒስቴር... በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ስር ይተዳደሩ የነበሩ ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች ወደ መከላከያ ሚኒስቴር እንዲዘዋወሩ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው 78ኛ መደበኛ ስብሰባ ተወስኗል። ትላንት ምክር ቤቱ ከተመለከታቸው ጉዳዮች መካከል የመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ነው። በአገር መከላከያ ሰራዊት ውስጥ የተጀመረው የሪፎርም ስራዎች አንድ አካል የሆነውና በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1097/2011 መሰረት ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎችን ቀደም ሲል ከነበሩበት ከብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ወደ መከላከያ ሚኒስቴር እንዲዛወሩ ተወስኗል፡፡ በዚሁ መሰረት፦ - የደጀን አቪዬሽን ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ፣ - የጋፋት አርማመንት ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ፣ - የሆሚቾ አሚውኒሽን ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪና የፊውል ነዳጅ - ፕሮፒላንት ንዑስ ኢንዱስትሪ መዋቅራዊ አደረጃጀቱን በአንድ ኮርፖሬሽን ስር በማደራጀት ብቁና ተወዳዳሪ ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች መገንባት ይቻል ዘንድ የመከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ አዘጋጅቶ ለሚኒስትሮች ምክቤት ውሳኔ አቅርቧል፡፡ ምክር ቤቱም በቀረበው ረቂቅ ደንብ ላይ ከተወያየ በኋላ ደንቡ በነጋሪት ጋዜጣ እንዲወጣና በስራ ላይ እንዲውል ወስኗል፡፡ [ENA]

የኢትዮጵያ የነፃነት ታጋይ የምትሉት እስክንድራችሁ ኢትዮጵያን ለማዳን፣ ናዚ ጀርመን እስራኤሎች ላይ የፈፀመውን የዘር ፍጅት( Holocaust) የትግራይ ህዝብ ላይ መፈፀም አለበት ብሎ የሚሰብክ ሰው
የኢትዮጵያ የነፃነት ታጋይ የምትሉት እስክንድራችሁ ኢትዮጵያን ለማዳን፣ ናዚ ጀርመን እስራኤሎች ላይ የፈፀመውን የዘር ፍጅት( Holocaust) የትግራይ ህዝብ ላይ መፈፀም አለበት ብሎ የሚሰብክ ሰው ነው እንግዴ።ኢትዮጵያ ማለት አማራ ማለት ነው ለእስክንድር።ስለዚህ ይህቺን ኢትዮጵያ የሚላት ሃገርን ለማዳን ህዝብን በጅምላ መግደል ትክክል ነው ብሎ የሚያምን አደገኛ ብሄርተኛ ነው።

photo content

Seenaa dhugaa! Ani jiraattuu wallaggaa Dambi doollooti.! Seenaankoo hedduudha garuu ... Ijoollee sadiin qaba ture,amma garuu tokko. Abbaan manaakoo waggaa 14 har'aa mootummaa wayyaaneen ABO jedhamee ajjeefame. Mucaankoo angafaas Oromiyaaf jedhee bosona seene. Innis otoo M.garboomfataa loluu araarri haa bu'u jedhanii abbootiin gadaa meeshaa irraa hiikanii galchanii. Erga mana hidhaa xoollay turee reebamee dheela'ee ji'a lamaan darbe kana boqote. Mucaankoo inni xiqqaan kophee qulqulleessee na jiraachisaa turemmoo torbee lamaan darbe otoo karaarra deemaa jiruu qaama mootummaan Shanee jedhamee ajjeefame. Namni galagalee na ilaale hin jiru tarii barri ni darba jedheen Anis kunoo mucaakoo narra jirtu kana jiraachisuuf bakka mucaakoo nagargaaraa tureen kophee qulqulleesseen jiraachaa jira.

photo content