EMK Channel
رفتن به کانال در Telegram
News, Politics, Jobs, Religion and Education
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
3 954
مشترکین
-224 ساعت
-147 روز
-8930 روز
آرشیو پست ها
3 954
ደንበኛዬ ጋር ጎራ ብዬ እያወራን ነው። አንዷ ሮጣ መጣች
" እንዴት ነህ? ትላንት የሰጠኸኝ Boyfriend ስላልተመቸኝ ነው ለመቀየር የመጣሁት " አለችው ።
"ችግር የለውም ፣ ብዙ አማራጮች አሉ " ሲላት ፣ እኔን ግራ ገባኝ።
" እንዴ 🙊 ልጁ ስራው ምንድነው ማለት ነው ? " ብዬ እራሴን ጠየኩ።
ለራሴ መለስኩ " ምን አገባኝ ፣ የማውቀው እና የሚያውቀኝ ልብስ ስገዛው እና ሲሸጥልኝ ነው " አልኩኝ በውስጤ።
ልጅቷ ቀጠለች " ይሄኛው ያጨናንቃል ፣ ትንሽ ለቀቅ ያለ ይሻለኛል " አለች።
እሺ ፣እሺ ፣ የኔ ቆንጆ መጣሁ አረፍ በይ ብሎ ወደ ውስጥ ገባ።
ከደቂቃዎች በኋላ ፣ የሚያምር የሴት ሱሪ ይዞ መጣ ። " ይህንን ሞክሪ " አላት ።
ልትለካው ይዛው ወደ ውስጥ ገባች።
Boyfriend የሴት ሱሪ ስም ነው።
እናም ምናልባት ፣ ባለቤቶቻችሁ " Boyfrienዴ የታለ ?" ስትል ብትሰሙ አትደንግጡ ለማለትኖ 😁
3 954
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኢንፎርሜሽን ስትራቴጂክ ኮሚኒኬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ዘውዱ እምሩ የተናገሩት፦
ሙሉ በሙሉ የታገዱት አራት ተማሪዎችን ጨምሮ ትምህርት እንዲስተጓጎል ያደረጉ 21 ተማሪዎች ከአንድ ዓመት እገዳ ጀምሮ እርምጃ ተወስዶባቸዋል።
ሌሎች ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት ያላቸውን አካላትም በመለየትና በማጣራት በቀጣይ ተመሳሳይ እርምጃ ይወሰዳል።
የዩኒቨርስቲ ምሁራን ከመማር ማስተማር ስራው ጎን ለጎን ተማሪዎችን በስነ ምግባር በማነጽ ችግር ፈቺ ሆነው እንዲወጡ ማድረግ ይገባቸዋል።
ባለፉት ሳምንታት ተማሪዎች በሚያነሷቸው ጥያቄዎች ዙሪያ ተደጋጋሚ ውይይትና ምክክር ቢደረግም ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ በፖሊ ፣ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ፣ ፔዳና ይባብ ካምፓሶች ትምህርት ተቋርጦ ነበር።
ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ትምህርት ያልተቋረጠበት ነው፤ ፋሽንና ዲዛይን እንዲሁም ግብርና ኮሌጅ በከፊል የተቋረጠባቸው ነበሩ።
በውጫዊ ምክንያት ጊቢ ለቀው የወጡ ተማሪዎችም ከጥር 5 እስከ 7/2012 እንዲመዘገቡ የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በወሰነው መሰረት ተመልሰው ወደ መማር ማስተማር ገብተዋል። ካለፈው ማከሰኞ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የማስተማር ስራው ቀጥሏል።
ትምህርት ተቋርጦ በነበረበት ወቅት የባከነውን ጊዜ ለማካካስ መምህራን ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ በትርፍ ሰዓታቸው እንዲያስተምሩ ስምምነት ላይ ተደርሷል።
3 954
📖 #የእለቱ_መልዕክት📖
በእግዚአብሔር የታመነ እምነቱም እግዚአብሔር የሆነ ሰው ቡሩክ ነው።
በውኃ አጠገብ እንደ ተተከለ፥ በወንዝም ዳር ሥሩን እንደሚዘረጋ ሙቀትም ሲመጣ እንደማይፈራ ቅጠሉም እንደሚለመልም፥ በድርቅ ዓመትም እንደማይሠጋ ፍሬውንም እንደማያቋርጥ ዛፍ ይሆናል።
ኤርምያስ 17:7-8
Garuu namni ana Waaqayyoon amanatu, ana duwwaattis kan of kennu, haa gammadu!
Namni akkasii akka muka yaa'aa bishaanii qarqara dhaabamee, hidda isaa gara bishaaniitti yaafatuu ti; mukichi ho'i yommuu dhufu hin sodaatu, yeroo hundaa in lalisa, caamsaan isa hin yaaddessu, yeroo yeroottis ija in godhata.
Er. 17:7-8
ኣብ እግዚኣብሄር ዚውከል፡ ትጽቢቱ ኸኣ ኣብ እግዚኣብሄር ዚገብር ሰብ ብሩኽ እዩ።
ንሱ ኸምታ ኣብ ጥቓ ማይ እተተኽለት፡ ሱራ ኣብ ርባ ኣቢሉ ዜሳፍሕ ኦም እዩ፡ ዋዒ እንተ መጸ፡ ኣይትፈርህን፡ ቈጽላ ኸኣ ለሚዑ ይነብር። ብዓመት ደርቂ ኣይተንክርን፡ ካብ ምፍራይውን ኣይትቋርጽን።
ትንቢት ኤርምያስ 17:7-8
3 954
“Egaa yaada keessan wanta lafa irra jirutti isa hidhu, halalummaa fi xuraa'ummaa, kajeellaa fi hawwa hamaa, sassata isa waaqayyolii tolfaman waaqessuutti lakkaa'amus, of keessaa ajjeesaa.”
— Qol. 3:5
