fa
Feedback
Sina Branding

Sina Branding

رفتن به کانال در Telegram

ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Sina Branding

کانال Sina Branding (@sinabranding) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 13 612 مشترک است و جایگاه 14 954 را در دسته آموزش و رتبه 2 480 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 13 612 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 14 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -444 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -13 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 2.10% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 0.59% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 286 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 80 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 1 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 15 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

13 612
مشترکین
-1324 ساعت
-1057 روز
-44430 روز
آرشیو پست ها
🎏ጥራታቸውን የጠበቁ ቲሸርት ፡ ሹራብ ፡ ሁዲ ፡ ማግ : ትራሶችን ጥራቱን  ከጠበቀ ህትመት ጋር ለልደት, ለጥንዶች በተመጣጣኝ ዋጋ ⛳️🎆 Unbelievable price ⛳️✅ High Quality Printing ⛳️ On Time Delivery         እነዚህን እና  ሌሎች የህትመት ወጤቶች ለማዘዝ 0928025669 ለአዲስ አበባ ደንበኞች በተጨማሪ ክፍያ ዴሊቨር እናደርጋለን ። 🚚 fast delivery #ክፍለሀገር በፍጥነት እንልካለን #tshirt #birthday #Couple ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬           𝐂𝐀𝐋𝐋🔰🔰𝐓𝐄𝐗𝐓           𝗣𝗵𝗼𝗻𝗲 ☞ 0928025669 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗴𝗿𝗮𝗺 ☞ @Sina_Adivert ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ © ለዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድረግ ውለታ ይዋሉላቸው!!!!! © ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

ሰላም 👋ቤተሰብ የtelegram profile picture ምን ላድርግ ብለው ተጨንቀዋል " 🤔" 🔻እንግድያውስ አሁኑኑ ያለ ሀሳብ ይቀላቀሉን ማየት ማመን ነው አይተው ካልተመቾት ያለድካም እራሳችን
ሰላም 👋ቤተሰብ የtelegram profile picture ምን ላድርግ ብለው ተጨንቀዋል " 🤔" 🔻እንግድያውስ አሁኑኑ ያለ ሀሳብ ይቀላቀሉን ማየት ማመን ነው አይተው ካልተመቾት ያለድካም እራሳችን እናሶጣወታለን ግን ችግሩ ካዩ በዋላ መውጣት አትችሉም ምክንያቱም ይህ 👇👇 https://t.me/paraprofile https://t.me/paraprofile …ነው✅

💥ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445 ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት ጃምቦ ቤት ምኞቱን ይገልጻል። ኢድ ሙባረክ!!
💥ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445 ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት ጃምቦ ቤት ምኞቱን ይገልጻል። ኢድ ሙባረክ!!

በኢትዮጵያ ለተማሪዎች ዉጤት መቀነስ ምክንያቱ ‹‹ከፍተኛ የሙቀት መጠን ነዉ›› ሲል  የዓለም ባንክ ገለጸ፡፡ የዓለም ባንክ አደረግኩት ባለዉ ጥናት በኢትዮጵያ ለተማሪዎች ዉጤት መቀነስ ምክንያቱ ከፍተኛ የሙቀት መጠን መጨመር ነዉ ብሏል፡፡ ከፈረንጆቹ 2003-2019 በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና የወሰዱ ወደ 2.5 ሚሊየን የሚጠጉ ተማሪዎችን ዳታ ሰብስቦ ያገኘዉ ዉጤት መሆኑን ነዉ ይፋ ያደረገዉ፡፡ በትምህርት ዓመቱ ለከፍተኛ ሙቀት የተዳረጉ በተለይ ደግሞ በፈተና ወቅት ከባድ ሙቀት የሚያገኛቸዉ ተማሪዎች ፤ቀዝቃዛ አየር ባለባቸዉ ስፍራዎች ከሚማሩ ተማሪዎች ጋር ሲወዳደር ዉጤታቸዉ በእጅጉ ቀንሶ ተገኝቷል ነዉ ያለዉ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ተጽዕኖ በተለይ በሰብ-ሰሃራ አፍሪካ አገራት ላይ የበረታ ነዉ የተባለ ሲሆን፤ የአየር ንብረት ለዉጡን ለመቋቋም የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎች በስፋት አለመኖራቸዉ ሁኔታዉን እንደሚያባብሰዉም ነዉ የተገለጸዉ፡፡ የጥናቱ መሰረታዊ ግኝት የሆነዉ በትምህርት ዘመኑ ከፍተኛ ሙቀት የሚስተናገድባቸዉ ቀናት ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸዉ እንዲቀሩ የሚያደርግ መሆኑን ነዉ፡፡ ይህም በኮሌጅ መግቢያ ፈተናዎች ላይ ወደ 2.28 በመቶ ዝቅ ያለ ዉጤት እንዲመዘገብ እንደሚያደርግ ነዉ፡፡ በጥናቱ ይፋ እንደሆነዉ ግልጽ የሆነ ምክንያት ባይቀመጥለትም ወንዶች ከሴቶች በበለጠ በሙቀት መጨመሩ ምክንያት የፈተና ዉጤታቸዉ ዝቅ ያለ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ከወንዶች ጋር ሲነጻጸሩም ሴቶች በተሻለ መልኩ በትምህርት ገበታቸዉ ላይ የሚገኙ እና ለትምህርታቸዉም ከፍተኛ ቦታ ያላቸዉ ሆነዉ ተገኝተዋል፡፡ አሁን ላይ በተለያዩ የአለማችን አገራት ለተማሪዎች ዉጤት መቀነስ የሙቀት መጨመር ምክንያት መሆኑን ማስረጃ አለን ሲሉ በዓለም ባንክ የሪሰርቸሮች ግሩፕ ዋና ተመራማሪ ፓትሪክ ቤህረር ተናግረዋል፡፡ ፓትሪክ ጨምረዉም ከፍተኛ ሙቀት ከተማሪዎቹ በተጨማሪ በመምህራን የስራ እንቅስቃሴ ላይም የራሱ ተጽዕኖ ይኖረዋል ነዉ ያሉት፡፡ ፖሊሲ አዉጪዎች ይህንን ጉዳይ በደንብ ትኩረት ሊሰጡት ይገባል ያሉት ተመራማሪዉ ፤በመማሪያ ክፍሎች ዉስጥ ያለዉን የሙቀት መጠን በማስተካከል ለተማሪዎች ምቹ የመማሪያ ስፍራን መፍጠር አለባቸዉ ብለዋል፡፡ የተሻለዉ አማራጭ እንደየአከባቢዉ የሚለያይ ቢሆንም ግን አንድ ነገር ግልጽ ነዉ ሲሉ የሚጨምሩት ተመራማሪዉ ፤ይህም ተማሪዎች ለከፍተኛ ሙቀት ያልተጋለጡ አከባቢዎች ላይ እጅግ በተሻለ ሁኔታ መማር እንደሚችሉ ነዉ ሲሉ ተናግረዋል፡፡ በ2022 ዘ ጋርዲያን ይዞት በወጣዉ አንድ ጽሁፍ ከፍተኛ የሙቀት መጨመር በጥራት እንዳናስብ በማድረግ ፣ የማሰላሰል እና የማመዛዘን ችሎታችን ላይ ተጽዕኖ ስለሚኖረዉ ስህተት የመስራት ዕድላችንን ከፍ ያደርገዋል ሲል አስታዉቆ ነበር፡፡ https://t.me/MOE_ETHIOPEA

#እባካችሁ ተማሪዎች ግዜአቹን በከንቱ አታባክኑ ብዙ ወጣቶች በቴሌግራም ብቻ ህይወታቸዉን እየቀየሩ ያሉ ወጣቶች አሉ ቴሌግራም አዲስ #notcoin የተባለ አዲስ መገበያያ ገንዘብ እየሰጠ ነዉ ታዲያ እ
#እባካችሁ ተማሪዎች ግዜአቹን በከንቱ አታባክኑ ብዙ ወጣቶች በቴሌግራም ብቻ ህይወታቸዉን እየቀየሩ ያሉ ወጣቶች አሉ ቴሌግራም አዲስ #notcoin የተባለ አዲስ መገበያያ ገንዘብ እየሰጠ ነዉ ታዲያ እናንተስ ምን ትጠብቃላቹ ሁልግዜም ለእናንተ ታማኝ እና የተረጋገጠ መረጃ እንደምንሰጣቹ ታቃላቹ አዉኑኑ ከታች ያለዉን ሊንክ በመንካት ገንዘብ መሰብሰብ ይጀምሩ👇👇👇👇👇 https://t.me/notcoin_bot?start=r_576899_19181065

የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም ተጠናቀቀ ............................................ መጋቢት 8/2016 ዓ.ም (ትሚ) መሪ ቃሉን “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ
+2
የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም ተጠናቀቀ ............................................ መጋቢት 8/2016 ዓ.ም (ትሚ) መሪ ቃሉን “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ” (Higher Education for Higher Impacts) ያረገው የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም ትናንት ተጠናቀቀ፡፡ በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሽኔ በፎረሙ ማጠቃለያ ከፍተኛ ትምህርት ላይ እየተተገበሩ ያሉት ቁልፍ የለውጥ ስራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የዘርፉ ሃላፊዎች በትኩረት በመሰራት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚገባቸውና የሁሉንም ባለድርሻዎች የላቀ ተሳትፎ እንደሚጠይቅ አሳስበዋል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን ጨምሮ ከመላው የሃገራችን ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚደንቶችና ሌሎች የስራ ሃላፊዎች አንዲሁም ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት ፎረም በተጀመሩ የለውጥ መርሃ-ግብሮች አተገባበር፣የለውጥ ስኬቶችና ባጋጠሙ ተግዳሮቶች ዙሪያ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ጥልቅ ውይይት ሲያደርግ የቆየ ሲሆን የቀጣይ ስራ አቅጣጫዎች ላይ በመምከር ተጠናቋል፡፡ በዕለቱ በጅማ ዩኒቨርስቲ (@ Jimma University ) የተዘጋጀ አውደርዕይ፣ የዲጂታል ትምህርት ስቱዲዮና Ict መረጃ ማዕከል እንዲሁም ሌሎች ካምፓሶች በፎረሙ ተሳታፊዎች ተኀብኝተዋል። ተጨማሪ መረጃዎችን በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡- በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/ በቴሌግራም -https://t.me/ethio_moe በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia በዌብሳይት - www.moe.gov.et ይከታተሉ!

የኖትኮይን ዋጋ ይፋ ሆነ አሁን ባለው ዋጋ ፣ 10M #notcoin = $230 #dolars ይህ ዋጋ እንደሚጨምር መረጃዎች ያረጋግጣሉ ፣ ከላይ በ #URL የተጠቀሰውን መረጃ ከለቀቅን (Posted on
የኖትኮይን ዋጋ ይፋ ሆነ አሁን ባለው ዋጋ ፣ 10M #notcoin = $230 #dolars ይህ ዋጋ እንደሚጨምር መረጃዎች ያረጋግጣሉ ፣ ከላይ በ #URL የተጠቀሰውን መረጃ ከለቀቅን (Posted on Jan 16, 2024) 3 ወር ባልሞላው ግዜ ውስጥ ግምታችን 100% ትክክል ሆኗል ፣ #Notcoin ($NOT) በቴሌግራም ኦፊሻል ገፅ ላይ በዶላር ($) መሸጥ ተጀምሯል ፣ ቅድሚያ ያቀረብነውን መረጃ ተመልክቶ #Notcoin ($NOT) ባለቤት የሆነ እጅግ ተጠቀመ ፣ አሁንም አልረፈደም ከዚህ ቀደም የለቀቅነውን እና #ከ60 ሺ በላይ እይታ ያገኘውን መረጃ  ከዚህ ፅሁፍ መጀመሪያ በተጠቀሰው ሊንክ (URL) በመመልከት #Notcoin የግሎ ያድርጉ ፣ አሁኑኑ ፣ ተሰብስቦ ሳያልቅ በነፃ ያግኙት ከዛም ቆየት ብለው በዶላር ($) ይሽጡ ፣ ⚠️ በአሁኑ እንዳይዘናጉ ፣ከታች ያለዉን ሊንክ በመንካት ሁላቹም ተቀበሉ👇👇👇👇 https://t.me/notcoin_bot?start=r_576899_19181065

Cloud Raind Humidifier [ ለጥሩ መዓዛ ] የተፈጥሮ የዝናብን ክንዉን ከነደመናዉ በቤቶ ✅ በዓይን ሲታይ የደመና ቅርፅ ያለዉ ✅ ከ6 በላይ ተቀያያሪ colour ያለዉ ልክ እንደ ቀስተ ደመና ✅ከታች ዉሃ ስታረጉበት Automatically ወደ ላይ እየመጣ እንደ ዝናብ የሚወርድ ✅ የዉሃ የመዉረድ መጠኑን መቀነስ ና መጨመር የሚያስችል ✅ ለቤታችሁ (ለቢሮ ) ጥሪ  መዓዛ የሚሰጥ ና ቤታችሁን (ቢሮቹሁን) ምታስዉበት ልዮ humidifier ✅ማንኛዉንም ያላቹሁን ሽቶ ጠብ በማረግ ብቻ እያንዳንዱን የዝናብ ጠብታ ለቤታችሁ ጥሩ ጠረን እንዲኖረዉ የሚያረግ ✅ የዝናብ ምስል ና ድምፅ ስለሚፈጥሩ ጥሩ እንቅልፍ እንድንተኛ የሚረዳን      🌟 price (ዋጋ) =3500 📍Additionally #Free #delivery  🚕በነፃ እቤቶ ድረስ እናደርሳለን 👍ለክፍለ ሀገር ደንበኞች EMS / DHL  እናደርሳለን            ስልክ: 📞☎️ 0928025569 📞☎️ 0928025669 📞☎️ 0928025669            ╚»★𝐵𝑒 𝑜𝑢𝑟 𝑓𝑎𝑚𝑖𝑙𝑦★«╝             👇𝕵𝖔𝖎𝖓 𝖔𝖚𝖗 𝖈𝖍𝖆𝖓𝖓𝖊𝖑 👇 https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬           𝐂𝐀𝐋𝐋🔰🔰𝐓𝐄𝐗𝐓           𝗣𝗵𝗼𝗻𝗲 ☞ 0928025669 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗴𝗿𝗮𝗺 ☞ @Sina_Adivert ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ © ለዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድረግ ውለታ ይዋሉላቸው!!!

Cloud Raind Humidifier [ ለጥሩ መዓዛ ] የተፈጥሮ የዝናብን ክንዉን ከነደመናዉ በቤቶ ✅ በዓይን ሲታይ የደመና ቅርፅ ያለዉ ✅ ከ6 በላይ ተቀያያሪ colour ያለዉ ልክ እንደ ቀስተ ደመና ✅ከታች ዉሃ ስታረጉበት Automatically ወደ ላይ እየመጣ እንደ ዝናብ የሚወርድ ✅ የዉሃ የመዉረድ መጠኑን መቀነስ ና መጨመር የሚያስችል ✅ ለቤታችሁ (ለቢሮ ) ጥሪ  መዓዛ የሚሰጥ ና ቤታችሁን (ቢሮቹሁን) ምታስዉበት ልዮ humidifier ✅ማንኛዉንም ያላቹሁን ሽቶ ጠብ በማረግ ብቻ እያንዳንዱን የዝናብ ጠብታ ለቤታችሁ ጥሩ ጠረን እንዲኖረዉ የሚያረግ ✅ የዝናብ ምስል ና ድምፅ ስለሚፈጥሩ ጥሩ እንቅልፍ እንድንተኛ የሚረዳን      🌟 price (ዋጋ) =3500 📍Additionally #Free #delivery  🚕በነፃ እቤቶ ድረስ እናደርሳለን 👍ለክፍለ ሀገር ደንበኞች EMS / DHL  እናደርሳለን

አድዋ💚💛❤️ እንኳን ለ128ኛው የዓድዋ ድል በዓል ቀን አደረሳችሁ ! እኛ ኢትዮጵያዊያን ካሉን የጋራ አኩሪ ታሪኮች መካከል አንደኛው አድዋ ሲሆን አያት ቅድመ አያቶቻችን እምቢኝ አሻፈረኝ ሀገሬን
+5
አድዋ💚💛❤️ እንኳን ለ128ኛው የዓድዋ ድል በዓል ቀን አደረሳችሁ ! እኛ ኢትዮጵያዊያን ካሉን የጋራ አኩሪ ታሪኮች መካከል አንደኛው አድዋ ሲሆን አያት ቅድመ አያቶቻችን እምቢኝ አሻፈረኝ ሀገሬን ለወራሪ አሳልፌ አልሰጥም ብለው ከሁሉም የሀገሪቷ ክፍሎች ወደ ጦር አውድማ በመትመም በጀግንነት ተዋድቀው ጣሊያንን አሸንፈው ነፃ ሀገር አስረክበውናል :: አድዋ ከኢትዮጵያም አልፎ የአፍሪካ የነፃነት ፣ የአንድነት፣ የድል ቀን ሆኖ በመላው አፍሪካ ሊከበር የሚገባው የድል ፣ የነፃነት ፣ የከፍታ ፣ የእችላለው ና የአልበገርም ባይነት መታሰቢያ የድል ቀን ነው " አድዋ የኛ የሁላችን የድል ቀን! እንኳን ለ128ኛው የዓድዋ ድል ቀን አደረሳችሁ 🙏 ለበለጠ መረጃ https://t.me/+D2uxPofPk-M1M2E8

#MoE ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የ2016 ዓ .ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ውጤት ከየካቲት 18/2016 ዓ/ም ጀምሮ መለቀቁን አሳውቋል። ሚኒስቴሩ ይህን ያሳወቀው ፤ ለሁሉም የግልና የመንግስት ከፍተኛ ትም
+1
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የ2016  ዓ .ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ውጤት ከየካቲት 18/2016 ዓ/ም ጀምሮ መለቀቁን አሳውቋል። ሚኒስቴሩ ይህን ያሳወቀው ፤ ለሁሉም የግልና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሙሉ ባስተላለፈው መልዕክት ነው። ተፈታኞች ውጤታቸውን በ https://result.ethernet.edu.et ሊንክ ማየት ይችላሉ ተብሏል።

/reload

/reload

#ሁሉም_ሰዉ_online_ስራ_ብሎ_ያወራል_ግን__እንዴት_እንደሚሰራ_እና_እዉነተኛዉን_መንገድ_አይናገሩም🤔 #ይሄንን_ችግር_ሊቀርፍላቹ_jobsina_አዲስ_እድል_ይዞላቹ_ቀርቧል_ራሱ_ስልጠናዉን_ሰቶ_ራሱ
#ሁሉም_ሰዉ_online_ስራ_ብሎ_ያወራል_ግን__እንዴት_እንደሚሰራ_እና_እዉነተኛዉን_መንገድ_አይናገሩም🤔 #ይሄንን_ችግር_ሊቀርፍላቹ_jobsina_አዲስ_እድል_ይዞላቹ_ቀርቧል_ራሱ_ስልጠናዉን_ሰቶ_ራሱ_ሊቀጥራቹ_ነዉ⭐️⭐️ ✅ተመርቀህ ስራ እየፈለክ ነው? ✅ተማሪ ሆነሽ በትርፍ ሰዓትሽ ስራ መስራት እያሰብሽ ነው? ✅ተቀጥሮ መስራት ሰልችቶሀል? ✅ተጨማሪ ገቢ ትፈልጋለህ? ✅ሀብታም ማግባት ሳይሆን ሀብታም መሆን እንዳለብሽ ታስቢያለሽ? ✅በጣም ትልቅ ህልም አለህ ለህልምህ መሳካት ከፈጣሪ ቀጥሎ ገንዘብና ሰው እንደሚያስፈልግህ ታምናለህ? ✅ለእነዚህ ጥያቄዎች መልሳችሁ አዎ ከሆነ እንኳን ደስ አላችሁ ✅ መስፍርት✅      ➠ ፈላጎት      ➠ ስልክ ያለው      ➠  facebook account  ያለው      ➠ ታማኝ የሆነ      ➠ ሰልክ ማውራት ማሳመን የሚችል ተግባቢ የሆነ      ⭐️የራሱ follower ያለዉ ቢሆን ደሞ ይበልጥ ተመራጭ ያደርገዋል        ✅ ጠንክርው በሰሩት ልክ ያገኛሉ አጋጣሚዎች ሁሉ ለለውጥ መንገድ ናቸው ለውጡ ስኬት ውይም ውደቀት ነው ምርጫው የኛ ነው ::     አውኑኑ ይቀላቀሉ 👇👇👇👇👇 https://t.me/+VUWFM0vqAA41ODU0 https://t.me/+VUWFM0vqAA41ODU0

ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በኋላ በትግራይ ክልል ከትምህርት አንጻር በርካታ ስራዎች መስራታቸው ተገለጸ ..........................................................
ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በኋላ በትግራይ ክልል ከትምህርት አንጻር በርካታ ስራዎች መስራታቸው ተገለጸ ............................................................. ጥር 28/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የፌዴራል መንግስት እና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ካደረጉት የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በኋላ በትግራይ ክልል ከትምህርት አንጻር በርካታ ስራዎች መስራታቸውን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ፒኤችዲ)  ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን  የተናገሩት በ16ኛው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ለተጠየቁ ጥያቄዎች ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከፕሪቶሪያው ስምምነት በፊት ትግራይ ውስጥ ትምህርት መቋረጡን ገልጸው አሁን ሁሉም ዩኒቨርስቲዎችና ከሞላ ጎደል ሁሉም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ስራ ጀምረዋል ብለዋል። ይህንንም ለማሳካት የፌዴራል መንግስት፣ ትምህርት ሚኒስቴርና የክልሉ ትምህርት ቢሮ በትብብር በርካታ ስራ መስራታቸውን አስታውሰዋል። በትምህርት ጥራት፣  መስፋፋት፣ በመጽሀፍት አቅርቦት እንደማንኛውም አካባቢ ክፍተት ሊኖር እንደሚችል የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባጠቃላይ ግን  ትምህርት መጀመሩ አስደሳች መሆኑን ገልፀዋል። በትግራይ ክልል በአራቱም ዩኒቨርስቲዎች ትምህርት እየተሰጠ ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ  ትምህርት የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናም መሰጠቱ ይታወሳል።

የመውጫ ፈተና ተራዘመ። የ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ መራዘሙን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ማረጋገጥ ችሏል። የመውጫ ፈተናው ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/20
የመውጫ ፈተና ተራዘመ። የ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ መራዘሙን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ማረጋገጥ ችሏል። የመውጫ ፈተናው ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/2016 ዓ.ም ይሰጣል ተብሎ እንደነበር አይዘነጋም። ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ይፋ ባደረገው መርሐግብር ፈተናው ከየካቲት 06 እስከ 09/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ታውቋል። ለአዲስ ተፈታኞች ሞዴል ፈተና ከጥር 27 እስከ 30/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘው መረጃ ያሳያል። የተፈታኞች ዝርዝር ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በቀጣይ ቀናት እንደሚላክም ተገልጿል።

#መልካም_ዜና ቀድመው የ #Notcoin ባለቤት ይሁኑ ፣ #Notcoin ሳያልቅቦ ቀድመው ከጆ ያስገቡ ፣ ቴሌግራም በቅርቡ ከ #Bitcoin ጋር የሚስተካከል #Notcoin የሚባል የገንዘብ አይነት አ
#መልካም_ዜና ቀድመው የ #Notcoin ባለቤት ይሁኑ ፣ #Notcoin ሳያልቅቦ ቀድመው ከጆ ያስገቡ ፣ ቴሌግራም በቅርቡ ከ #Bitcoin ጋር የሚስተካከል #Notcoin የሚባል የገንዘብ አይነት አርቅቋል ፣ ይህን #Notcoin ልክ እንደ ፌደራል ባንክ (ገንዘብ አታሚ) የተወሰኑ የዲጂታል #Notcoin ኤክትሮኒክ ገንዘብ ዲጂታሊ አትሞ አዘጋጅቷል ፣ እነዚህን የተዘጋጁ ዲጂታል ገንዘቦች ለተጠቃሚዎቹ በጨዋታ (Game) መልክ በማከፋፈል ላይ ይገኛል ፣ እርሶም የድርሻዋን #ሳያልቅቦ ፈጥነው ይውሰዱ ፣ NB. ይህን ሲስተም (የተወሰኑ ኤሌክትሮኒክ ገንዘቦችን ማተም እና ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች ማከፍፈል) ከዚህ ቀደም #Bitcoin ተጠቅሞታል ፣ በአሁኑ ሰአት የቢትኮይን ዋጋ ከታች የተጠቀሰው ላይ ደርሷል 1 BTC(bitcoin) = $42,600 USD ማን ያውቃል ከሆነ ሰአት በኋላ የ #Notcoin ዋጋ ከፍ ሊል ይችል ይሆናል ። ዋጋው ከፍ ቢልም ባይልም አሁን ላይ ነፃ ስለሆነ ከጃችን ብናስገባው ይጠቅም ይሆን እንጂ አይጎዳንም ፣ ከታች በተጠቀሰው ሊንክ በመንካት ቀድመው የራሶን ድርሻ ይውሰዱ ፣ https://t.me/notcoin_bot?start=r_576899_19171815

በ2016 ዓም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ላይ የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች ተወስኗል በ2016 ዓ.ም. በሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችን በሁለቱም ዘርፎች ስድስት፡ ስድ
በ2016 ዓም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ላይ የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች ተወስኗል በ2016 ዓ.ም. በሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችን በሁለቱም ዘርፎች ስድስት፡ ስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሆኑ እንደሚከተለው ተወስኗል፡፡ ከተፈጥሮ ሣይንስ (Naturals) - English - Maths - Biology - Physics - Chemistry - SAT (Aptitude) ከማህበራዊ ሣይንስ (Socials) - English - Maths - History - Economics - Geography - SAT (Aptitude) የፈተና አወጣጡን በተመለከተ ከኢኮኖሚክስ በስተቀር ፈተናው የሚወጣው፡ - ከ9ኛ-11ኛ በነባሩ /በአሮጌው ስርአተ ትምህርት እና - 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርአተ ትምህርት ይሆናል:: የኢኮኖሚክስ ፈተና ብቻ ከ12ኛ ክፍል ብቻ ፈተናው ይዘጋጃል። ምንጭ፡ ትምህርት ሚኒስቴር ለክልል ትምህርት ቢሮ ከላከው የተወሰደ             Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 https://t.me/+HciAKY247AcxZGZk https://t.me/+HciAKY247AcxZGZk

#MoE ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም #አጋማሽ ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ላሉ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ከጥር 27- የካቲት 1/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል ብሏል። በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተናውን ተፈትነው ያላለፉ እና ከጥር 27 - የካቲት 1/ 2016 ዓ.ም ድረስ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያሉ ተፈታኞች በሙሉ ምዝገባ የሚያካሂዱት የመፈተኛ ተቋም (የመንግስት ዩኒቨርሲቲ) የሚመርጡት በዚህ ማስፈንጠሪያ (Link) (https://exam.ethernet.edu.et)  ነው። ስለሆነ ከጥር 08 እስከ ጥር 15 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በ " ቴሌ ብር " ብቻ በመክፈል መመዝገብ እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። አመልካቾች ተጨማሪ ድጋፍ የሚፈልጉ ከሆነ በስልክ ቁጥር +251 118 13 21 76 ወይም በኢሜይል registration@ethernet.edu.et በኩል ድጋፍ ማግኘት የሚችሉ መሆኑ ተገልጿል። ትምህርት ሚኒስቴር ፤ ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የሚፈቱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚያካሂዱትና  እና የአገልግሎት ክፍያ የሚፈፅሙት በተቋማቸው በኩል መሆኑን ገልጾ አስፈላጊው የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማቸው በኩል እንደሚደርሳቸው አመልክቷል።             Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 https://t.me/+HciAKY247AcxZGZk https://t.me/+HciAKY247AcxZGZk