fa
Feedback
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

رفتن به کانال در Telegram

የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com

نمایش بیشتر
1 721
مشترکین
-124 ساعت
-37 روز
-1630 روز
آرشیو پست ها
https://www.facebook.com/share/p/abUer18rrqkFjEJD/?mibextid=9R9pXO ሊንኩን ተጠቅማችሁ ቤተኛችን አንዱ ጌታቸው እየተወዳደረበት ያለውን ግጥም like በማድረግ ግጥም እንድታሸንፍ አግዙማ

ቀኑ እስከ ታኅሣሥ 21 ተራዝሟል የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) ከሜታ ጋር በመተባበር ፈጠራ በተሞላበት መንገድ የሰላም መልዕክት አዘጋጅተው በማጋራት በርካታ ምላሽ ያገኙ የፌስቡክና
ቀኑ እስከ ታኅሣሥ 21 ተራዝሟል                     የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) ከሜታ ጋር በመተባበር ፈጠራ በተሞላበት መንገድ የሰላም መልዕክት አዘጋጅተው በማጋራት በርካታ ምላሽ ያገኙ የፌስቡክና ኢንስታግራም ተጠቃሚዎችን ለመሸለም ዝግጅቱን ማጠናቀቁ ይታወሳል። ሆኖም ይህ ውድድር እስከ ታኅሣሥ 21 ድረስ ተራዝሟል። አሸናፊዎች ከ50 ሺሕ እስከ 100 ሺሕ ብር ድረስ ይሸለማሉ፡፡ በዚህ ውድድር ለመሳተፍ #Peace4Ethiopia #ሰላምለኢትዮጵያእና #CARDEthiopia ሃሽታጎችን ይጠቀሙ

Repost from Weyra
WE HAVE NEWS! WEYRA IS TAKING SUBMISSIONS AND THERE IS NO SUBMISSION FEE REQUIRED! To make our goal of representing East Afri
WE HAVE NEWS! WEYRA IS TAKING SUBMISSIONS AND THERE IS NO SUBMISSION FEE REQUIRED! To make our goal of representing East African literature a reality, we’ve decided to waive all submission fees and payments for the foreseeable future so it’s easier for you to submit your work. Have you been writing anything interesting of late? Send it to us! Check out the guidelines at the link below. https://weyra.org/submit-your-writing/

32ኛው ክፍት መድረካችን ከብዙ በጣም በጥቂቱ ይህን ይመስል ነበር። ያጣማችሁት ሁሉ ተመስገኑልን! Some of our performers at the 32nd episode / our 4th participat
+9
32ኛው ክፍት መድረካችን ከብዙ በጣም በጥቂቱ ይህን ይመስል ነበር። ያጣማችሁት ሁሉ ተመስገኑልን! Some of our performers at the 32nd episode / our 4th participation @Tibebbeadebabay Thank you to all who made it lovely!

📜✨ Feel the Power of Words! Join us for Gitem Sitem Poetry Night at Shifta on Wednesday, December 6, 2023, at 6 pm. Immerse
📜✨ Feel the Power of Words! Join us for Gitem Sitem Poetry Night at Shifta on Wednesday, December 6, 2023, at 6 pm. Immerse yourself in an evening of soul-stirring poetry performances and an open mic session. Let the words dance and emotions flow as we celebrate the beauty of spoken art. 🎤🌙 Don't miss this captivating night of poetic expressions at Shifta. See you there! #TibebAdebabay #InclusiveCanvas #PoetryNight

እድሜ ለ ቀን መቁጠርያ ሌላ የዓመት መዝጊያ፣ ሌላ የ ዓመት መጠቅለያ አግኝተናል :: በ ግሪጎርያኑ ዘመን ቀመር የዓመቱ የመጨረሻው መድረካችንን - እነሆ! 7ተኛውን የጥበብ በአደባባይ ፊስቲቫል በአጋ
+1
እድሜ ለ ቀን መቁጠርያ ሌላ የዓመት መዝጊያ፣ ሌላ የ ዓመት መጠቅለያ አግኝተናል :: በ ግሪጎርያኑ ዘመን ቀመር የዓመቱ የመጨረሻው መድረካችንን - እነሆ! 7ተኛውን የጥበብ በአደባባይ ፊስቲቫል በአጋርነት ወደእናንተ እያደረስን በመሆኑም ደስተ በደስታ ሆነናል! የገጠማችሁን ልትገጥሙበት ፣ ያሳቃችሁን አጋርታችሁን ልንስቅበት፣ ልትዘፍኑ፣ ወግ ልትነግሩበት ሌላም ሌላም ...ብቻ ለሁሉም ክፍት የሆነ መተንፈሻ ማይክ አዘጋጅተናል ነዉ ምንላችሁ! ግጥም ሲጥም በ ቤቷ ሽፍታ ረቡዕ እንጠብቃችኋለን! #TBA2023 #TibebBeAdebabay #ArtFestival #ArtCommunity #StreetArt #EthiopianCreativity #ArtForAll #ArtinAddis #poetry #GitemSitem #Inclusion #InclusionCanvas #OpenMic

Meet the Katim Disability Dance Group, a powerhouse of talent redefining the dance floor. Their performances aren't just abou
Meet the Katim Disability Dance Group, a powerhouse of talent redefining the dance floor. Their performances aren't just about steps; they're a celebration of diversity, breaking barriers with every move. Here's to the beauty of inclusion and the universal language of dance! 🕺💙 #InclusiveArts #KatimDance #DanceBeyondLimits #TBA2023 #InclusiveCanvas #TibebAdebabay #InclusiveCanvas #StreetArt #ArtFestival #ArtCommunity #CreativityUnleashed #CommunityEngagement #UrbanArt #DisabilityAwareness #ArtForAll #CultureInMotion #DiverseExpressions #CityCanvas #CreativeDialogue #PublicArt #ArtisticJourney #AddisAbabaArts #EthiopianCreativity #UrbanCanvasAA #CultureEthiopia

Tibeb is back! And you have guessed it? It's #7thEdition. The Festival has opened on 27 November! Are you ready? Because we a
Tibeb is back! And you have guessed it? It's #7thEdition. The Festival has opened on 27 November! Are you ready? Because we are! Titles ' #InclusiveCanvas ', we aim to illuminate the concept of #accessibility. Our talented artists are ready to break #barriers, #express, #learn and #engage. Excited?! Stay tuned there is more to come from Tibeb be Adebabay 2023.

31ኛው ክፍት መድረካችን እንደወትሮው ሁሉ ጥዑም ሆኖ አልፏልና ለአጣሚዎቻችን በሙሉ ምስጋና ይድረስ! ሳምንት ረቡዕ በ32ተኛው መድረካችን እንገናኛለን።
+9
31ኛው ክፍት መድረካችን እንደወትሮው ሁሉ ጥዑም ሆኖ አልፏልና ለአጣሚዎቻችን በሙሉ ምስጋና ይድረስ! ሳምንት ረቡዕ በ32ተኛው መድረካችን እንገናኛለን።

The 31st episode of our open mic circle of fun and poetry at the one and only Shifta Do you enjoy creativity, self expression
The 31st episode of our open mic circle of fun and poetry at the one and only Shifta Do you enjoy creativity, self expression and sharing perspectives? Do you enjoy poetry when it's performed? Come through and share whatever you have in front of a very supportive audience. 31ኛው የግጥም ሲጥም የሽፍታው ክፍት መድረክ ቀኑ ደረሰ! ፈጠራን፣ ጥበብን፣ ሐሳብንም ሆነ ስሜትን መግለጽን ለምታደንቁ ሁሉ ያላችሁን ማንኛውንም ነገር ማቅረብ የምትችሉበት፣ ከወሳኝ ሰዎች ጋር የምትተዋወቁበት፣ መድረክን የምትለማመዱበት እንዲሁም የዚህን ትውልድ የፈጠራ እና የጥበብ አቅም የምታዩበት ለሁላችሁም ክፍት የሆነ መሰናዶ ነውና ተከሰቱ! #ግጥምሲጥም #gitemsitem #poetrylovers #ግጥምለምትወዱ #artinaddis #openmic #poetry #ግጥም

ውድ ወዳጃችን ቢንያም ጌታነህን እያስታወስን ቀሪ መንገደኞች አሁንም የጻፍነውን እያካፈልን ጉዞውን ልንቀጥል መገናኛችን ደረሰ
ውድ ወዳጃችን ቢንያም ጌታነህን እያስታወስን ቀሪ መንገደኞች አሁንም የጻፍነውን እያካፈልን ጉዞውን ልንቀጥል መገናኛችን ደረሰ

ከሐምሌ 25 እስከ ጷግሜን 5 ትግራይ ላሉ ተማሪዎች መጽሐፍትን በማሰባሰብ ላይ ለሚገኘው Tigray reads campaign መጽሐፍትን እንለግሳለን።
ከሐምሌ 25 እስከ ጷግሜን 5 ትግራይ ላሉ ተማሪዎች መጽሐፍትን በማሰባሰብ ላይ ለሚገኘው Tigray reads campaign መጽሐፍትን እንለግሳለን።

🥳🥁ለኪነ ጥበብ ባለሙያዎች እና ወዳጆች የቀረበ ጥሪ 🥳🥁 🎨 የጤና ወግ ከጤና ሚኒስትር ፣ ሮሃ ሄልዝ  እና የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ጋር በመተባበር በኪነጥበብ እና ጤና መካከል ያለውን ቁርኝት የሚያንፀባርቅ የጤና እና ኪነጥበብ ዝግጅት ይዞላችሁ እየመጣ ነው። 🌟 ማንኛውንም ከጤና ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መልኩ ይገናኛል ብላችሁ የምታስቡትን ኪነጥበባዊ ስራችሁን በመላክ መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እናበስራለን:: 🌿 🌟 ኪነ ጥበባዊ ስራዎቻሁን ላኩልን #የተሳትፎ_ጥሪ #ጤና_እና_ኪነጥበብ 🎉 📜 የፕሮግራሙን ዝርዝር መግለጫ ለመመልከት - እዚህ ይጫኑ 👉🏾 የኪነ ጥበብ ስራዎቹን የምንልክበት ሊንክ - እዚህ ይጫኑ #ጤና_እና_ኪነጥበብ , #ጤና_ወግ #ጤና_ሚኒስትር  #ሮሃ_ሄልዝ #የኢትዮጵያ_ፖስታ_አገልግሎት_ድርጅት ይህ መልእክት ለሁሉም እንዲደርስ ሼር በማድረግ ለወዳጆችዎ ያጋሩልን::

ድምጽ ማጉያው እናንተን በመጠበቅ ላይ ነው። ይህ ክፍት መድረክ ለአዳዲስ አጣሚያን፣ ዜመኞች፣ ራፐሮች፣ ኮማኪዎች እና ጨዋታ አዋቂዎች እንዲሁም ድጋፉን የማይሰስት ታዳሚ ፊት አዲስ የፈጠራ ሥራዎችን ለ
ድምጽ ማጉያው እናንተን በመጠበቅ ላይ ነው። ይህ ክፍት መድረክ ለአዳዲስ አጣሚያን፣ ዜመኞች፣ ራፐሮች፣ ኮማኪዎች እና ጨዋታ አዋቂዎች እንዲሁም ድጋፉን የማይሰስት ታዳሚ ፊት አዲስ የፈጠራ ሥራዎችን ለሞመከር ወደ ኋላ ለማይሉ የተከየነ ነው። የሽፍታ ሰው ይበለን Grab the mic and pour your soul into it. This open mic event is for all the up and coming poets, singers, rappers, comedians, storytellers and all the artists who won't miss a chance to experiment an art form infront of a supportive audience. Join us this Wednesday at Shifta

Repost from LinkUp Addis
Gitem Sitem has organized an Open Mic Circle. Happening this Wednesday 5 July 2023, this open mic circle seeks to answer the
Gitem Sitem has organized an Open Mic Circle. Happening this Wednesday 5 July 2023, this open mic circle seeks to answer the question of whether or not AI lacks the emotional depth and Personal experience poets bring to their work. Open to the public, this Gitem Sitem serves as a test run. This event is taking place at Shifta starting from 6:30pm. Get daily updates on the LinkUp App: https://linkupaddis.com/explore @linkupaddis

በአማርኛችን ሰው ሰራሽ አስተውሎት ሲባል የምንሰማው ኤአይ ስነ-ግጥምን ጨምሮ በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ዙሪያ በርካታ ፈተናዎችን ከዕድሎች ጋር ይዞ መምጣቱ ብዙዎችን እንዳከራከረ አለ። በርካቶች፣ ማሽ
በአማርኛችን ሰው ሰራሽ አስተውሎት ሲባል የምንሰማው ኤአይ ስነ-ግጥምን ጨምሮ በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ዙሪያ በርካታ ፈተናዎችን ከዕድሎች ጋር ይዞ መምጣቱ ብዙዎችን እንዳከራከረ አለ። በርካቶች፣ ማሽን መጻፍ የሚችለው ግጥም ሰዋዊ ስሜት ይጎድለዋል፣ የሰውን ምናብና የፈጠራ አቅም ሊደርስበት አይችልም ሲሉ ይሞግታሉ። እናንተስ ምን ትላላችሁ? ልታጋሩ የወደዳችሁትን በክፍት መድረካችን ላይ እያቀረባችሁ ሰዋዊ ስነ-ግጥምን የማንገስ አቅማችሁን ለኩበት። Some say that the rise of artificial intelligence (AI) has sparked debates about its potential impact on various creative domains, including poetry. (MIT Technology Review) Critics argue that AI-generated poetry lacks the emotional depth and personal experiences that human poets bring to their work, suggesting that it may never fully replace human creativity. (The New York Times) What do you say? We have a test run while you perform yours this wednesday? at Shifta (GitimSitem)