ግጻዌ
9 576
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-137 روز
-3030 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
Repost from ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
ብዙዎች በሰርጋቸው ቀን "የአገራችን ባሕል ነው" የዘፈን ድግስን ያዘጋጃሉ። ወይም ደግሞ "ቤተሰብ እሺ አይልም" በማለት እንደሚቸገሩ ይናገራሉ። ነገር ግን ይህን የቅዱስ ዮሀንስ አፈወርቅ ቃል ማስታወስ ይገባል
"ጋብቻ ዝሙትን የምናጠፋበት መድኃኒት ነው። ስለዚህ በዲያብሎስ ስራ (በዘፈን) ጋብቻን አናቃልል። ከዚህ ይልቅ አሁን የሚያገቡ ሰዎች በቃና ዘገሊላ እንደ ኾነው ያድርጉ። በመካከላቸው ጌታችን ክርስቶስ እንዲኖር ያድርጉ። "እንዴት ይህን ማድረግ ይችላሉ? ብሎ የሚጠይቅ ሰው ሊኖር ይችላል። ካህናትን በመጥራት! 'እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል' ይላልና (ማቴ 10:40)። ስለዚህ ዲያብሎስን አርቁት። የሴሰኝነት ዘፈኖችን፣ የርኵሰት ዜማዎችን፣ ሥርዓት የለሽ ጭፈራዎችን፣ የሚያሳፍሩ ቃሎችን፣ ዲያብሎሳዊ ትርኢቶችን፣ ሁከቶችን፣ቅጥ ያጡ ሳቆችን፣ ሌሎች እነዚህን የመሰሉ አግባብ ያይደሉ ነገሮችንም አስወግዱ። በእነዚህ ፈንታም የጌታችን ክርስቶስ ቅዱሳን አገልጋዮችን ጥሩ ፣ በእነርሱም በእውነት ያለ ሐሰት ከእናቱና ከወንድሞቹ ጋር በሰርጋችሁ ላይ ይገኛል። " በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ ሁሉ እርሱ ወንድሜ እኅቴም እናቴም ነው" ብሏልና (ማቴ 12:50)።
አንዳንድ ሰዎች እንደዚህ ያሉ ተግሣጻትን ስለምናገርና የጥንት ባሕሎችን ስለማስቀር አሰልቺና አስቸጋሪ እንደ ኾንኩ አድርገው እንደሚያስቡ ዐውቃለው። ነገር ግን እነርሱ ስለ ተቃወሙኝ በፍጹም አልጨነቅም። እኔ የምፈልገው በእናንተ ዘንድ ተቀባይነትን ማግኝት ሳይኾን የእናንተን ጥቅም ነውና። ከዚህ ጥበብ ጥቅምን እንድታገኙ እንጂ እንድታመሰግኑኝ አልፈልግምና። ስለዚህ "ይህ ባሕል ነው" ብሎ አንድ ሰውስ እንኳ አይንገረኝ። ኀጢአት በድፍረት የሚፈፀምበት እስከ ኾነ ድረስ ባሕሉን እርሱት። ክፉ ሣራ የሚሰራባቸው እስከ ኾኑ ድረስ ባህሎቹ የቱንም ያህል ጥንታውያን ቢሆኑ ከእናንተ አስወግዷቸው። ክፉ ስራ የማይሰራባቸው ከኾኑ ግን ያልተለመዱ እንኳን ቢሆኑ ተቀበሏቸው።
❤ 20
Repost from የጅ/ዩ/ቴ/ኢ/ግ/ግቢ ጉባኤ [Y/M/M/Y/I/T/Jimmaa]
⭐️አርጋኖነ ጥበብ ቅጽ ፫ ደረሰች ደረሰች ⭐️
በጉጉት ስንጠብቃት የቆየችዉ
"አርጋኖነ ጥበብ"
መፅሔታችን "እነኋት"
"ኑ ከጥበብ አውታር ዜማ አብረን እናድምጥ"
"ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ ከተመኙ በነፃ ለወዳጅዎ ያጋሩ
"
@jitgibigubae
@jitgibigubae
@jitgibigubae
መልካም ንባብ
⭐️Ogummaa Argaanoon Gesse Gesse ⭐️
Hawwii guddaadhan ishee eegaa kan turre
Barruu keenya Ogummaa Argaanoon kunoo
Kottaa ogummaa arrtii irra weelleelloo haa dhagefanu
Nama hundaaf akka dhaqqabamu yoo barbaaddan bilisaan hiriyoota keessaniif qoodaa.
@jitgibigubae
@jitgibigubae
@jitgibigubae
👍 3
Repost from የጅ/ዩ/ቴ/ኢ/ግ/ግቢ ጉባኤ [Y/M/M/Y/I/T/Jimmaa]
Photo unavailableShow in Telegram
⭐️⭐️ አርጋኖነ ጥበብ ⭐️⭐️
ለጥቂት ወራት ጠፍታ የነበረችው ተወዳጇና ተጠባቂዋ የግቢ ጉባዔያችን አርጋኖነ ጥበብ መጽሔት የጌታችን ዳግም ምጽአት በሚታሰብብበት በደብረ ዘይት ሳምንት ዳግም ልትመለስ ነው!.... እንኳን ደስ አላችሁ!
.
የረዳን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!
ነገ ሰኞ መጋቢት 30 ቀን አርጋኖነ ጥበብ ቅጽ ፫ በግቢ ጉባዔያችን የቴሌግራም ቻናል @jitgibigubae ላይ ከቀኑ 6:00 ላይ ይጠብቁን።
.........................................................
⭐️ +Ogummaa Argaanoon + ⭐️
Ji'oota muraasaaf baddee kan turte kan jaalatamtuuf kan yaadamtuu matsiheetiin yaa'ii mooraa keenyaa Argaannona Xibab dhufaatiin lammaffaa kiristoos guyyaa itti yaadamu torbee Dabra Zayiit deebitee dhufuufi!...
Baga Gammaddan!
Waaqni nu gargaare kan galatteefame haa ta'u!
Boruu Bitootessa 30 Argaannona Xibab jildii 3ffaa chaanaalii telegrama yaa'ii mooraa keenyaa @jitgibigubae irratti sa'a 6:00 irratti nu eegaa.
.
.
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 @jitgibigubae 👈
👉 @jitgibigubae 👈
👉 @jitgibigubae 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
👍 6