Gospel Singer Zelalem Tesfaye
" ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ በነቢያቱ አፍ በቅዱሳን መጻሕፍት አስቀድሞ ተስፋ ለሰጠው ለእግዚአብሔር ወንጌል ተለየ።" (ወደ ሮሜ ሰዎች 1:1-2) የእግዚአብሔር ወንጌል ስለ ክርስቶስ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ወንጌል ካለ የሰው ወንጌልም አለ፡፡ የሰው ወንጌል ወንጀል ነው፡፡ የእግ/ር ወንጌል ደግሞ ህይወት ነው፡፡ በዚህ ገጽም ህይወት የሆነው ወንጌል ብቻ ይሰበካል፡፡
نمایش بیشتر1 714
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+730 روز
توزیع زمان ارسال
در حال بارگیری داده...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.تجزیه و تحلیل انتشار
پست ها | بازدید ها | به اشتراک گذاشته شده | ديناميک بازديد ها |
01 Media files | 89 | 0 | Loading... |
02 #በሆሳዕና_ሰኔ_29_30_ይከበራል
ሰላም ወዳጆቼ በጌታ ፀጋ እና ምህረት #ደማቅ_ሕይወት_አገልግሎት ከተጀመረ 4አመት ሞላው በነዚህም አመታት እጅግ የተሳኩ አገልግሎቶችን የጌታ ፈቃድም በእኛ ሆኑኋል።
የዘንድሮውን ክብረበዓል በወንጌል ምድር በሆነቹ በሐድያ ምድር #በሆሳዕና ከተማ ታላቅ መንፈሳዊ ድግስ አዘጋጅተናል።
በሆሳዕና በሚገኘው በመካነ ኢየሱስ #ሲሶዶስ ቅጥር ጊቢ በሚገኘው አዳራሽ ሰኔ 29 እና 30 ከ8:00 ጀምሮ የሚደረግ ታላቅ የሰባ ግብዣ ተዘጋጅቷል።
በዚህም በተወደደ ቀን ጌታ ይመለካል ወንጌል ይሰበካል ለታላላቅ ለወንጌል አርበኞች #የክብር_አዋርድ እና የምስጋና የባርኮት ጊዜም ይኖረናል። እንዲሁም ታላላቅ የወንጌል አርበኞች በዕለቱ በመገኘት ይባርኩናል ያገለግሉናል።
የተወደዳቹ ቅዱሳን በሆሳዕና እና አካባቢዋ የምትገኙ በዚህ ታሪካዊ ቀን በመገኘት በአንድነት ጌታን ያመስግኑ ። ይሄን ፕሮግራም ከሆሳዕና አብያተክርስትያን ጋር በመሆን በአንድነት ማዘጋጀታችንንም ማሳወቅ እንወዳለን። | 918 | 2 | Loading... |
03 #የጥሪ_ማሳመርያ_በዝማሬዎቼ ማድረግ የምትችሉበት ይዤላቹ መጥቻለው 822 A CRBT በመላክ ከስር ፎቶ ላይ ባስቀመጥኩት #ኮድ ከዝማሬዎቼ መርጣቹ ትጠቀሙ ዘንድ በጌታ ፍቅር ጋበዝኩኋቹ ።
ይሄን በማድረግ ወንጌልን እናገለግላለን እንዲሁም አገልግሎቱን እናስቀጥላለን። | 339 | 2 | Loading... |
04 #የትምርትና_የአምልኮ_የተወደደ_ቀን_በአላባ_ከተማ
#በአላባ_አማኑኤል_ቤተክርስትያን ግንቦት 18 ዕለተ ዕሁድ ሙሉ ቀን በዚህ በከበረ ቀን በመገኘት ጌታን ከእኛ ጋር እንዲያመልኩ እና ቃሉን እንዲማሩ ተጋብዛቹኋል | 347 | 0 | Loading... |
05 Media files | 282 | 0 | Loading... |
06 Media files | 271 | 0 | Loading... |
07 Media files | 272 | 0 | Loading... |
08 Media files | 269 | 0 | Loading... |
09 Media files | 263 | 0 | Loading... |
10 Media files | 271 | 0 | Loading... |
11 Media files | 257 | 0 | Loading... |
12 Media files | 259 | 0 | Loading... |
13 Media files | 260 | 0 | Loading... |
14 Media files | 258 | 0 | Loading... |
15 Media files | 257 | 0 | Loading... |
16 Media files | 247 | 0 | Loading... |
17 Media files | 256 | 0 | Loading... |
18 Media files | 253 | 0 | Loading... |
19 #በሆሳዕና_ከተማ_ሰኔ_29_30ይከበራል
ሰላም ቅዱሳን የጌታ ፀጋ እና ሰላም ይብዛላቹ የዘንድሮ የደማቅ ሕይወት አገልግሎት 4ተኛው ዓመት ክብረበዓል #በሆሳዕና ከተማ ሰኔ 29-30 #በመካነ_ኢየሱስ_ሲኖዶስ በሚገኘው አዳራሽ ይካሄዳል።
በዚህ ቀን እንደሚታወቀው ረዥም አመታት ወንጌልን ላገለገሉ ለወንጌል አርበኞች የክብር አዋርድ እንዲሁም የምስጋናና የአክብሮት ዝግጅቶች ይኖራል። እንዲሁም ወንጌል ይሰበካል ጌታ በዝማሬ ይመለካል ከሐገር እና ከሐገር የውጭ ታላላቅ የወንጌል አገልጋዮች በመገኘትም ይባርኩናል ያገለግሉናል ።
ጌታ በማዳኑ ያስደንቀናል መልካም ነገር ይሆናል።
አብሮ ለማገልገል ለመሳተፍ የምትፈልጉ ከስር ባስቀመጥኩት ስልክ በመደወል አገልግሉ።
251916624398 | 306 | 0 | Loading... |
20 አንድ ዓመት ሞላው ክብር ለጌታ ይሁን!
#ደማቅ_ሕይወት የመጀመርያ መፅሐፍ ከተመረቀ ዓመት ሞላለው ሀሌሉያ!!
ጌታ ይመስገን አሁን ደግሞ #የደማቅ_ሕይወት አገልግሎት ከተጀመረ #4ተኛ_ዓመት_ክብረበዓሉን #በሆሳዕና እናከብራለን።
በዚህም ክብረበዓል ጌታን የምናመሰግንበት እንዲሁም የቀደሙ የወንጌል አርበኞችን የምናከብርበት እውቅና የምንሰጥበት ታላቅ ጊዜ ይኖረናል።
በፀሎታቹ በገንዘባቹ ከዚህ አገልግሎት ጎን እንድትቆሙ በጌታ ፍቅር እጠይቃለው።
251916624398 BL TV | 285 | 0 | Loading... |
#በሆሳዕና_ሰኔ_29_30_ይከበራል
ሰላም ወዳጆቼ በጌታ ፀጋ እና ምህረት #ደማቅ_ሕይወት_አገልግሎት ከተጀመረ 4አመት ሞላው በነዚህም አመታት እጅግ የተሳኩ አገልግሎቶችን የጌታ ፈቃድም በእኛ ሆኑኋል።
የዘንድሮውን ክብረበዓል በወንጌል ምድር በሆነቹ በሐድያ ምድር #በሆሳዕና ከተማ ታላቅ መንፈሳዊ ድግስ አዘጋጅተናል።
በሆሳዕና በሚገኘው በመካነ ኢየሱስ #ሲሶዶስ ቅጥር ጊቢ በሚገኘው አዳራሽ ሰኔ 29 እና 30 ከ8:00 ጀምሮ የሚደረግ ታላቅ የሰባ ግብዣ ተዘጋጅቷል።
በዚህም በተወደደ ቀን ጌታ ይመለካል ወንጌል ይሰበካል ለታላላቅ ለወንጌል አርበኞች #የክብር_አዋርድ እና የምስጋና የባርኮት ጊዜም ይኖረናል። እንዲሁም ታላላቅ የወንጌል አርበኞች በዕለቱ በመገኘት ይባርኩናል ያገለግሉናል።
የተወደዳቹ ቅዱሳን በሆሳዕና እና አካባቢዋ የምትገኙ በዚህ ታሪካዊ ቀን በመገኘት በአንድነት ጌታን ያመስግኑ ። ይሄን ፕሮግራም ከሆሳዕና አብያተክርስትያን ጋር በመሆን በአንድነት ማዘጋጀታችንንም ማሳወቅ እንወዳለን።
Repost from Gospel Singer Zelalem Tesfaye
#የጥሪ_ማሳመርያ_በዝማሬዎቼ ማድረግ የምትችሉበት ይዤላቹ መጥቻለው 822 A CRBT በመላክ ከስር ፎቶ ላይ ባስቀመጥኩት #ኮድ ከዝማሬዎቼ መርጣቹ ትጠቀሙ ዘንድ በጌታ ፍቅር ጋበዝኩኋቹ ።
ይሄን በማድረግ ወንጌልን እናገለግላለን እንዲሁም አገልግሎቱን እናስቀጥላለን።
#የትምርትና_የአምልኮ_የተወደደ_ቀን_በአላባ_ከተማ
#በአላባ_አማኑኤል_ቤተክርስትያን ግንቦት 18 ዕለተ ዕሁድ ሙሉ ቀን በዚህ በከበረ ቀን በመገኘት ጌታን ከእኛ ጋር እንዲያመልኩ እና ቃሉን እንዲማሩ ተጋብዛቹኋል