fa
Feedback
Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Diinii kee Anaakara (Md Ali)

رفتن به کانال در Telegram

دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol

نمایش بیشتر
1 608
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+67 روز
+1030 روز
آرشیو پست ها
Qaqhiida Iyya Ammuntal Yekke Walal #Shekh Idriis Macammad Darsa Yalli Kaa Dacrisay https://t.me/SalafiyyahQunxaaneytihGaaboyna

Meqe toobokoy ta saakuk gaba kalnay... Akah takkalen innah 3 alsak afal bayte camera wagittaamal tet ciggiilisaanamih gabbatu
Meqe toobokoy ta saakuk gaba kalnay... Akah takkalen innah 3 alsak afal bayte camera wagittaamal tet ciggiilisaanamih gabbatuy baxaa baxsa le gurral akkuk suge mabicinnaay massajidil takke daqwaay, darsitteey, khutba kee kalah daqoorit fanah gexak abak sugne daqwa inkih soolteh geytimta. Tohuuk amakkaquk Diifu daqwâ qunxaaneytih koobaahissol namma bar tiktokul gexsite challengil xagani akak raqqa iyya wak accountil cultem 21,004 birri dubuh gaaboowe. Too waqdi tet kee ossitinâ mic edde anuk tet taama edde aban aalaat 300 alfi faxxiima. tah yaanam dago maral mangoomuuy mango maral dagoom kinnuuk yallih muxxo edde faxitak gaba edde tassagalleenimih seeco siinih tatrusna. account : 1000213497867 Ahmed maadnekke kulli dagiigal sin fooca makenno. inshaa Allaah Afar Kassis Media

Repost from N/a
Yallak Kalah Taniimih Seeceeh Qibaada Abek Toh Tan Islaaminna Hinna #Shekh_Cusen Afkiqe Yalli kaa Dacrisay

Video qafar afat

EMYC Registration format.mp4188.03 MB

photo content

photo content
+1

Repost from Kassis Faage
#Shek Mucammad Awwal Cayaat Cafizahullaah Shiiqa wagsiisaak maca iyyeeh? Sunnâ Muslimiin kee #Shiiqa Al- imaamiya Al- isney qashariyyah(Raafidha) fanat tan baxsitte . - iiraanal mangaa kee abbootan lem tama Shiiqa kinni. Shiiqaa kee Sunnak baxsi macaay iyya mari tama yab ankacisay. 🔊Shek Mucammad Awwal Cayaat Cafizahullaah

ሐቢብ አልዓቢድ እንዲህ ይላሉ፦ "በስራ ከተማ ስገባ ሱቆች ተዘጋግተዋል። 'የሆነ የማላውቀው ዒድ አላችሁንዴ?' አልኩኝ። * 'አይደለም። ሐሰኑል በስሪ መስጂድ ውስጥ ሰዎችን እየመከረ ስለሆነ ነው' አሉኝ።" [አልመዋዒዝ ወልመጃሊስ፡ 181] = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

Assalaamu qaleykum waracmatullaahi wabarakaatuh Massakaxxale a chanalih adoytiitik ahak dagal taswiir kak tablen toobokoyti Ustaaz Macammad Acmad migaqle toobokoyta kinni. Usug 30juuz yakke Qhur-aan inkih aliiliseh yan Toobokoyta kinni. Tonnah kaaduk qaalimiiy darasaytuuy, masjid imaamah yan! Away kaaduk boodeh yan dagoo qaafiyat taqabih irô baaxo fan refrer kaah yecenim kinniimih taqgah , sinni xiqqa haytaanamal kaa qokoltanam Massakaxxaluk sin esserra. A qokol gaabossa makaadoh migaaqal fakkiime account nibro. 📲 1000758757227 Mohammed Ello & Awal Musa

photo content

photo content
+1

💫Hadaf le num ummaan ikket masoola... 🤜 Qunxaaneyti milaagimam ixxiga gablusaanaah, iggima baysoonuh yangicillen waqdi ikkah keddiimannuu kee Caafat mablay diteh tanit milaagu gorrisaanam mabicta.. Qunxaaneyti hadaf leeh isil Yaamine mara yakkoonuh giclo keenik Qambalsimta. 💯Xiinekal masoonitan 💯 Cawlekal mayâdaran 💯 Atcekal mayanxuqan 💯Ankacsekal mayabban 💯Wagtekal mayablan 💯Soolekal mayaaqitan....            💯💫Tahak tu-abekal sereegalla(success) Qaagite num Habeltoh hadaf allewaam dibuk hinnay, manol yaniimil isik saduh yan num kinnim kaak elle gey... 🤟Meqe Qaagoy Xer rike wadbah le haysitaay, Xayikket taadeeh, Xayuk adfimta Hadaf Haysitewaanam Faxximta. 💯💯💫💫 👇👇👇Net Engela t.me/NekbaritaayNeebarisa

0ሊይ ብኑ አልሑሰይን ብኒ ዋቂድ እንዲህ ብለዋል፦ ‏ "قد جمع الله الطب كله في نصف آية من كتابنا!.. {وَكُلُوا۟ وَٱشۡرَبُوا۟ وَلَا تُسۡرِفُوۤا۟ۚ إِنَّهُۥ لَا یُحِبُّ ٱلۡمُسۡرِفِینَ}". "አላህ ሕክምናን (የጤና ጥበብን) ሁሉ በአንዲት የቁርኣናችን ግማሽ አንቀጽ ውስጥ ሰብስቧል! እሷም፦ {ብሉ፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፤ እርሱ አባካኞችን አይወድምና} የምትለዋ ናት።" (ሱረቱ አል-አዕራፍ፡ 31) = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

Saqud-qarabiyay, Tawciid ugutmaa Kee Wadbaay, Qaalam arkah yan arkeenay baraka le addal akak Tani. Qakkoysaanam Kee Rammoysaanam, Tawciidit Yekkeh yan Badit Kee Awrobbah Rettiima Fixixissah tan Isliminnâ raamoysiyyak exxakteena kinnim Naaxagay. Ah Iggima akkiiy, Aaxagih baditiiy, Akkalal Baditi ikkah annal tanim hinna. Ahak ninni Dacrisnay. t.me/NekbaritaayNeebarisa

ፋጢማ ቢንት ሙሐመድ፣ አባቷን መሳይ፣ የሴት አይነታ ~ 1. አባቷ የፍጡር ቆንጮ የሆኑት ነብያችን ﷺ ናቸው። 2. እናቷ የነብያችን የመጀመሪያ ሚስት፣ በፈተናቸው ጊዜ ከጎናቸው የቆመች፣ ወደ ኢስላም በመግባት ቀዳሚ የሆነችዋ ኸዲጃ ቢንት ኹወይሊድ ናት። 3. ባሏ አራተኛው ኸሊፋ አንበሳው ዐሊይ ብኑ አቢ ጧሊብ ናቸው። 4. ልጆቿ የጀነት ወጣቶች አይነታዎች የሆኑት ሐሰንና ሑሰይን ናቸው። 5. እሷ ራሷ ደረጃዋ ከፍ ያለ ታላቅ የታላቅ ልጅ ናት። ፋጢማ * ከነብያችን ﷺ ልጆች መጨረሻ የሞተች ናት። * በ24 አመቷ ከነብዩ ﷺ ሞት ከሰባት ወር በኋላ ዱንያን ተሰናብታለች። * የነብያችን ﷺ ዘር የቀጠለው በሷ በኩል ነው፣ በሐሰን እና በሑሰይን በኩል። እናታችን ዓኢሻ ረዲየላሁ ዐንሃ እንዲህ ብላለች፦ أقبَلَت فاطِمةُ تمشي كأنَّ مِشْيَتَها مَشْيُ النَّبِيِّ ﷺ، فقال النَّبِيُّ ﷺ: ((مَرْحبًا يا ابنتي))، ثُمَّ أجلَسَها عن يمينِه -أو عن شِمالِه- ثُمَّ أسَرَّ إليها حديثًا، فبَكَت، فقُلتُ لها: لمَ تَبكِينَ؟ ثُمَّ أسَرَّ إليها حديثًا فضَحِكَت، فقُلتُ: ما رأيتُ كاليومِ فَرَحًا أقرَبَ مِن حُزنٍ! فسألْتُها عمَّا قال، فقالت: ما كُنتُ لأُفشيَ سِرَّ رَسولِ اللهِ ﷺ، حتى قُبِضَ النَّبِيُّ ﷺ فسألتها، فقالت: أسرَّ إليَّ ((أنَّ جِبريلَ كان يعارِضُني القرآنَ كُلَّ سَنَةٍ مَرَّةً، وإنَّه عارَضَني العَام مرَّتينِ، ولا أراه إلَّا حَضَر أَجَلي، وإنَّكِ أوَّلُ أهلِ بَيتي لَحاقًا بي))، فبَكَيتُ، فقال: ((أمَا تَرضَينَ أن تكوني سَيِّدةَ نِساءِ أهلِ الجنَّةِ -أو نِساءِ المُؤمِنين- فضَحِكْتُ لذلك )) ​"ፋጢማ እየተራመደች መጣች፤ አረማመዷ ልክ እንደ ነቢዩ (ﷺ) አረማመድ ነበር። ነቢዩም (ﷺ) 'እንኳን ደህና መጣሽ ልጄ' አሏት። ከዚያም በቀኛቸው ወይም በግራቸው በኩል አስቀመጧት። ከዚያም በጆሮዋ ምስጢር ነገሯት፣ አለቀሰች። እኔም 'ለምንድነው የምታለቅሽው?' አልኳት። ከዚያም ደግመው ሌላ ምስጢር ነገሯት፣ ሳቀች። እኔም 'እንደ ዛሬው ለሀዘን ቅርብ የሆነ ደስታ አይቼ አላውቅም!' አልኩ። ምን እንዳሉ ጠየቅኳት። 'የአላህ መልክተኛን (ﷺ) ምስጢር አላወጣም' አለች። ​ነቢዩ (ﷺ) ከዚህ ዓለም እስካለፉ ድረስ ምስጢሩን አልተናገረችም ነበር። ከዛ በኋላ ጠየቅኳትና እንዲህ አለች፦ 'መጀመሪያ የነገሩኝ ምስጢር፦ 'ጅብሪል በየዓመቱ ቁርአንን አንድ ጊዜ ያቀርብልኝ ነበር፤ ዘንድሮ ግን ሁለት ጊዜ ነው ያቀርብልኝ። ይህ የሚያሳየው መሞቻዬ መቃረቡን ነው። አንቺም ከቤተሰቦቼ ውስጥ ቀድመሽ እኔን የምትከተይ ነሽ' የሚል ነበር፤ በዚህም ምክንያት አለቀስኩ። ​ከዚያም ደግመው፦ 'የጀነት ሴቶች አለቃ (ወይም የምእመናን ሴቶች ዋና) በመሆንሽ ደስ አይልሽም?' አሉኝ፤ በዚህ ጊዜ ደግሞ ሳቅኩ።'" [ቡኻሪይ፡ 3623፣ 3624] [ሙስሊም፡ 2450] እናታችን ዓኢሻ ረዲየላሁ ዐንሃ እንዳላቸው ፋጢመህ አቋቋሟም፣ አቀማመጧም፣ ሁሉ ነገሯ አባቷን መሳይ ነበረች። ትቀጥላለች ዓኢሻህ وكانت إذا دخَلَت على النبيِّ ﷺ قام إليها فقَبَّلَها وأجلَسَها في مجلِسِه، وكان النبيُّ ﷺ إذا دخل عليها قامت من مجلِسِها فقَبَّلَتْه وأجلَسَتْه في مجلِسِها ​"እሷ (ፋጢማ) ወደ ነቢዩ (ﷺ) ዘንድ በገባች ጊዜ እሳቸው ተነስተው ይቀበሏታል፤ ይስሟትም ነበር፤ ከዚያም እሳቸው በተቀመጡበት ቦታ ያስቀምጧታል። እንዲሁም ነቢዩ (ﷺ) ወደ እሷ (ቤት) በገቡ ጊዜ እሷ ከመቀመጫዋ ተነስታ ትቀበላቸዋለች፤ ትስማቸውም ነበር፤ ከዚያም እሷ በተቀመጠችበት ቦታ ታስቀምጣቸዋለች።" [አቡ ዳውድ፡ 5217] [ቲርሚዚይ፡ 3872] (ኢብኑ ሙነወር፣ ሸዋል 9/1447) = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

Shekh Yaasiin Acmad Qhaadih tafsiir qimbook aham fanah missosneh rubna tafsiir ittalih inki aracal gubal yan linkil gee liton. 👇 https://youtube.com/playlist?list=PLL7M5XUj8Q4wkm1SCxDh0vL9_QhE75w0V&si=VbX-Z8qHoluLXwSh

የሸዋል ዒድ (ትንሹ ዒድ) ~ በኢስላም አመታዊ ዒዶቻችን ሁለት ናቸው። ማስረጃውም አነስ ብኑ ማሊክ ረዲየላሁ ዐንሁ ያስተላለፉት ሐዲሥ ነው። ነብዩ ﷺ መዲና ሲመጡ ነዋሪዎቿ የሚጫወቱባቸው ሁለት ቀናት ነበሯቸው። “ምንድን ናቸው እነዚህ ሁለት ቀናት?” ብለው ጠየቁ። “በጃሂሊያው ጊዜ እንጫወትባቸው ነበርን” አሉ። በዚህን ጊዜ የአላህ መልእክተኛ ﷺ “የላቀው አላህ ከነሱ በላጭ በሆኑ ሁለት ቀናት ተክቶላችኋል። እነሱም የአድሓ ቀንና የፊጥር ቀን ናቸው” አሉ። [ሶሒሕ አቢ ዳውድ፡ 1039] “ተክቶላችኋል” የሚለው አነጋገር የሙስሊሞች ዒዶች የተወሰኑና፣ በሸሪዐ የሚደነገጉ እንደሆኑ ጥቆማ ይሰጣል። የሰለፎቻችን አካሄድም ይህን ግንዛቤ ይበልጥ ያጠነክራል። ኋላ ላይ እንግድ ቢድዐዎች እስከሚመጡ ድረስ ነብዩ ﷺ ከደነገጓቸው ዒዶች ውጭ ሌላ ዒድ አልተንፀባረቀም። በተለይም ደግሞ ነብዩ ﷺ “ከሰው ሁሉ በላጩ የኔ ትውልድ ነው። ከዚያም ከእነሱ ቀጥለው የሚመጡት፤ ከዚያም ከነሱ ቀጥለው የሚመጡት” ብለው ምስክርነት የሰጡት ሶስቱ ወርቃማ ዘመን ውስጥ እንዲህ አይነት ነገር አልነበረም። ኋላ ላይ ከመጡ እንግዳ በዓላት ውስጥ አንዱ ታዲያ የሸዋል ዒድ የሚባለው ቢድዐ ነው። ይሄ በአል በሸሪዐ ቦታ ቢኖረው ኖሮ በቁርአንና በሐዲሥ ውስጥ ይጠቀስ ነበር። ቁርአንና ሐዲሥ ውስጥ ከሌለ፣ ቀደምቶች ካላወቁት ቢድዐ ከመሆን ውጭ ሌላ ምርጫ የለም። ነብዩ ﷺ “ወደ ጀነት የሚያቀርባችሁና ከእሳት የሚያርቃችሁ ሆኖ በእርግጠኝነት የነገርኳችሁ ቢሆን እንጂ የተውኩት ነገር የለም” ብለዋል። [አሶሒሐ፡ 4/416] ይሄ የሸዋል ዒድ የተወገዘ ቢድዐ እንደሆነ ዑለማኦች ይናገራሉ። አንድ ሁለቱን ልጥቀስ፦ 1- ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- وأما اتخاذ موسم غير المواسم الشرعية كبعض ليالي شهر ربيع الأول التي يقال: إنها ليلة المولد, أو بعض ليالي رجب, أو ثامن عشر ذي الحجة, أو أول جمعة من رجب, أو ثامن من شوال الذي يسميه الجهَّال عيد الأبرار: فإنها من البدع التي لم يستحبها السلف , ولم يفعلوها. "ሸሪዐዊ ያልሆኑ ክብረ በዓላትን ክብረ-በዓል አድርጎ መያዝ ግን ‘የመውሊድ ሌሊት’ የሚባሉትን የተወሰኑ የረቢዐል አወል ሌሊቶችን ወይም የረጀብ ሌሊቶችን ወይም ደግሞ ዙልሒጃ አስራ ስምንትን ወይም ደግሞ የረጀብ የመጀመሪያ ጁሙዐን ወይም ደግሞ መሃይማን 'የደጋጎች ዒድ' እያሉ የሚጠሩትን #ሸዋል_ስምንትን የመሰሉ እነዚህ ሰለፎች እንደሚወደዱ ያልገለጿቸውና ያልተገበሯቸው #ቢድዐዎች ውስጥ ናቸው።” [መጅሙዑል ፈታዋ፡ 25/298] በተጨማሪም እንዲህ ብለዋል፦ وأما ثامن شوال : فليس عيداً لا للأبرار ولا للفجار , ولا يجوز لأحد أن يعتقده عيداً, ولا يحدث فيه شيئاً من شعائر الأعياد "ሸዋል ስምንትን በተመለከተ ለደጋጎችም ይሁን ለባለ -ጌዎች ዒድ አይደለም። ለማንም ቢሆን ዒድ አድርጎ ሊያምንበት አይፈቀድም። በሱ ውስጥ የትኛውም የበዓላት መገለጫዎች ሊንፀባረቁበት አይገባም።" [አልኢኽቲያራቱል ፊቅሂያህ፡ 199] 2- ሸይኽ ሙሐመድ ብኑ ዐብዲሰላም ኸዲር አሹቀይሪይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- ويكون الاحتفال بهذا العيد في أحد المساجد المشهور فيختلط النساء بالرجال ويتصافحون ويتلفظون عند المصافحة بالألفاظ الجاهلية, ثم يذهبون بعد ذلك إلى صنع بعض الأطعمة الخاصة بهذه المناسبة "ይሄ ዒድ የሚከበረው ከታዋቂ መስጂዶች ውስጥ በአንዱ ይሆናል። ከዚያ ሴቶች ከወንዶች ጋር ይቀላቀላሉ። በሰላምታ ይጨባበጣሉ። ሲጨባበጡም የጃሂሊያ ቃላትን ይናገራሉ። ከዚያም በኋላ ለዚህ ጊዜ የተለዩ የተወሰኑ የምግብ አይነቶችን ያዘጋጃሉ።" [አሱነኑ ወልሙብተደዓት፡ 166] በመጨረሻም በአንድ ማሳሰቢያ ልዝጋ። የጉዳዩን ብይን የሚያሳዩ የሸሪዐ መሰረቶች እና የዑለማእ ንግግር እየተጠቀሰ አይኑ እያየ ልክ እኛ ከኪሳችን የተናገርን ይመስል "ሁሉን ነገር ቢድዐ አደረጋችሁብን" አይነት የአላዋቂዎች ተቃውሞ የሚያሰማ አካል ቦታ የለውም። እለቱን ዒድ አድርጎ መያዝ አይገባም ስለተባለ ዱንያ ሁሉ ቢድዐ እንደተባለ እያስመሰሉ ማቅረብም ራስን መሸወድ ነው። ሲጀመር በአንዳንድ አካባቢዎች ካልሆነ በስተቀር ይሄ ልማድ በብዙ ቦታዎች አይታወቅም። ይልቅ ከሙስሊም የሚያምረው ለማስረጃ እጅ መስጠት ነው። = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

photo content
+3