fa
Feedback
Construction Proxy

Construction Proxy

رفتن به کانال در Telegram

#1 construction portal to get: ✅ construction news ✅ construction market ✅construction materials price ✅engineering estimates ✅ Sub contract https://constructionproxy.com Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Construction Proxy

کانال Construction Proxy (@constructionproxy) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 19 518 مشترک است و جایگاه 3 477 را در دسته تجارت و رتبه 1 726 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 19 518 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 19 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -5 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -2 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 30.91% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 9.21% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 6 033 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 797 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 30 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
#1 construction portal to get: ✅ construction news ✅ construction market ✅construction materials price ✅engineering estimates ✅ Sub contract https://constructionproxy.com Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته تجارت تبدیل کرده‌اند.

19 518
مشترکین
-224 ساعت
-17 روز
-530 روز
آرشیو پست ها
በአዲስ አበባ ከተማ በህንጻ መደርመስ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው ጁፒተር ሆቴል አካባቢ በደረሰ የህንጻ መደርመስ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለ
በአዲስ አበባ ከተማ በህንጻ መደርመስ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው ጁፒተር ሆቴል አካባቢ በደረሰ የህንጻ መደርመስ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነግሯል፡፡ በጅምር ላይ የነበረው ህንጻ ዛሬ ረፋድ አካባቢ ባልታወቀ ምክንያት መደርመሱን ነው የተነገረው፡፡ በጊዜው በስራ ላይ 112 ሰራተኞች የነበሩ ሲሆን ከእነዚህ መካከል 108ኙ ከአደጋው መዳናቸው ተገልጿል፡፡ እንደዚሁም አራት ግለሰቦች ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው ነው የእሳትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ለጣቢያችን ያስታወቀው፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኝነት ሀላፊ አቶ ጉልላት ጌታነህ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንደተናገሩት የአደጋውን ምክንያት በማጣራት ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡

የ 2013 በጀት ዓመት #የ3ኛ_ሩብ_ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች #ቀጥተኛ_ዋጋ የአ/አ/ከ/አ/ኮንስትራክሽን ቢሮ መጋቢት 30/2013 ዓ/ም

photo content

Ontario College of Art and Design University This file contains editable Autocad file for Ontario College of Art and Design h
Ontario College of Art and Design University This file contains editable Autocad file for Ontario College of Art and Design https://editablefiles.com/download-autocad

#AddisAbaba: Did you know? The new Building Risk-Level directive categories building constructions based on risk levels, exem
#AddisAbaba: Did you know? The new Building Risk-Level directive categories building constructions based on risk levels, exempting some construction works from mandatory soil test, all-level inspections and onboarding of consulting firms. Source : Businessinfoeth

Tallest skyscrapers in Africa (Meters) 1. The Leonardo - 234M - South Africa🇿🇦 2. Carlton Center- 223M - South Africa🇿🇦 3. Britam Towers- 200.1M - Kenya🇰🇪 4. Commercial Bank of Ethiopia- 198M - Ethiopia🇪🇹 5. Nairobi Global Trade Center - 184M - Kenya🇰🇪 6. Ponte City Apartments - 173M - South Africa🇿🇦 7. UAP Old Mutual Tower - 163M - Kenya🇰🇪 8. Necom House - 160M - Nigeria🇳🇬 9. Tanzania Ports Authority HQ - 157M - Tanzania🇹🇿 10. PSPF Towers - 153M - Tanzania🇹🇿 (Inside Africa)

ኮንትራክተሮች የዋጋ ማካካሻ price adjustment እንዲሰጣቸው ተፈቀደ በግንባታ ግብዓቶች ላይ የታየው የዋጋ ጭማሪ በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ላይ ጉዳት እያስከተለ መሆኑን በመጥቀስ የውል ማሻ
ኮንትራክተሮች የዋጋ ማካካሻ price adjustment እንዲሰጣቸው ተፈቀደ በግንባታ ግብዓቶች ላይ የታየው የዋጋ ጭማሪ በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ላይ ጉዳት እያስከተለ መሆኑን በመጥቀስ የውል ማሻሻያና የዋጋ ማስተካከያ ማድረግ እንደሚያስፈልግ የገንዘብ ሚኒስቴር አመላከተ፡፡ Via - Reporter

የሲሚንቶና የብረት እጥረት ፦ የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር በሲሚንቶ እና ብረት እጥረት ምክንያት በግንባታ ሥራዎች ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑን አሳወቀ። ሥራ ተቋራጮች ሰራተኞቻቸውን የመበተን ስጋት ውስጥ መግባታቸውን አመልክቷል። ማህበሩ በግንባታ ኢንዱስትሪ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ሥራ ተቋራጮች ለሰራተኞቻቸው ደመወዝ ለመክፈል መቸገራቸውን አመልክቷል። ለግንባታ ወሳኝ የሆኑ የሲሚንቶና ብረት አቅርቦት እጥረት ጎልቶ ይታያል ተብሏል። በግብዓቶቹ እጥረት ሳቢያ ፕሮጀክቶችን ለማቋረጥ እየተገደድን ነው ብሏል ማህበሩ ፤ በዘርፉ የተሰማራው የሰው ኃይል እንዳይበተን መፍትሄ እንዲፈለግ ጥሪ አቅርቧል። የብሔራዊ ባንክ ፤ ባንኮች ለተቋራጮች ቅድሚያ ክፍያ እንዳይፈጽሙ የጣለው እገዳ አሉታዊ ጫና ማሳደሩንም ማህበሩ ገልጿል። በኢትዮጵያ ውስጥ ከ22 ሺ በላይ የሥራ ተቋራጮች እንዳሉ ከማህበሩ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክት ኢዜአ ዘግቧል። @tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT

photo content
+5

photo content
+7

photo content

Notice: Construction company owners..... ሀሰተኛ ደረሰኝ ሲያሰራጩ የነበሩ 42 ድርጅቶች ይፋ ማድረጋችን ይታወቃል ስም ዝርዝራቸው Source: Ministry of Revenue
+7
Notice: Construction company owners..... ሀሰተኛ ደረሰኝ ሲያሰራጩ የነበሩ 42 ድርጅቶች ይፋ ማድረጋችን ይታወቃል ስም ዝርዝራቸው Source: Ministry of Revenue

photo content

Foreign Mortgage Banks: Panacea to the Housing Crisis? It may take 80 years to own a low cost condominium houses for almost a million of low-income earning residents of Addis Ababa. One million people registered by the administration 16 years ago, and less than 200,000 individuals have been lucky enough to get a condominium apartment. The Reporter

Dubai... United Arab Emirates. I'm lost here guys ...
Dubai... United Arab Emirates. I'm lost here guys ...

photo content

ኮረት የተጫነባት የእናቶች አምቡላንስ ፦ ከላይ በፎቶው የምትመለከቷት የእናቶች አምቡላንስ ጉዳይ መነጋገሪያ ሆናለች። እንዴት እንዲህ ያለ አሳዛኝ ድርጊት ይፈፀማል በሚል ብዙዎች በማህበራዊ ሚዲያ ቁጣ
+1
ኮረት የተጫነባት የእናቶች አምቡላንስ ፦ ከላይ በፎቶው የምትመለከቷት የእናቶች አምቡላንስ ጉዳይ መነጋገሪያ ሆናለች። እንዴት እንዲህ ያለ አሳዛኝ ድርጊት ይፈፀማል በሚል ብዙዎች በማህበራዊ ሚዲያ ቁጣቸውን ገልፀዋል። ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ አምቡላንሷ በጎፋ ዞን የምትገኝ እንደሆነ እና የጎፋ ዞን መንግስትም አደረኩት ያለውን ማጣራት ዛሬ አሳውቋል። እንደዞኑ መንግስት መረጃ አምቡላንሷ የቡልቂ ከተማ ጤና ጣቢያ ናት። በቡልቂ ከተማ አስተዳደር ጤና ጣቢያ በእናቶች አምቡላንስ ኮረት ሲጫን የሚያሳይ ምስል በማህበራዊ ሚዲያው መሠራጨቱን ተከትሎ ጉዳዩን የማጥራት ሥራ ሰራ መሰራቱን ገልጿል። የከተማው ጤና ጣቢያ ግቢ ውስጥ ጭቃ የሚያስቸግር ቦታ ላይ ኮረት ለመድፋት ጤና ጣቢያው ለገዜ ጎፋ ወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ሕጋዊ የትብብር ደብዳቤ በጠየቀው መሠረት በፖሊስ ጽሕፈት ቤቱ ፈቃድ ኮረቱ የተወሰደ እንደሆነ ነው የተገለፀው። በእናቶች አምቡላንስ መኪና ኮረት መጫኑ ግን ተግቢነት እንደሌለው ተገልጿል። የጎፋ ዞን ጤና መምሪያ ጉዳዩን እስከ ቦታው ወርዶ ያጣራ ሲሆን ጉዳዩ እጅግ የሚያሳዝን ፤ በአምቡላንስ ኮረት መጫኑ እጅግ የሚወገዝ ተግባር ነው ብሏል። ይህንን ህገወጥ ተግባር የፈፀመው አካል ሊጠየቅ ይገባልም ብሏል። ጤና መምሪያው ድርጊቱን የፈፀሙትን አካላት እና በድርጊቱ ተሳታፊ በሆኑ ግለሰቦችም ላይም ስለምወስድ አስተዳዳራዊ እና ፖለቲካዊ እርምጃዎች ላይ ከከተማው አስተዳደር ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን አሳውቋል። የጎፋ ዞን አስተዳደር በቡልቂ ከተማ አስተዳደር ጤና ጣቢያ በእናቶች አምቡላንስ የተፈፀመው ድርጊት የሚያስዝን ብቻ ሳይሆን የአከባቢውን ገጽታ የሚጎዳ ተግባር ነው ብሎታል። @tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot

648 construction permit, 648 የኮንስትራክሽን ብቃት ማረጋገጫ

Only in Ethiopia.
Only in Ethiopia.