🌹 ተቀርተው ያለቁ እና እየተቀሩ ያሉ ዱሩሶች 🌹
رفتن به کانال در Telegram
በዚህ ቻናል ውስጥ ሙስሊም ሴቶችን ብቻ የተመለከቱ ሕግጋት ፣ ፈትዋዎች እና ሌሎች አሳሳቢ ትምህርቶች ይቀርባሉ።
نمایش بیشتر6 308
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
“አላህ የሚወዳቸው ሁለት ባህሪያት አሉህ፡፡ እነርሱም ታጋሽነትና እርጋታ ናቸው፡፡” ሙስሊም(17)
.
رَزَقَنَا اللهُ وَإِيَّاكُمْ الحِلْمَ وَالأَنَاةَ وَالصَّبْرَ وَالهُدُوءَ للهِ وباللهِ وفي اللهِ...
መረጋጋትና አስተውሎትን ያድለን!
«ነፍስህ እንደምትጋልበው ከብትህ ናት!
ቆራጥነትህን ስታውቅ ትበረታለች። ስንፍናህን ካወቀች ደግሞ ልትጠቀምብህ ትሻለች። ስሜቷን እንድታሳካላት ብቻ ትወተውታለች!»
ኢማም ኢብኑ ረጀብ አል‐ሐንበሊይ
🔸የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
«አንዲት አማኝ ሴት ሶላትን ከሰገደች፣ ረመዳንን ከፆመች፣ ክብሯን ከጠበቀች፣ ባሏን ከታዘዘች ጀነት በፈለግሺው በር ግቢ ትባላለች።»
📚 (ሙስነድ ኢማሙ አህመድ 1661)
https://t.me/zkre_remedanRepost from የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official)
አምላካችን ሆይ!
የጀሀነም እሳትህን ቻይ አይደለንም፤
ኃያሉ ቁጣህንም አንችልም፤
ኢላሂ! ጫንቃችንን ከእሳት ነፃ አድርግልን!
اللهم أعتق رقابنا من النار أجمعين!
⛔️ كيف تستثمر رمضان؟
📌 (ረመዳን ውስጥ ትርፋማ ለመሆን…)
⏰ ዛሬ እሁድ
ሸዕባን 26/1444 አ/ሂ
ከዐስር በኋላ
🕌 ኑር ኢስላሚክ ሴንተር ቅጥር ግቢ ውስጥ የቀረበ ሙሓደራ
🎙በሱልጧን ኸድር
https://t.me/sultan_54
📗የፆም ህግጋት በተመለከተ የተሰጠ ኮርስ
🕌በሰላም መሰጂድ
🎙በሱልጣን ኸድር
🔁 https://t.me/sultan_54
📚ሚንሃጁ ሙስሊም
⛔️السخاء والجود
ለጋስነት
⛔️ منهاج المسلم
በሸይኽ አቡ በከር አልጀዛኢሪይ ረሂመሁላህ
"ሚንሃጁ ሙስሊም”
⏰ ዛሬ ረቡዕ ጁማደል ኣኺራ 28/1444 አ/ሂ
ከሱቢሕ በኋላ
🕌 አለም ባንክ ትሮፒካል ጠለሓ መስጂድ የቀረበ
🎙በሱልጧን ኸድር
https://t.me/sultan_54
Repost from የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official)
🔴 ከተረሱ ሱናዎች መካከል፦
ከመተኛት በፊት አያት አል-ኩርሲን ማንበብ።
አቡ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል፡-
“ወደ መኝታ ስትሄድ አያት አል-ኩርሲን አንብብ።
ለአንተ ከአላህ ዘንድ ጠባቂ ከመኖር አይቋረጥም፣ ሸይጣንም እስከ ንጋት ድረስ አይቀርብህም።"
ኢማሙ አል-ቡኻሪ (23/2) "ሙዐለቅ" አድርገው ዘግበውታል /አን-ነሳኢ ደግሞ በሱነኑ አል-ኩብራ (238/6) ዘግበውታል።
https://t.me/sultan_54Repost from የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official)
ዝምድናን በጥሩ ለመቀጠል የሚረዱ ነገሮች ምንድን ናቸው?
በዘመዶች መካከል ያለውን ግንኙነት ለመጠበቅ እና ዝምድና እንዲጠናከር ከሚረዱ ምክሮች መካከል፡-
1. የቤተሰብ ግንኙነቶችን የመጠበቅ አስፈላጊነት እና የመለያየትን መከልከል በቤተሰብ ስብሰባ ላይ ሁሉንም ማሳወቅ።
2. በዘመዶች መካከል የግንኙነቱን እውነታ ለእነርሱ ማሳወቅ፣ ምንዳው ምን እንደሆነ… ዝምድና ግንኙነት አንዱ ቢቆርጥ እንኳ ሌላው መቀጠል አለበት፣ ዝምድና መቀጠል አፀፋዊ ምላሽ መስጠት አለመሆኑን ግንዛቤ መፍጠር።
አቡ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዳስተላለፉት አንድ ሰው እንዲህ አለ፡- “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! እኔ ዘመድ አለኝና ዝምድናየን ቆረጡኝ፣ እኔም መልካም እሰራላቸዋለሁ እነሱ ግን ለኔ ክፉ ናቸው። እኔ በጣም እየታገስኩ ብዙውን ክፋታቸውን በሆደ ሰፊነት አልፋቸዋለሁ። ግን እኔ ለነሱ ስል እንዲ እንደምሆን አይገባቸውም። (እርሳቸውም)፡- "እንደ ተናገርከው ከሆነ፤ ትኩስ አመድ አፋቸው ላይ እንደምታቅማቸው ይቆጠራል። በእነርሱም ላይ ለእናንተ ከአላህ ዘንድ እርዳታ ከመኖር አይወገድም።” ሙስሊም ዘግበውታል (2558)
3. ከተሳሳቱ ይቅር ማለት፣ ይቅርታ ከጠየቁ ደግሞ ይቅርታ ማድረግ።
4· መኖሪያ ስፍራቸው የተቀራረበ ከሆነ ከዘመድ አዝማድ ለመራቅ መሞከር፣ መኖሪያ ስፍራ መቀራረብ በሰዎች መካከል በልጆች፣ ወይም በሚስቶች ወይም በሌሎች ምክንያት መቃቃርን ሊፈጥር ይችላል።
5. ሰውን ከቤተሰቡ የሚለያዩትን እና የአንድ ቤተሰብ አንድነት እንዲናድ የሚያደርጉ የፈተና ሰዎችን ከመስማት መቆጠብ። እነሱ ከባድ ኃጢአት የሚሰሩ ወሬኞች፣ ሀሜተኞች ናቸው።
6. በሌሊቱ መጨረሻ ክፍል ላይ በዱአህ አላህ ዘመዶችህን ወደ ጥሩ ሥነ ምግባር ፣ ወደ ላቁ ምግባሮች እንዲመራቸው በመማጸን ከሀያሉ አላህ እርዳታ መጠየቅ።
ወላሁ አዕለም!
https://t.me/sultan_54Repost from የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official)
«
ሱፍያን አሥ–ሠውሪይ ኢብራሂም ኢብኑ አድሀም ጋር መጥተው ፡-
"ኢብራሂም ሆይ!
አላህ ተውሒድ ላይ ፀንተን እንዲገለን ዱዓ አድርጉልን።" ይሉ ነበር።»
📕አሥ–ሠባት ዒንደ አል– መማት ኢብኑ አል-ጀውዚ (80)
🤲 اللهم ثبتنا على ملة التوحيد وتوفنا عليها غير مبدلين ولا مفتونين .🔴 አዲስ ሙሓደራ
● ርዕስ፦ የአንብብ ትውልድ!
● ንባብ ከእስልምና ጥላ ስር
● ሰለፎችና ንባብ
● እንዴት አንባቢ መሆን እንችላለን?……
የሚሉት እና መሰል ርዕሶች በሙሓደራው ተዳሰዋል።
● የደርሱ አቅራቢ: ኡስታዝ ሱልጣን ኸድር
● በመስጂደል አልቢር ወጣቶች ማህበር የተዘጋጀ
● ዛሬ ከአስር ቡሃላ -11:30
🕌ቦታ፦ አንፎ ሰፈር መስጂድ አልቢር
