💧ለቀልቤ💧
رفتن به کانال در Telegram
الهم سلم قلوبنا ይህ ገበታ: ሰላማዊ እና የተረጋጋች ቀልብ(ልብ) ለሚፈልጉ እና ይህችም ቀልብ እንዴት ከድርቀቷ እንደምትሸር ለሚያስጨንቃቸው ሁሉ የተዘጋጀ ነው ። አስተያየት @alfekiru
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
214
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-27 روز
-830 روز
آرشیو پست ها
215
ቆንጆ እንዳንቱ የለም!!!
وَأَحسَنُ مِنكَ لَم تَرَ قَطُّ عَيني
وَأَجمَلُ مِنكَ لَم تَلِدِ النِساءُ
خُلِقتَ مُبَرَّءً مِن كُلِّ عَيبٍ
كَأَنَّكَ قَد خُلِقتَ كَما تَشاءُ
የማረ እንደርሶ ከቶ አላየም አይኔ
ሴት ወልዳ አታውቅም ቆንጆ ንዳንቱ ለኔ፣
ከጉድለት ከአይቡ ርቀው ተፈጠርኩ
ቀምሞህ ይመስል አንቱ አርጉ ያልኩ፣
https://t.me/tulabmedina
215
إنَّ النَّفْسَ أمَّـارةٌ بالسُّـوءِ ، فإنْ عَصَتكَ فِي الطَّـاعةِ ، فَاعْصِـها أنتَ فِي المعْصِيـة .
ነፍስኮ በመጥፎ ታዛለች ።
መልካም ለመስራት ካመፀችህ፣
አንተም በመጥፎ ስታዝህ አምፃት
https://t.me/tulabmedina
215
☀️በእውቀት ብርሀን ላይ ትንሽ
መታገስ ያቃተው"
በጅህልና ጭለማ ላይ እድሜ ልኩን ይኖራል!
العلم نور እውቀት ብርሀን ነው
https://t.me/tulabmedina
215
ጂኖች እና ኢብኑ ተይሚያ ,,
==========-----------
ኢብኑ ተይሚያህ [ረ]
ትንሽ ስለ ጂኒዎች ከኢብኑ ተይሚያ ጋር የነበራቸውን አስገራሚ ግንኙነት ላካፍላቹህ =
በአንድ ወቅት መንገድ ላይ የነበሩ ተጓዦች በጉዞዋቸው ላይ ሳሉ በአጋጣሚ እልም ያለ በረሃ ላይ ገብተው በቀኝም በግራ ሚገቡበት ጠፋቸው "
ከዚያም የሆነ ድምፅ ከሆነ አቅጣጫ ይሰማሉ ቢዟዟሩም ምንም ሰው የለም" ድምፁ የመንገዱን አቅጣጫ ሚጦቅም ነበር" በአላህ ፈቃድ በድምፁ እየተመሩ በረሃውን ሰንጥቀው ወጡ ::
በመቀጠል ቀጥታ ወደ ኢብኑ ተይሚያ ዘንድ በመምጣት ክስተቱን ያካፍሉት ጀመር "
የሰሙትም ድምፅ የሱን መሆኑን ነገሩት
እሱም አላቸው በፍፁም እኔ አይደለሁም
የሰማቹት የጅን ድምፅ ነው::
አዎ ሙእሚን ጂኒ ነው አሱም ይወደናል እኛም አንወደዋለን ብሎ ሸኛቸው ::
አጂብ ነገር !!!
نقل . من الشيخ محمد بن رسلان
https://t.me/tulabmedina
215
بسم الله الرحمٰن الرحيم
(الصحيح من أذكار الصباح والمساء)
(1) سيد الاستغفار ،( اللهم أنت ربي لا إله إلا أنت، خلقتني وأنا عبدك، وأنا على عهدك ووعدك ما استطعتُ، أعوذ بك من شر ما صنعتُ، أبوء لك بنعمتك عليَّ وأبوؤ بذنبي فغفِر لي فإنه لا يغفر الذنوبَ إلا أنت)
إذا قالها حين يمسي فمات دخل الجنة وقالها حين يصبح فمات دخل الجنة (.بخاري)
(2) مَنْ قال حِينَ يُصبِحُ و حِينَ يُمسِي : (سُبحانَ اللهِ وبِحمدِهِ )، مِائةَ مَرَّةٍ ، لمْ يأتِ أحدٌ يومَ القِيامةِ بأفْضلَ مِمَّا جاء به ، إلَّا أحَدٌ قال مِثلَ ما قال أو زادَ عليْهِ. (مسلم)
(3) :«أَصْبَحْنَا وَأَصْبَحَ المُلْكُ لِلَّهِ (وفي المساء: أَمْسَيْنَا وَأَمْسَى المُلْكُ لِلَّهِ)، وَالْحَمْدُ لِلَّهِ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ، لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ، رَبِّ أَسْأَلُكَ خَيْرَ مَا فِي هَذَا الْيَوْمِ وَخَيْرَ مَا بَعْدَهُ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا فِي هَذَا الْيَوْمِ وَشَرِّ مَا بَعْدَهُ، رَبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْكَسَلِ، وَسُوءِ الْكِبَرِ، رَبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابٍ فِي النَّارِ وَعَذَابٍ فِي الْقَبْرِ (مسلم)
(4) اللهم فاطر السماواتِ والارض، عالمَ الغيب والشهادةِ، ربَ كلِ شيء ومليكِه، أشهد أن لا إله إلا أنت أعوذ بكَ من شر نفسى ومن شر الشيطان وشِركِه (أبو داود والترميذي) في الصباح والمساء وعند النوم
(5) (اللهم بك أصبحنا وبك أمسينا وبك نحيا وبك نموت وإليك النشور)
في المساء (وإليك المصير) صححه الترميذي)
(6) : من قال حين يصبح وحين يمسي: (حسبي الله لا إله إلا هو، عليه توكلت وهو رب العرش العظيم)... سبع مرات كفاه الله تعالى ما أهمه من أمر الدنيا واﻷخرة
(7) «اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ، اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ فِي دِينِي وَدُنْيَايَ وَأَهْلِي وَمَالِي، اللَّهُمَّ اسْتُرْ عَوْرَاتِي وَآمِنْ رَوْعَاتِي، اللَّهُمَّ احْفَظْنِي مِنْ بَيْنِ يَدَيَّ، وَمِنْ خَلْفِي، وَعَنْ يَمِينِي، وَعَنْ شِمَالِي، وَمِنْ فَوْقِي، وَأَعُوذُ بِعَظَمَتِكَ أَنْ أُغْتَالَ مِنْ تَحْتِي»
خاص بالصباح فقط:
(1)"أصبحنا على فطرة الإسلام، وكلمة الإخلاص، وعلى دين نبينا محمدِ ﷺ، وعلى ملةِ أبينا إبراهيم حنيفاً مسلماً وما أنا من المشركين".
(صححه اﻷلباني)
(2)"لا إله إلا الله وحده لا شريك له، له الملك وله الحمد وهو على كل شيء قدير". (100 مرة)
خاص بالمساء فقط:
(1)"أعوذ بكلمات الله التاماتِ من شر ما خلق". (3 مرات)
لفضيلة الشيخ عبد العزيز الريس
https://t.me/tulabmedina
https://t.me/tulabmedina
215
ጥሩ ሙከራ ነው።
አንደማንም سيئة ማለት ቲንንሽ ወንጀል ሲሆን በአብዛኛው ጊዜ በሰው ሀቅ ላይ ይንጠለጠላ ።
የ ذنب ደግሞ ትልልቅ ወንጀል ሲሆን በአብዛኛው በአሏህ ሀቅ ላይ ይንጠለጠላል።
ይሀም ሲተርጎም ذنب ሲሆን ወንጀሌን ማርልኝ። سيئة ሲሆን አብስልኝ ይባላል።
የሸይኽ ሙሀመድ ሳኒ ሀቢብ ትርጉም ይህን ይገጥማል።
رَبَّنَا فَاغْفِرْ لَنَا ذُنُوبَنَا وَكَفِّرْ عَنَّا سَيِّئَاتِنَا)
ኃጢአቶቻችንንም ለኛ ማር፡፡ ክፉ ሥራዎቻችንንም ከኛ አብስ፡፡
https://t.me/tulabmedina
215
እስኪ ተሳተፋ እውቀታችሁንም ፈትሹ።
በسَيِّئة እና ذَنب መካከል ያለው ልዩነት?
ተሳተፉ--------
رَبَّنَا فَاغْفِرْ لَنَا "ذُنُوبَنَا" وَكَفِّرْ عَنَّا "سَيِّئَاتِنَا" وَتَوَفَّنَا مَعَ الْأَبْرَارِ) آل عمران ١٩٣۔
215
ስራህን አትናቅ
ምንም እንኳን ስራህ ብታንስ ዋጋ የሌላት ቢመስልህ፣ አትጠራጠር አሏህ የአንዲትን ፍሬ ዋጋ ይከፍላል።
1000'ሺህ 5000'ሺህ ሰው ካልሰማልኝ ካላየልኝ አትበል! በአንተ ሰበብ አንድ ሰው ቢመራ ተልቅ ፀጋ ነው።
https://t.me/tulabmedina
215
ሁለት አይነት አዛን ===
===========
ሁለት አይነት አዛን እንዳለ ታውቃላቹህ? አንደኛው ሀሉም ሰዎች ሚጠሩበት የመስጂ አዛን ሲሆን ሌላኛው ደገሞ በሌቱ ጭለማ ውድ የአላህ ባሮች ሚለዩበት የአላህ ጥሪ ነው ::
قال الحسن البصري رحمه الله
إذا لمْ تَقدرْ علىٰ قِيامِ الليل ، ولا صيامِ النَّهار ، فاعلَمْ أنَّكَ محرومٌ ؛ قدْ كبَّلتْكَ الخَطَايا والذنوبُ
ከለሊቱ ክፍል ለአላህ መቆም ካልቻልክ እንዲሁም ፆም ካልፆምክ!
በእርግጥም እወቅ ወንጀልህ ጠፍሮ ይዞሃል
https://t.me/tulabmedina
215
ማስጠንቀቂያ ለነፍሴም ለነፍሳችሁም!
~በነዚህ በዙል-ሒጃህ አስር ቀናት ውስጥ የሚሰሩ መልካም ስራዎች ምንዳቸው እጥፍ ድርብ እንደሚሆነው ሁሉ፣ በእነዚህ በተቀደሱ ቀናት የሚፈጸሙ ወንጀሎችም ቅጣታቸውና ግዝፈታቸው እጅግ የበረታና የከበደ ነው። ጌታችን አላህ «በእነዚህ ወራት ውስጥ (ወንጀል በመስራት) ነፍሶቻችሁን አትበድሉ!» [አል-ተውባህ: 36] በማለት በግልጽ አስጠንቅቋል።
▣ የጌታችንን ክልከላ ጥሶ፣ እነዚህን የተከበሩ ቀናት በወንጀልና በቸልተኝነት የሚያረክስ ሰው የአላህን ቁጣና ከባድ ቅጣት ሊጠብቅ ይገባል። አደጋው ከባድ ነውና እንጠንቀቅ፤ ራሳችንን ከጥፋት እናድን!
https://t.me/tulabmedina
215
ፆም በአስሩ ቀን ይለያል ተብሎ
ቀርአን አልወረደም ለሱ ተነጥሎ።
አንዳንድ ሰዎች አስሩን የዙልሂጃ ቀን ሲገልፁ ፣ ፆም መች ነው ሚጀመረው?
ሲሉ ይሰማሉ። ይህ ግልፅ ስህተት ነው። በእኚህ ቀናቶች መፆም ልክ ቁርኣን እንደመቅራት ሰደቃ ዱኣ መሠል ኢባዳዎችን አንደማድረግ ነው። እንጂ በዚህ ቀን የፆመ እንዲህ አጅር አለው አልተባለም።
215
አስሩ የዙልሂጃ ቀናቶች .pdf💫
ይሄን pdf በልዩ አቀራረብ እጥር ምጥን ተደርጎ የቀረበ ነዉ። ትጠቀሙበት ዘንድ ጋበዝኳችሁ
Share
https://t.me/tulabmedina
