es
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Ir al canal en Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

Mostrar más
7 365
Suscriptores
-224 horas
+1857 días
+33230 días
Archivo de publicaciones
ነባር ጠል ለሆነችው "ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ"፦ 👉 ኦርቶዶክሳውያንን ማጥፋት ህገመንግሥታዊ መብት ነው 👉ኦርቶዶክሳውያንን ማደህየት ብልጽግና ነው 👉ኦርቶዶክሳውያንን ማሳደድ ልማት ነው 👉ኦርቶዶክሳው
ነባር ጠል ለሆነችው "ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ"፦ 👉 ኦርቶዶክሳውያንን ማጥፋት ህገመንግሥታዊ መብት  ነው 👉ኦርቶዶክሳውያንን ማደህየት ብልጽግና ነው 👉ኦርቶዶክሳውያንን ማሳደድ ልማት ነው 👉ኦርቶዶክሳውያንን እረፍት መንሳት ሰላም ነው 👉 የኦርቶዶክሳውያን ደም  ካልፈሰሰ የመሪዎቿ  ወንበር አይጸናም 👉የኦርቶዶክሳውያን ሰቆቃ ለመሪዎቿ ደስታ ፈንጠዝያ ነው

የአርሲውን ጅሃዳዊ ዘመቻ ለማረሳሳት የተፈበረከ አጀንዳ።እነዚህ ሰዎች ውሸት፣ቅጥፋት፣ ደም ማፍሰስ፣ታሪክ ማውደም ዋነኛው መገለጫቸው ነው።ይኽን ሁሉ ግፍ በሰው ልጅ ላይ እየፈጸሙ "ኢስላም ሰላም ነው"
+2
የአርሲውን ጅሃዳዊ ዘመቻ ለማረሳሳት የተፈበረከ አጀንዳ።እነዚህ ሰዎች ውሸት፣ቅጥፋት፣ ደም ማፍሰስ፣ታሪክ ማውደም ዋነኛው መገለጫቸው ነው።ይኽን ሁሉ ግፍ በሰው ልጅ ላይ እየፈጸሙ "ኢስላም ሰላም ነው" ይሉናል።ኢትዮጵያን ካላሰለምኳት ሞቼ እገኛለሁ እያለ የሚፎክረው የሳዑዲ ተላላኪ የዓለም አቀፍ አሸባሪዎች ሴል የሆነው መጅሊሱን የተቆጣጠረው ይኽ አራጅ ቡድን በአርሲና በሀረርጌ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ያወጀውን ጅሃዳዊ ዘመቻ ለማረሳሳት የዓረብኛ ቋንቋን አጀንዳ ይዞ መጥቷል። እኛ ደግሞ አጀንዳችንን አንቀይርም ቋንቋችሁንም እንደማንቀበል አስረግጠን እንነግራችኋለን።አምና የአማራ ትምህርት ቢሮ ግዕዝ ትምህርት ለአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች እንዲሰጥ በመወሰኑ ግዕዝ የጠንቋይ ቋንቋ ነው የአጼዎቹ ቋንቋ ነው ፣እስልምናን ለመጨቆን ነው፣እስልምናን ለማጥፋት ነው ወዘተ... ዑዝታዞቻቸው አፋቸውን ሲከፍቱብን ለህጻናት ግጥም ጽፈው ሰጥተው ሲያሰድቡን ፣ከዞን መጅሊስ እስከ እስልምና ጠቅላይ ምክርቤት ፣ኢስላማዊ ፓርቲዎች ሳይቀሩ "ግዕዝን እናወግዛለን" እያሉ የመግለጫ መዓት ሲያዘንቡብን ቆይተው አሁን ደግሞ ዐረብኛ ተማሩ እያሉን ነው። እነርሱ "ግዕዝ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ማስፋፊያ ነው እንዳሉን"ሁሉ እኛም ዐረቢያ የእስልምና ማስፋፊያ ነው፣ዓረቢኛ እስላም የሌሎችን ባልህል ታሪክና እሴት የሚያጠፋበት መሳሪያ ነው። እናንተ ኢትዮጵያን ለማስለም እንደምትፈልጉ ሁሉ እኛም ሃይማኖታችንን ከእነ እሴቷ ከእነ ታሪኳ መጠበቅ እንፈልጋለን።አትቸኩሉ ተረጋጉ ምነው ተቁነጠነጣችሁ? ምነው የግራኝን ታሪክ ካልደግምን አላችሁ? ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገንም አስቡ ዛሬ የተደገፋችሁት ስሑት ሥርዐት ነገ እንደሚጠፋ እወቁ።አጀንዳችንን አንቀይርም የጅሃድ ማስፋፊያ ቋንቋችሁንም አንቀበልም https://t.me/Eyo21e

photo content

Repost from Eotc Task Force
<< አትገደል ተጋደል     አትሰደድ ተከላከል>> <>
+1
<< አትገደል ተጋደል     አትሰደድ ተከላከል>> <<Hin Ajjeefamin Qabsuuri Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>

በለንደን ያሉ የጥምቀት Islamic Repblic Of Oromia የምትባል አዲስ ሀገር እንመሠርታለን በሚሉ በመንግሥት መዋቅር በሚደገፉ አክራሪ የኦሮሞ እስልማዊ ታጣቂዎች አንገታቸውን ለሚቀላ እሬሳቸ
በለንደን ያሉ የጥምቀት Islamic Repblic Of Oromia የምትባል አዲስ ሀገር እንመሠርታለን በሚሉ በመንግሥት መዋቅር በሚደገፉ አክራሪ የኦሮሞ እስልማዊ ታጣቂዎች አንገታቸውን ለሚቀላ እሬሳቸው በእሳት ለሚቃጠል በጅምላ ለሚረሸኑት ለአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ ሆነዋል።እናመሰግናለን።

ከእርድ የተረፉ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ ትርጉም፦ ".....በ13/09/2018 ዘበነ አበበ የሚባል ሰው ገድለውብናል።አሁን የተቃጠለው  ቤተ እምነት የክርስቲያኖች ቤተ ክርስቲያን  ብቻ ነው።የሙስሊም እምነት ሆኖ የሚሊሻ ቤት ራሱ አልተቃጠለም።ማነው ቤተ ክርስቲያናችንና ቤታችን እንዲቃጠል ያደረገው ?በግንቦት 23 ብዙ የክርስቲያን ቤቶች እኮ ነው የተቃጠሉት። ቤቶቻችን ከቃጠሎ እንዳይተርፉ  "አርባ ቀላ "ላይ ለወታደሮች በሬ አርደው እንዳይንቀሳቀሱ ነው ያደረጉት።ቃጠሎው ከተፈጸመ በኋላ ነው ወዱ ስፍራው እንዲንቀሳቀሱ የተደረገው።ትልቁ የጥፋት እጅ ያለው የመንግሥት አካላት ጋር ነው።ሸኔ(የወሀቢያ ቡድን) እኛን ሊያጠፋ ከቤቱ ወጥቶ ጫካ ገብቷል።አሁንም ሸኔ(የወሀቢያው ቡድን) ብቻ አይደለም እየዘረፈን ያለው።የሙስሊም ሴቶችም ጭምር ናቸው ሀብታችንን የዘረፉት።ሙሉውን የሙስሊም ማኅበረሰብ ነው ያዘመቱብን።እኔ ቀበሌው ምክትል አስተዳደር ስለነበርሁ እርዳታ ጠይቄ ነበር ለ 26 ሰው  ብቻ  የሚሆን ነበር የተሰጠኝ።ተሰደው በሌላ አከባቢ ላይ  አሉኮ  እነርሱስ ለምን አይመዘገቡም በጥቃቱ ምክንያት አይደል የተሰደዱት? ስላቸው   እኛ ለእነርሱ የሚሆን ዕርዳታ የለንም እነርሱኮ ሊወጉን ነው የተሰደዱት አሉኝ።ማን  ማንን ይወጋል አከባቢ የሚመራው በመንግሥት አይደለም ወይ?ዛሬም ሆነ ነገ በሥልጣን ላይ ያሉ ሰዎች ሊያስጨርሱን የተነሱ  ናቸው እንጂ ለኢትጵያ ሕዝብ የሚያስቡ አይደሉም። ከወረዳው አስተዳደር ጀምሮ እስከ ዞን አስተዳደር ድረስ ያሉት ያው አንድ ናቸው።አሁን  የተቃጠሉ ቤቶቻችሁን እና የወደመውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራላችኋለን አሉን  በፊት ሁለት ሰው ነው የሞተው ቤተ ክርስቲያኑም አልተቃጠለም እያሉ  ስልክ እየደወሉ ሲረብሹን ነው የቆዩት ።እኛም እውነታውን ለማስረዳት ብዙ ጊዜ ስንደውልላቸው አንሰማም ነው ያሉት።አሁንም የተቃጠሉ ቤቶቻችን ቢሠሩ የተቃጠለው ቤተ ክርስቲያ ቢታነጽ እኛ ወደ ቀዬአችን መመለስ የምንችለው፦አንደኛ፦ የኦሮሚያ ክልልዊ መንግሥትና የፌዴራል የአራጁ ቡድን(ሸኔ)ሴል ሆነው የሚያስጠፉንን ሰዎች ከመዋቅሩ ማጽዳት አለበት።ሀለተኛ ታጥቆ ጫካ ያለውን ጠላት ከአከባቢው አጽድቶ ሰላም የሰፈነበት አከባቢ ሲያደርገው ነው።አከባቢው ሰላም ሳይሆን እኛ እዚያ ተመልሰን እንድንኖር ነው ቤት የሚሠራው? ቤተ ክርስቲያን የሚታነጸው?። ይኽጠላት  መያዝ አለበት በ መዋቅር   ውስጥ ያለውም ጠላት ይጋለጥ።እኛ ሦስት ጠላት ነው ያስቸገረን ፦አንደኛው ጠላት  በጫካ ያለው ነው ሁለተኛው ጠላት በማኅበረሰብ ውስጥ ያለው ሦስተኛው ጠላት በመንግሥት መዋቅር ውስጥ  ያለው ጠላት ነው"

ከእርድ የተረፉ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ ትርጉም፦ ".....በ13/09/2018 ዘበነ አበበ የሚባል ሰው ገድለውብናል።አሁን የተቃጠለው  ቤተ እምነት የክርስቲያኖች ቤተ ክርስቲያን  ብቻ ነው።የሙስሊም እምነት ሆኖ የሚሊሻ ቤት ራሱ አልተቃጠለም።ማነው ቤተ ክርስቲያናችንና ቤታችን እንዲቃጠል ያደረገው ?በግንቦት 23 ብዙ የክርስቲያን ቤቶች እኮ ነው የተቃጠሉት። ቤቶቻችን ከቃጠሎ እንዳይተርፉ  "አርባ ቀላ "ላይ ለወታደሮች በሬ አርደው እንዳይንቀሳቀሱ ነው ያደረጉት።ቃጠሎው ከተፈጸመ በኋላ ነው ወዱ ስፍራው እንዲንቀሳቀሱ የተደረገው።ትልቁ የጥፋት እጅ ያለው የመንግሥት አካላት ጋር ነው።ሸኔ(የወሀቢያ ቡድን) እኛን ሊያጠፋ ከቤቱ ወጥቶ ጫካ ገብቷል።አሁንም ሸኔ(የወሀቢያው ቡድን) ብቻ አይደለም እየዘረፈን ያለው።የሙስሊም ሴቶችም ጭምር ናቸው ሀብታችንን የዘረፉት።ሙሉውን የሙስሊም ማኅበረሰብ ነው ያዘመቱብን።እኔ ቀበሌው ምክትል አስተዳደር ስለነበርሁ እርዳታ ጠይቄ ነበር ለ 26 ሰው  ብቻ  የሚሆን ነበር የተሰጠኝ።ተሰደው በሌላ አከባቢ ላይ  አሉኮ  እነርሱስ ለምን አይመዘገቡም በጥቃቱ ምክንያት አይደል የተሰደዱት? ስላቸው   እኛ ለእነርሱ የሚሆን ዕርዳታ የለንም እነርሱኮ ሊወጉን ነው የተሰደዱት አሉኝ።ማን  ማንን ይወጋል አከባቢ የሚመራው በመንግሥት አይደለም ወይ?ዛሬም ሆነ ነገ በሥልጣን ላይ ያሉ ሰዎች ሊያስጨርሱን የተነሱ  ናቸው እንጂ ለኢትጵያ ሕዝብ የሚያስቡ አይደሉም። ከወረዳው አስተዳደር ጀምሮ እስከ ዞን አስተዳደር ድረስ ያሉት ያው አንድ ናቸው።አሁን  የተቃጠሉ ቤቶቻችሁን እና የወደመውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራላችኋለን አሉን  በፊት ሁለት ሰው ነው የሞተው ቤተ ክርስቲያኑም አልተቃጠለም እያሉ  ስልክ እየደወሉ ሲረብሹን ነው የቆዩት ።እኛም እውነታውን ለማስረዳት ብዙ ጊዜ ስንደውልላቸው አንሰማም ነው ያሉት።አሁንም የተቃጠሉ ቤቶቻችን ቢሠሩ የተቃጠለው ቤተ ክርስቲያ ቢታነጽ እኛ ወደ ቀዬአችን መመለስ የምንችለው፦አንደኛ፦ የኦሮሚያ ክልልዊ መንግሥትና የፌዴራል የአራጁ ቡድን(ሸኔ)ሴል ሆነው የሚያስጠፉንን ሰዎች ከመዋቅሩ ማጽዳት አለበት።ሀለተኛ ታጥቆ ጫካ ያለውን ጠላት ከአከባቢው አጽድቶ ሰላም የሰፈነበት አከባቢ ሲያደርገው ነው።አከባቢው ሰላም ሳይሆን እኛ እዚያ ተመልሰን እንድንኖር ነው ቤት የሚሠራው? ቤተ ክርስቲያን የሚታነጸው?። ይኽጠላት  መያዝ አለበት በ መዋቅር   ውስጥ ያለውም ጠላት ይጋለጥ።እኛ ሦስት ጠላት ነው ያስቸገረን ፦አንደኛው ጠላት  በጫካ ያለው ነው ሁለተኛው ጠላት በማኅበረሰብ ውስጥ ያለው ሦስተኛው ጠላት በመንግሥት መዋቅር ውስጥ  ያለው ጠላት ነው"

+3
ይኽን እውነታ መደብ አይቻልም

አሰኮዎች ይኽን በሞታችን በመከራችን የሚቀልደውን ሰው ስሙንና ሀላፊነቱን ንገሩን
አሰኮዎች ይኽን በሞታችን በመከራችን የሚቀልደውን ሰው ስሙንና ሀላፊነቱን ንገሩን

እንደዚህ ዓይነት ባንዳዎች ናቸው እያሴጨረሱን ያሉት።ደግሞ አያፍርም "መንግሥት ከአቅሙ በላይ እየሠራ ነው"ይላል።ካህናትና ምዕመናን "የሚያስገድለን የመንግሥት መዋቅር ነው" እያሉ በግልጽ እየተናገሩ
+1
እንደዚህ ዓይነት ባንዳዎች ናቸው እያሴጨረሱን ያሉት።ደግሞ አያፍርም "መንግሥት ከአቅሙ በላይ እየሠራ ነው"ይላል።ካህናትና ምዕመናን "የሚያስገድለን የመንግሥት መዋቅር ነው" እያሉ በግልጽ እየተናገሩ እርሱ ደግሞ ይቀጥፋል።የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ራሳችሁን ለመታደግ መነሳት ሲገባችሁ እንደዚህ ዓይነት የካድሬ ንግግሮችን እየሰማችሁ የምትደነዝዙ ከሆነ እንግዲያውስ ተገደልን ታረድን ተሰደድን እያላችሁ አትረብሹን።

ካናዳ! እናመሰግናለን
ካናዳ! እናመሰግናለን

ማኅበሩ ቅዱሳን ኦርቶዶክስ በመሆናቸው ብቻ በመንግሥት መዋቅር በሚደገፈው በኦሮሞ አክራሪ እስላም ታጣቂዎች በተከፈተባቸው ጥቃት ከየዬአቸው ለተፈናቃሉት የአቅሙን እርዳታወልዳ አድርጓል እነ ወልዳ ዱካ
+3
ማኅበሩ ቅዱሳን ኦርቶዶክስ በመሆናቸው ብቻ በመንግሥት መዋቅር በሚደገፈው በኦሮሞ አክራሪ እስላም ታጣቂዎች በተከፈተባቸው ጥቃት ከየዬአቸው ለተፈናቃሉት የአቅሙን እርዳታወልዳ አድርጓል እነ ወልዳ ዱካ ቦታስ ድጋፍ ያደርጉ ይሆን? አብረን የምናይ ይሆናል

ኦሮሚኛ ተናጋሪ ለሆናችሁ ኦርቶዶክሳውያን፦ ጽሑፉን በየሚዲያው አጋሩት

photo content
+2

Suuraalee odeeffannoo gadhiifamaniin naannoon ABO hunda biratti beekamu... fi hoggantoonni waraanaa bifa ifa ta'een itti mul'atu turan waan ta'eef, ABO-n oduu kana haaluu dadhabe. ABO-n ragaa duguuggaa Badannoo fi Arbaa Guguu keessatti guyyaa lama keessatti kiristaanota 500 ol dhumatan ilaalchisee, hoggantoonni naannichaa akka raawwatan amanuun, Koree Giddugaleessaatiin ibsa armaan gadii baase: > "Badannoo fi Arbaa Guguu keessatti ajjeechaa kiristaanota 500 ol irratti raawwatame keessatti hoggantoonni zoonichaa fi loltoonni ABO hirmaachuu isaanii mirkaneesseera. ABO-n ajjeechaa kanaan gaddaa guddaa itti dhaga'ameera. Dhaabbanni keenya maatii addaan ba'aniif jajjabina utuu hawwu, dhimma kana qorannoo mataa keenyaatiin balleessitoota hatattamaan gara firdiitti akka dhiyeessinu waadaa galla!" > kan jedhu ture.

"Riipabliika Oromiyaa" irraa kaasee hanga "Kush Itoophiyaatti" | Dachaasaa Abbabaatiin Dubartoota gudeedamanii, harmi isaanii muramee gara hallayaatti gatamanii lakkoofsi isaani baayyeedha . Har'a naannoo kanaan keessatti kiristaanota umriin isaanii waggaa 25 gadi ta'an keessaa hedduun isaanii abbaa, haadha fi obboleessa quxisuu/guddaa hin qaban. Gidiraa fi duguuggaan kiristaanaa raawwatame kanaan bal'ina isaatiinis ta'e hammeenya gocha yakkichaan, dhiha Harargee iddoowun akka Galamso, Ancaar, Daaloo Labuu, Wafaa, Daanshee fi kkf qofa keessatti kiristaanonni 15,000 ol akka dhuman, bara Faranjii (A.L.A) 1993 keessa gabaasni mirga amantii 'Religious Rights Report' Gamtaa Awurooppaatiin Amisterdaamitti dhiyaate galmeesseera. 5) Bara 1984 A.L.I. keessa, bulchiinsa naannoo Arsii keessatti iddoowwan 12 ol kan akka Arbaa Guguu, Gunaa, Arsiyee Jojjii fi Martii keessatti loltoonni ABO alaabaa ABO qabatanii turan, abbootii warraa kiristaanaa "gaaffiidhaaf barbaadamtu" jechuun ukkaamsanii fuudhuun walitti qaban. Erga ukkaamsanii booda, waa'ee hammeenya kiristanummaa fi waa'ee sirrummaa amantii Islaamummaa lallabanif. Lallaba booda, kiristaanota amantii Islaamummaa fudhachuu didan gabaa walakkatteetti gooro ijaaranii, kaan isaanii gara gooroo sanatti akka ol ba'an gochuun «Allahu Akbar jedha ykn du'a filadha!» jechuun naannoo isaanii matariyyeesii itti garagalchu. Namni sodaate «Allahu Akbar» jedhee Kitaaba Qulqulluu lafatti dhiituun uffata Islaamummaa isaaf qophaa'e uffatee gadi bu'a. Kan hin sodaannee fi " Allahu akubar hin jennu" jedhan immoo gabaa walakkatteetti matariyyeesiidhaan wareegamu turan. Namoota ajjeesuu qofa osoo hin taanee, Arsii qofa keessatti manneen kiristaanaa 200 ol gubataniiru. 6) Yeroo sanatti ona Arsiyee Jojjii qofa keessatti manneen 6000 gubataniiru. Arbaa Guguu, ona Gunaa keessatti bakka Mollaa Giyoorgis jedhamutti... ...hallayaa qofa keessatti kiristaanonni 1000 gadi hin taane utuu lubbuun jiranu gara hallayyaatti gatamaniiru. 7) Yeroo adda addaatti duguuggan  Arsii keessaa baqatanii, Asaasaa irraa gara  Adaamaa  baqacha osoo jiranii  kiristaanonni kumaatamaan lakkaawaman loltoota ABOtin kellaa irratti qabamanii jumlaan ajjeefamaniiru. Loltoonni ABO dhiirota mara qaama saalaa isaanii muruu fi qofoon (mismara) waraanuun yeroo ajjeesan; dubartoota immoo jumlaan erga gudeedanii booda gadameessa isaanii keessatti... galchuunii fi harka fi miila isaanii mismaraan mukarratti bifa fannootiin rukutanii ajjeesaa turan. Gabaasonni suukanneessaan akkasii dhaabbilee idil-addunyaa kanneen armaan olitti ibsamaniin ba'a turan. Gabaasonni kun yeroo BBC-dhaan ba'an haala yeroo saniitiin kan hin eegamne waan tureef, odeeffannoon sun Awurooppa naasise. Duulli oduu BBC kun dhiibbaa siyaasaa waan qabuuf, mootummaa cehumsaa isa immoo fudhatama idil-addunyaa argachuuf dadhabbiitti ture sana aarsise. Miseensi mootummaa cehumsaa naannicha bulchaa ture dhimma kana akka qulqulleessu itti gaafatummaan yeroo kennamuuf, "qoradheen dhiyeesse" kan jedhe bu'aan isaa waldhabdee fi ajjeechaa san kan haale utuu hin taane, naannicha keessatti jiraattota Oromoof fi qubattoota gidduutti kan ka'e ta'uu isaa ibse. Gabaasa yeroo saniitti garuu, waldhabdee sanas akka to'atetti ibsuun Mootummaa Cehumsaa Federaalaatiin murtee qulqulleessu sana dhowwe. Haa ta'u malee, soochii ABO dandeettii dammaqinaan odeeffannoo hordofuu atashoota isaaniitiin hordofaa kan turan dhaabbileen miidiyaa idil-addunyaa kan akka Eejansii Firaans Prees (AFP) fi BBC duguuggaa  ABO isa lammaffaa kana dafanii bira gahuun, ragaadhaan deggeranii odeeffannoo sun oduudhaan uummata addunyaatiif babal'isan. Oduu kanaan addunyaan ni loolte. Biyyoonni hedduun gochicha balaaleffachuun ibsa baasan. Addunyaan hundi Itoophiyaa irratti xiyyeeffannoo godhe.

+3
እኚህ አባት የኦሮሞ ባለማዕተብ ናቸው በ1980ቹ ባለቤታቸውን ቤተሰቦቻቸው በኦነግ ስም ሲንቀሳቀስ ከነበረው በኦሮሞ አክራሪ እስልምና የተገደሉባቸው ናቸው።

እና ወታደራዊ አመራሮች በግልጽ ይታዩበት ነበርና ኦነግ ይህን ዜና መካድ አቃተው። ኦነግ በበደኖ እና በአርባ ጉጉ በሁለት ቀን በጭፍጨፋ ስለሞቱት 500 ክርስቲያኖች ሞት የኦነግ አካባቢው አመራሮች እንደ ፈጸሙት አምኖ በማዕከላዊ ኮሚቴ የሚከተለውን መግለጫ አወጣ፡፡ በበደኖ እና በአርባ ጉጉ ከ500 በላይ ክርስቲያኖች ግድያ የኦነግ የዞኑ አመራሮች እና ወታደሮች መሳተፋቸውን አረጋግጧል። ኦነግ በግድያው በጣም አዝኗል። ድርጅታችን ለሟች ቤተሰቦች መጽናናት እየተመኘ ጉዳዩን በራሳችን አጣሪነት ጥፋተኞችን በፍጥነት ለፍርድ እንደምናቀርብ ቃል እንገባለን! የሚል ነበር።

ከ“ኦሮሚያ ሪፐብሊክ” እስከ “ኵሻዊት ኢትዮጵያ” | በደቻሳ አበበ እየተደፈሩ ጡታቸው እየተቆረጠ ገደል የተወረወሩትን ሴቶች ብዛት ቤት ይቁጠራቸው፡፡ ዛሬ በእነዚህ አካባቢዎች ያሉና ዕድሜያቸው ከ25 ዓመት በታች የሆኑ ክርስቲያኖች ብዙዎቹ አባት፣ እናት እና ታላቅ ወንድም የላቸውም፡፡ አጠቃላይ በብዛቱም ሆነ በወንጀል አፈጻጸሙ አስቃቂነት ከፍተኛ የክርስቲያን እልቂት የተካሄደው በምዕራብ ሐረርጌ በገለምሶ፣ አንጫር፣ ዳሮ ለቡ፣ ወፈ፣ ዳንሴ ወዘተ... ቦታዎች ብቻ ከ15,000 በላይ ክርስቲያኖች እንደተጨፈጨፉ እ.ኤ.አ በ1993 አውሮፓ ኅብረት አምስተርዳም የቀረበው የሃይማኖት ራይት ሪፖርት ተመዝግቧል፡፡ 5) በ1984 ዓ.ም. በአርሲ ክፍለ ሀገር አርባ ጉጉ፣ ጉና፣ በአርሲዬ ጆጂ፣ መርቲ በመሳሰሉት ከ12 በላይ የአርሲ አካባቢዎች የኦነግ ባንዲራን የያዙ የኦነግ ወታደሮች ክርስቲያን አባ ወራዎችን ለጥያቄ ትፈለጋላችሁ ብለው ሰላምታ በአፈሳ መልክ ሰበሰቧቸው፡፡ ከታፈኑ በኋላ ስለክርስትና መጥፎነት እና ስለእስልምና ሃይማኖት ትክክለኛነት ሰላምታ ሰበኳቸው፡፡ ከስብከቱ በኋላ እስልምና ያልተቀበሉትን ክርስቲያኖች ገበያ መሐል ላይ ማማ በመሥራት የተወሰኑ ወደ ማማው እንዲወጡ ያደርጉና «አላሁ አክበር» በሉ ወይም ሞትን ምረጡ!» በማለት ዙሪያቸውን መትረየስ ያጠማምዱባቸዋል። የፈሩ «አላሁ አክበር» ይልና መጽሐፍ ቅዱስ እየረገጠ የተዘጋጀለትን እስልምና ልብስ እየለበሰ ይወርዳል። ያልፈሩ እና አንልም ያሉት ግን ገበያ መሐል በመትረየስ መስዋዕት ይሆኑ ነበር። ሰዎችን ከመግደል በተጨማሪም አርሲ ብቻ ከ200 በላይ የክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል። 6)በወቅቱ በአርሲ ጆጂ ወረዳ ብቻ 6000 ቤቶች በቶሎማ ጋይተዋል። በአርባ ጉጉ፣ በጉና ወረዳ ሞላ ጊዮርጊስ በተባለገደል ብቻ 1000 ያላነሱ ክርስቲያኖች በሕይወት ወደ ገደል ተጥለዋል። 7) በተለያየ ጊዜ ከአርሲው ጭፍጨፋ ሸሽተው ከአሶሳ ወደ ናዝሬት ሲሸሹ የነበሩ በሺሕ የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች በኦነግ ወታደሮች ከመንገድ ተይዘው በጅምላ ተገድለዋል። የኦነግ ወታደሮች ወንዶች ሁሉ ብልታቸውን በመቁረጥ እና በሚስማር በማርደፍ ሲገድሉ፤ ሴቶችን ደግሞ በጅምላ ከደፈሩ በኋላ ማኅፀናቸው ውስጥ በመውሰድና እጅና እግራቸውን በምስማር በእንጨት ላይ መስቀለኛ መተው ይገድሉ ነበረ። የሚሉ ዘገንንጭ ሪፖርቶች በእነዚህ በተጠቀሱ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ይወጡ ነበር። እነዚህ ሪፖርቶች በቢ.ቢ.ሲ. ሲወጡ ከዘመኑ አንጻር የማይጠበቅ ነበርና መረጃው አውሮፓን አስደነገጠ። ይህ የቢ.ቢ.ሲ. ዜና ፖለቲካዊ ጦስ አለውና ገና ለዓለም አቀፍ ዕውቅና ይውተረተር የነበረውን የሽግግር መንግሥት አስቆጣው። አካባቢውን ያስተዳድር የነበረው የሽግግር መንግሥቱ አባል ጉዳዩን ለማጣራት ኃላፊነት ሲሰጠው «አጥንቼ አመጣሁት» ያለው ውጤት ግጭቱንና ግድያውን የካደ ሳይሆን በአካባቢው ኦሮሞ ነዋሪዎች እና በሰፋሪዎች መካከል የተነሳ መሆኑን አስረዳ። በሪፖርቱ ጊዜ ግን ግጭቱንም እንደ ተቆጣጠረው በመግለጽ በፌዴራል የሽግግር መንግሥት የማጣራቱን ውሳኔ ከለከለ። ነገር ግን የኦነግን እንቅስቃሴ በንቃት በመረጃ አታሼዎቻቸው ይከታተሉ የነበሩ የዓለም አቀፍ የሜዲያ ተቋማት የሆኑት የፈረንሳይ ኤጀንሲ ፍራንስ ፕሬስ እና ቢ.ቢ.ሲ. ይህን የኦነግ ሁለተኛ ጭፍጨፋ ወዲያው ደረሱበትና በማስረጃ አስደግፈው መረጃውን በዜና ለዓለም ሕዝብ አሰራጩት። በእነዚህ ዜና ዓለም ተቆጣ። ብዙ አገሮች በማውገዝ መግለጫ አወጡ። ዓለም ሁሉ በኢትዮጵያ ላይ ትኩረት አደረገ። በተለቀቁት የመረጃ ምስሎች በሁሉም የሚታወቀው የኦነግ አካባቢው