Eotc Task Force
Ir al canal en Telegram
7 369
Suscriptores
-524 horas
+267 días
+35130 días
Archivo de publicaciones
7 371
ይኽም የዚያኑ ዕለት(20/06/2018ዓ.ም) የተፈጸመ አረመኔያዊ ድርጊት ነው። አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብተው ድምፅ ማጉያውን ተጠቅመው ጨፍረው ሲያበቁ እሳት ቢለቀበት አልቃጠል ሲላቸው ይኸው እንደምትመለከቱት እህል ያለበትን መጋዘንና ደጀ ሰላሙን ሙሉ በሙሉ ።አውድመውታል።ለታሪክ ይቀመጥ።
7 371
#አርሲ_ሌለኛው _የጅምላ _መቀባር
ዘግይቶ የደረሰኝ ቪድዮ ነው።ይኽ በ20/06/2018 ዓ.ም በሽርካ ወረዳ ጃዊ ዋጬ ቀበሌ በሃይማኖታቸው ምክንያት በግፍ ከተጨፈጨፉት ከ 8 የኦርቶዶክሳውያን መካከል የ7 ሥርዐተ ቀብራቸው ነው።በ21/06/2018ዓ.ም በጃዊ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ነው የተቀበሩት። ሲኖዶሱ ግን አገዛዙ እንዳይቀየመው እነዚህን ሳያካትት ነው መግለጫ ያወጣው። በአገዛዙና በዓለም አቀፍ አክራሪዎች እየተደገፈ እያረደን ያለው ወሀቢያ ነው።አዎ ደግሜ እላለሁ እያረደን ያለው ወሀቢያ ነው።እነርሱ ጀነት እንገባለን ብለው ሲያርዱን እኛ ገዳዮቻችን ናችሁ ብለን በስማቸው ለመጥራት ለምን እናፍራለን? በፍፁም አናፍርም። የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ፦የሚገድላችሁ እንጂ የሚጠብቃችችሁ መንግሥት፣የሚያስገድላችሁ እንጂ የሚታደጋችሁ የቤተ ክርስቲያን መዋቅር እንደሌለ አይታችኋል እንደ ምሥራቅ አርሲ ከሦስት ዓመት በላይ ጩኻችሁ ሰሚ አጥታችኋል።ያላችሁ አማራጭ አንድና አንድ ብቻ ነው ።እሱም ምንድን ነው ካላችሁኝ ኀያሉን እግዚአብሔር ከፊታችሁ አስቀድማችሁ ራሳችሁን መከላከል ኅልውናችሁን ማረጋገጥ። አራት ነጥብ። ከዚህ ውጭ ሌላ የመፍትሔ አቅጣጫ የለም ።
ኢዮሳፍጥ ጌታቸው
7 371
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ይኽም የዚያኑ ዕለት(20/06/2018ዓ.ም) የተፈጸመ ነው አረመኔያዊ ድርጊት ነው። አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብተው ድምፅ ማጉያውን ተጠቅመው ጨፍረው ሲያበቁ እሳት ቢለቀበት አልቃጠል ሲላቸው ይኸው እንደምትመለከቱት እህል ያለበትን መጋዘንና ደጀ ሰላሙን ሙሉ በሙሉ ።አውድመውታል።ለታሪክ ይቀመጥ።
7 371
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+4
#አርሲ_ሌለኛው _የጅምላ _መቀባር
ዘግይቶ የደረሰኝ መረጃ ነው።ይኽ በ20/06/2018 ዓ.ም በሽርካ ወረዳ ጃዊ ዋጬ ቀበሌ በሃይማኖታቸው ምክንያት በግፍ ከተጨፈጨፉት ከ 8 የኦርቶዶክሳውያን መካከል የ7 ሥርዐተ ቀብራቸው ነው።በ21/06/2018ዓ.ም በጃዊ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ነው የተቀበሩት። ሲኖዶሱ ግን አገዛዙ እንዳይቀየመው እነዚህን ሳያካትት ነው መግለጫ ያወጣው። በአገዛዙና በዓለም አቀፍ አክራሪዎች እየተደገፈ እያረደን ያለው ወሀቢያ ነው።አዎ ደግሜ እላለሁ እያረደን ያለው ወሀቢያ ነው።እነርሱ ጀነት እንገባለን ብለው ሲያርዱን እኛ ገዳዮቻችን ናችሁ ብለን በስማቸው ለመጥራት ለምን እናፍራለን? በፍፁም አናፍርም። የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ፦የሚገድላችሁ እንጂ የሚጠብቃችችሁ መንግሥት፣የሚያስገድላችሁ እንጂ የሚታደጋችሁ የቤተ ክርስቲያን መዋቅር እንደሌለ አይታችኋል እንደ ምሥራቅ አርሲ ከሦስት ዓመት በላይ ጩኻችሁ ሰሚ አጥታችኋል።ያላችሁ አማራጭ አንድና አንድ ብቻ ነው ።እሱም ምንድን ነው ካላችሁኝ ኀያሉን እግዚአብሔር ከፊታችሁ አስቀድማችሁ ራሳችሁን መከላከል ኅልውናችሁን ማረጋገጥ። አራት ነጥብ። ከዚህ ውጭ ሌላ የመፍትሔ አቅጣጫ የለም ።
ኢዮሳፍጥ ጌታቸው
7 371
ዘግይቶ የደረሰኝ መረጃ
በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው ጅሃዳዊ ጥቃት አሁንም እንደቀጠለ ነው። በምሥራቅ አርሲ ዞን ጠና ወረዳ ቆሬ በሚባል ቦታ በሚኖሩ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ጥቃት ተፈጽሟል።ጥቃቱ የተፈጸመው ትናንት በ23/06/2018ዓ.ም ሌሊት ላይ ሲሆን የደረሰው ጉዳት መጠን ለጊዜው አልታወቀም። በዝርዝር መረጃው እመለሳለሁ።
7 371
በሽርካ ወረዳ ሁለት ወንድማማች አረጋውያን የሆኑ ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸው ተሰማ።
በዚህም እስከ አሁን በወረዳው ባለፉት ሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ 31 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸው ተገልጿል።
EOTCMK TV የካቲት 23 2018 ዓ.ም
በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት የኦርቶዶክሳውያን አሰቃቂ ግድያ መፍትሔ ሳይገኝለት አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል።
ለማኅበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን ጣቢያ በደረሰው መረጃ በትናንትናው ዕለት ከምሽቱ 4:00 ሰዓት ላይ ሀገረ ስብከቱ በሚገኘው በሽርካ ወረዳ ጢጆ ለቡ ቀበሌ የሚኖሩ ሁለት የ70ና 72 ዓመት ወንድማማች ኦርቶዶክሳውያን አረጋውያን መሳሪያ በታጠቁ ኃይሎች በተተኮሰባቸው ጥይት በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል።
የግድያው መነሻ ከሰሞኑ በወረዳው 21 የተገደሉት ኦርቶዶክሳውያን ጋር የተያያዘ ሲሆን ከበባ ተደርጎባቸው መገደላቸውን መረጃው አስነብቧል።
የተገዱሉት ምእመናን ሀብትና ንብረታቸው የተዘረፈባቸው ሲሆን በአሁኑ ሰዓትም በሀገረ ስብከቱ ከሚገኙ ገጠራማ አካባቢዎች ምእመናን ቀዬአቸውን ለቀው በመውጣት እየሸሹ እንደሚገኙም ተነግሯል።
በመረጃው እንደተገለጸው ባለፉት 3 ቀናት ማለትም በየካቲት 19፣20ና 22 በሀገረ ስብከቱ ውስጥ በተፈጸሙ የግድያ ተግባራት እስከ አሁን ከ30 በላይ ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል ተብሏል።
በተጨማሪም እስከ አሁን በሀገረ ስብከቱ ሥር ባለው የሽርካ ወረዳ ብቻ ከ164 በላይ ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸው የመረጃ ምንጫችን ነግረውናል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በተፈጸሙ ጥቃቶች በሕይወት ይኑሩ ወይም ይሙቱ የማይታወቁ በርካታ ምእመና እንዳሉም ተነስቷል።
የሁለቱ ወንድማማቾች ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት በጋለማ ገብረ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን መፈጸሙን በደረሰው መረጃ ለማወቅ ተችሏል።
በወረዳው እየተባባሰ የመጣው የኦርቶዶክሳውያን ግድያ ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኝ የሚመለከታቸው የመንግሥት የጸጥታ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ መተላለፉን በመረጃው ላይ ተጠቅሷል።
