Eotc Task Force
Ir al canal en Telegram
7 369
Suscriptores
-524 horas
+267 días
+35130 días
Archivo de publicaciones
7 372
• ለነገ ጠዋት…
"…ለነገ ጠዋት ከምስጋና በኋላ ርእሰ አንቀጽ አዘጋጅቼላችኋለሁ። ርእሰ አንቀጼ የኦሮሞ ወሀቢይ እስላም ላይ ያተኮረ ነው። ጠጠር ያለ ርእሰ አንቀጽ ነው።
"…በነገራችን ታች ኢትዮጵያን በመዳፉ ውስጥ እንዳስገባ ያህል እርግጠኛ የሆነው የኦሮሞ የወሀቢያ እስላም ቡድን ነገሮች አሁን ላይ በስሱ እየተበላሹበት ስለመሰለው እንጂ በአሰብ ወደብ ስም የኤርትራ የሀማሴን ኦርቶዶክሳውያንን ለመጨፍጨፍ እንደቋመጠ ነው።
"…በለፈው በትግራዩ ጦርነት የኤርትራው የጀብሃ ሴል በሻአቢያ ተደብቆ፣ የሶማሌ ጦርን አስከትሎ ከኤርትራ ወደ ትግራይ ገብቶ፣ ከኢትዮጵያ የኦትዮጵያው የኦሮሞ የወሀቢይ እስላም ከጽንፈኛ የጴንጤ ኃይል ጋር ተቀናጅቶ፣ አይነቄ፣ አይባንኔ፣ በጉን ኦርቶዶክሳዊ እየጋለቡ በትግራይ እና በዐማራ ክልል ከአንድ ሚልዮን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በጋራ ጨፍጭፈዋል።
"…በኤርትራ ቀድሞ የተፈጠረው ጀብሃ ነው። ዓረቦቹ ጀብሃን ፈጥረው ክርስቲያን የኤርትራ ትግሬ መጨፍጨፍ ሲጀምሩ ነው ክርስቲያን የኤርትራ ትግሬዎች ሻአቢያን መስርተው አጽንፈኛ እስላሙን ደምስሰው፣ ቅስሙን ሰብረው ሽባ አድርገው ያስቀመጡት። አሁን ያ የጀብሃ ሴል ከኢትዮጵያው ጽንፈኛ የኦሮሞ ወሀቢያ ሴል ጋር በመናበብ በወደብ ስም በኤርትራ ጦርነት ተከፍቶ ክርስቲያኑን ኤርትራዊ ከመበቀል ዱአ እያደረገ ነው። የኦሮሞ እስላምም ወደብ ወደብ የሚለው ዝም ብሎ አይደለም።
"…ባለፈው የኦርቶዶክስ ቄሶችን ሰብስባ ጉልበት ስታስም የነበረችዋ አዳነች አቤቤ ዛሬ የኦሮሞ እና የስልጤ የወሀቢያ እስላሞችን ሰብስባ እንዴት ስትለማመጣቸው እንደነበር ሲታይ በደንብ ነው መሳቅ የሚያምርህ። የኦሮሞ የወሀቢያ እስላም ሀገሪቷን ተቆጣጥሮ፣ ምስኪን ፅንፈኛ፣ ኦርቶዶክስ ጠል ጴንጤን እንደ ኮንዶ* እየተጠቀሙበት ነው። አንተባተቧት እኮ። በየ ንግግሯ አላሁ ወአክበር እያሉ አደነባበሯት። የሚገርመው ነገር ግን በመጨረሻ ኦርቶዶክሱ ራሱን ከፅንፈኛው የኦሮሞ እስላም ይከላከላል። ጭዳ የሚያደርጉት የጌታ ቸውን ልጆች ነው። የሱሳቸውም አይደርስላቸውም፣ አይታደጋቸውም። ጭዳ አልኩህ። በተለይ ደቡቡን ዕድሜ ሰጥቶን ለማየት ያብቃን።
"…የኢትዮጵያ አሁናዊ ገዢ ፓርቲ ዋናው ሊቀመንበሩ እና ምክትል ሊቀመንበሩ አቢይ አሕመድ አሊ እና አደም ፋራ እልል ያሉ ፀረ ዐማራ፣ ፀረ ኦርቶዶክስ የወሀቢይ እስላሞች ናቸው። አንድ በሉልኝ። የሀገሪቱ ገንዘብ ሚንስትር አህመድ ሺዴ እስላም ነው። ሁለት በሉልኝ። የሀገሪቱ የብሔራዊ መረጃ ደኅንነት ሚንስትሩ የግራኝ አሕመድ ዘር ነኝ ባዩ የስልጤ ወሀቢይ እስላሙ ሬድዋን ሁሴን ነው። ሦስት በሉ። የሰው ሽያጭ ክፍሏ፣ ለአረብ ሀገር የኦርቶዶክስ እና የዐማራ ሴቶችን ሽያጭ በሚንስትር ደረጃ የምታካሂደው፣ የምታቀላጥፈው ጅማ የተወለደች ስልጤዋ ሙፈሪያት ካሚል ዓለም በሙሉ በሽሬአ እስኪተዳደር ድረስ መጋደል አለብን ባይ ናት። አራት አላችሁ። ሌላው ቢቀር ሰላም በሌለው ሀገር የሰላም ሚንስትር ሆኖ የተሾመው እስላም ነው። ለዚህ ነው ኦርቶዶክሱ በአሩሲ ሲገደል መረጃ እንዳይወጣ የሚታፈነው። ለዚህ ነው መሪዎቹ ጴንጤና እስላሞች ስለሆኑ የኦርቶዶክሳውያን ሞት ግድ የማይሰጣቸው።
"…በመጨረሻም አሁን አዲስ አበባ ከምርጫው በኋላ ምንአልባት ተቃውሞ ከተነሣ ተብሎ በመሰጋቱ የወሀቢይ እስላሙ የአቢይ አሕመድ አገዛዝ ዐማራና ኦርቶዶክስን በነጨፍጨፍ ከፍተኛ ልምድ ያለውን፣ በቤኒሻንጉል የጎጃም ዐማራን ቀበሌ ሙሉ በመተከል ሲጨፈጭፍ፣ ሲያጨፈጭፍ የከረመውን፣ ከመተከል ሚሽኑን ሲጨርስ ወደ አጣዬ ሰሜን ሸዋ በመሄድ የሰሜን ሸዋ ዐማራን በኦሮሞ የወሀቢያ እስላም ሲያሳርድ፣ ሲያስጨፈጭፍ የነበረውን የደቡቡን የወሀቢይ እስላም የልጅ ልጅ ቡቸር ቡልጉውን ጄነራል አስራት ዲኔሮ አህመድን ከተደበቀበት አምጥቶ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አድርጎ ሾሞታል። ሁለት ምክትሎቹም እንዲሁ እስላሞች ናቸው። አዲስ አበባ እግዚአብሔር ይሁንሽ።
"…እኔ የምጽፈው እና የምናገረው ፅንፈኛውን ጴንጤ እና አክራሪ አሸባሪ ጽንፈኛ የኦሮሞ ወሀቢያ እስላሙን፣ አለቅላቂ፣ ገሌ የስልጤ የወሀቢያ እስላሙን ሲያስጨንቀው፣ ሲያደናብረው፣ በአንጻሩ ደግሞ የህዳር አህያው፣ የመጣ፣ የሄደው የሚጭነው፣ የአብርሃም በግ የዘመኑ ሀሞተ ቢስ፣ ሽንታም፣ በጭባጫ፣ አስመሳይ፣ ወኔቢስ፣ ሰው መሳይ በሸንጎ፣ አፈጻዲቁ ኦርቶዶክስ ነኝ ባይ ገተት ሲረግመኝ ይውል ያድራል። ኮተት። ይልቅ ንቃ። ለፅንፈኛ የወሀቢይ እስላም እና ለውሻ ፊት አይሰጥም። አይሮጥለትምም። አንት አስመሳይ አውደልዳይ ፈሪ ትነቃ እንደሆን በጊዜ ንቃ ኋላ እንዳትሆን የጽንፈኛ ወሀቢይ እስላም እንዳትሆን መጫወቻ ዕቃ። ጩኸታቸውን እርሳው፣ ጫጫታ፣ ለቅሶአቸውን ንቀህ፣ ትተህ ራስህን አዘጋጅ። ነግሬሃለሁ። እነርሱ መንግሥቱን ተቆጣጥረው ወገን ዘመድህን ከአሩሲ በጸጥታ፣ በዝምታ ጠራርገው ክርስቲያኑን አጽድተው ይኸው አድብተው ከአዲስ አበባም ሊያጸዱህ እየተዘጋጁልህ ነው። ዋጠው።
"…ለማንኛውም የነገ ሰው ይበለን። በነገው ርእሰ አንቀጻችን መካከለኛው ምሥራቅንም በስሱ እንጎበኘዋለን። የነዳጁ ጉዳይ፣ የነዳጁም መጥፋት ነዳጅ ለማይጠቀመው ለዐማራ ፋኖ ስለሚሰጠው ጥቅምም በስሱ እናወራለን።
• ይኸው ነው።
7 372
"አርሲ" በኢትዮጵያ የምትገኝ ጋዛ !!
አሳዛኙ የአርሲ ሲርካ ኦርቶዶክሳዊ ብላቴናው ግ*ድ*ያ😥
ለትምህርት ዩኒፎርም ለብሶ ከቤት ወጥቶ ከነደብተሩ ሜ*ዳ ላይ እንደ በግ ታ*ር*ዶ ቀረ።
"ዳንኤል የተባለ የአከባቢው ነዋሪ ከታች በቪድዮ እንደገለጸው ፋኖ ነው እየ*ገ*ለ*ደ ያለው የሚባለው ሀሰት መሆኑንና የንጹሃን የአርሲ ነዋሪዎችን የእ*ል*ቂ*ት ፕሮጀከት እየተከናወነ የሚገኘው በመንግስት የጸጥታ አካላት መሆኑን ገልጿል።
እስከ አሁን በድምሩ በአርሲ የተጨ*ፈ*ጨ*ፉ*ት ኦርቶዶክሳዊያን በቁጥር የታወቁት ከ 200 መቶ ከፍ ብለዋል ሀብት ንብረታቸው ቤታቸው የወደመባቸው እህሎቻቸው እና ከብቶቻቸው እንዲሁም የእርሻ መሬቶቻቸው የተወሰደባቸው ከአካባቢው የተሰደዱም እልፍ ናቸው የገዳዮቹ የመጨረሻ ትርፍ ክርስቲያኑን አፅድተው ከጨረሱ በኋላ ቤተክርስቲያናቸውን ወደ ራሳቸው የአምልኮ ቦታ በመቀየር ኦርቶዶክሳዊያን የሌሉባት አርሲን መፍጠር ክርስቲያን በሌለበት ቤተክርስቲያን ምን ያደርጋል ።
7 372
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
2 መዋቅራዊ ጥቃት(Structural Attacks)
2 .1 የመንግሥት እና የደህንነት ውድቀቶች (State and Security Failures)
✍መንግሥታት የሀይማኖት ነፃነትን ለመጠበቅና የዜጎችን ደህንነት ለማረጋገጥ ሕጋዊና ሥነ-ምግባራዊ ግዴታ አለባቸው። በኢትዮጵያ ግን በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንና አማኞቿ ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች ፦
© ትኩረት አይሰጣቸውም
©ለይስሙላ የማይበቃ ወይም ጥቂት የጸጥታ አካላትን ማሰማራት
© የጸጥታ አካላቱ ቢሰማሩም ኦርቶዶክሳውያን ላይ ጥቃት ሲፈጸም ድረሱሉን ሲሉአቸው " አልታዘዝንም" የሚል ምክንያት ነው የሚሰጡት
©ጥቃቶችን የአከባቢ ግጭት ወይም የማኅበረሰብ ግጭት በማለት እልቂታችንን ሸፋፍነው ያልፋሉ ©ኦርቶዶክስ እየተጠቃች አይደለም ብለው ይዋሻሉ ራሳቸውንም ከጥቃቱ ነጻ ያደርጋሉ ይኽን ሴራቸውን የሚያጋልጡ ኦርቶዶክሳውያንን ጸብ አጫሪዎች፣ጽንፈኞች፣የጠላት ተላላኪዎች ወዘተ...የሚሉ የሐሰት ታፔላዎችን ይለጥፉባቸዋል።
2.2 ሕጋዊና አስተዳደራዊ መገለል(Legal and Administrative Marginalization)
✍ የ መሬት የንብረት እና የአምልኮ ቦታዎችዋን መንጠቅ
✍ የቤተ ክርስቲያኑ ሕጋዊ ጥያቄዎች ይዘገያሉ ወይም ዉድቅ ይደረጋሉ
✍ ይህም ቤተ ክርስቲያኗ በተቋማዊ መንገድ ራሷን ለመከላከል ያላትን አቅም ያዳክማል
2.3 የሚዲያና የትርጓሜ መዋቅሮች(Media and Narrative Structures)
✍የሚዲያ አቀራረብ መዋቅራዊ ጥቃትን ለማስቀጠል ወሳኝ ሚና ይጫወታል።
✍በኦርቶዶክስ ማህበረሰብ ላይ የሚደርሰውን መከራ አሳንሶ ማየት፣ መረጃ ማዛበት፣ ወይም ፍጹም ዝምታ መምረጥ ።ይህ ከግሞ በሕዝብ ውስጥ የስሜት መደንዘዝ (desensitization) ያመጣል።
✍ጥቃቶችን ከሃይማኖታዊ መሠረታቸው በመለየት፣ የሚዲያ ትርጓሜዎች ቀጣይ ጥቃቶች በተዘዋዋሪ መንገድ እንዲቀጥሉ ያጽድቃሉ።
3 የርዕዮተ ዓለም ጥቃቶች(Ideological Targeting)
3.1 ኦርቶዶክስን ሕጋዊነት ማስወገድ
(Delegitimazation Of Orthodoxy)
የ ኢኦተቤክ በአንዳንድ የርዕዮተ-ሀሳብ ንግግሮች ውስጥ አሮጌ፣ ቆሞ ቀር፣ነፍጠኛ፣አሃዳዊት ከዘመናዊነት ጋር የማትሄድ ወይም ለብዝሃነት ጋር የማትመች ተቋም ተብላ ትከሰሳለች። እነዚህ ትርጓሜዎች የቤተ ክርስቲያኑን ታሪካዊ ሚና ያዋርዳሉ፤ መኖርዋንም እንደ እድገት መሰናክል እንጂ እንደ መሠረታዊ ተቋም አይቆጠሩትም።
3.2 የብሔራዊ ማንነት እንደገና መተርጎም(Redefinition Of National Identity)
የኢትዮጵያን ብሔራዊ ማንነት ከኦርቶዶክስ ርስትዋ ለመለየት የሚደረጉ ጥረቶች ከፍተኛ የርዕዮተ-ሀሳብ ለውጥን ያመለክታሉ። ምንም እንኳን ሴኩላር አስተዳደር የሕገ-መንግሥት መርህ ቢሆንም፣ ታሪካዊ የሃይማኖት አስተዋፅኦዎችን ማጥፋት ወይም ማስወገድ ገለልተኝነት ሳይሆን ባህላዊና መንፈሳዊ መንጠቅ (dispossession) ነው።
3.3 ውጭ የርዕዮተ-ሀሳብ ተፅዕኖዎች
(External Ideology Influences)
©ከውጭ የሚደገፍ የሃይማኖት አጥፊ ጽንፈኝነት(foreign Funded Relgious Extremism)
©ተሻጋሪ የርዕዮተ-ሀሳብ(Transnational Ideoligical Movement) እንቅስቃሴዎች
© ከውጭ የተነሱ ሴኩላር መዋቅሮች(Externally Driven Secular Or Political Frame Works)
✍ እነዚህ ተፅዕኖዎች የ ኢኦተቤክ በታሪክ የተጫወተችውን የአንድነት ሚና በመቃወም አንድ ላይ ይጣመራሉ የጋራ ጠላትም ያደርጓታል።
ኢዮሳፍጥ ጌታቸው
https://t.me/Eyo21e
7 372
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች ሥርዐታዊ፣መዋቅራዊና ርዕዮተ ዓለማዊ ናቸው ማለት ምን ማለት ነው?
1)ሥርዐታዊ ጥቃት (Systematic Attacks)
✍በሥርዐት የሚመራ ጥቃት ነው
✍ በተደጋጋሚ በንድፍ እና በተቀናጀ መልኩ የሚፈጸም ጥቃት ነው
1.1 የሥርዐታዊ ጥቃት ባህርይዎች
(Sytematic Attacks Behaviors)
1.1.1 ድግግሞሽና ጂኦግራፋዊ ስፋት(Repetition and Geographic Spread)
✍ በተመሳሳይና በተደጋጋሚ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ያካትታሉ፦ እነዚህም ፦የምዕምና እና የካህናት ግድያ፣አቢያተ ክርስቲያናት መፍረስ እና መቃጠል፣የገዳማት መፍረስ፣የቤተ ክርስቲያን ይዞታዎችን መንጠቅ እና ምዕመናን ማፈናቀልን ያካትታል።
✍ በተለያዩ ጂኦግራፋዊና አስተዳደራዊ አከባቢዎች ውስጥ ተመሳሳይ ክስተቶች መደጋገማቸው ስልታዊ እና የተቀናጀ ጥቃት መኖሩን ያመላክታል።
1.1.2ተመርጦ (ተለይቶ) የጥቃት ዒላማ መሆን (Selective Targeting)
✍ይኽ የሥርዐታዊ ግፍ(ጥቃት) ዋና መገለጫው ነው
✍ብዙውን ጊዜ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስትቃጠልና ስትፈርስ ካህናቶችዋና ምዕመናን ሲገደሉ ከርስት ጉልታቸው ሲፈናቀሉ ሌሎች ቤተ እምነቶች አይቃጠሉም ግድያም ስደትም አይደርስባቸውም
1.1.3 ያለ ተጠያቂነት እና በቀጣይነት ይፈጸማሉ ( Impunity and Continuity)
✍ ጥቃቶቹ ያለ ተጠያቂነትና በቀጣይነት ይፈጸማሉ
✍ መንግሥት ምርመራ ለማድረግ ይዘገያል ምርመራዎቹ ቢካሄዱም ሳይጠናቀቁ ይቀራሉ
✍ወንጀለኞችም ለፍርድ አይቀርቡም
✍ ጥቃቱን ለማስቆም ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ አለ መኖሩ ጥቃቱ ህጋዊ ይሆናል ኦርቶዶክስን ማጥቃትም በማኅበራዊ ሕይወት ውስጥ እንደ መደበኛ ነገር ተደርጎ ይቆጠራል
https://t.me/Eyo21e
ኢዮሳፍጥ ጌታቸው
ይቀጥላል...
7 372
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+2
ይኽ አረመኔያዊ ድርጊት በአማራ ወይም ትግራይ ክልል ቢሆን የተፈጸመው አስባችኋታል ምን ሊከሰት እንደሚችል፦
👉የአልሸባብ ህዋስ የሆነው የወሀቢያው መጅሊስ አረፋ እየደፈቀው "ጽንፈኛ ክርስቲያኖች ለህግ ይቅረቡ ካልሆነ እርምጃ እንወስዳለን" ይል ነበር
👉በመላ ሀገሪቱ ብሎም በውጭ ሀገራት ሳይቀር ሰላማዊ ሰልፍ ይደረግ ነበር
👉 እነ አልጄዝራ ዘገባ ይሰሩ ነበር
👉ቱርክና ግብፅ የዓረብ ሀገራት ሁሉ መግለጫ ይሰጡ ነበር
👉 እነ ሙጂብ አሚኖ፣እነ አሕመዲን ጀበል፣እነእነ ዑዝታዝ አቡበከር፣ሙራድ ታደሰ ፣እነ ያሲን ኑሩ በየሚዲያው የጅሃድ ቅስቀሳ ያደርጉ ነበር
👉እነ ጀዋር ሙሐመድ በእንግሊዘኛ ይፎክሩ ነበር
👉 የኦሮሚያው ቤተ ክህነቶች "በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ የተፈጸመውን አረመኔያዊ ድርጊት አጥብቀን እንቃወማለን"የሚል መግለጫ አውጥተው የገንዘብ ድጋፍ ያደርጉ ነበር
👉የመንግሥት ሚዲያዎች አሥር ጊዜ መላልሰው ይዘግቡት ነበር
👉 ጠቅላይ ሚንትሩም በመግለጫ ተቆጥተው የገንዘብ ድጋፍ ያደርጉ ነበር
👉እነ ሽመልስ አብዲሳ ቆሞ ቀሮች፣አሓዳውያን፣አንድ እምነት ባዮች፣ትምክህተኞች ወዘተ...የሚሉ ፉከራ አዘል መግለጫዎችን ይሰጡ ነበር
👉 ኢስላማዊ ፓርቲዎች ሁሉ የወግለጫ ናዳ ያወርዱብን ነበር
👉ሀገሪቱ በጽንፈኞች ድንፋታ በአንድ እግሧሯ ትቆም ነበር
ኦሮሚያ ላይ ሲሆን ግን ጠያቂ የለም።
ራሳችንን የምምናስደፍረውም የምናስከብረውም እኛው ነን።
https://t.me/Eyo21e
ኢዮሳፍጥ ጌታቸው
