LinkRise Solutions PLC™
Ir al canal en Telegram
የሰለጠኑና ክትትል የሚደረግላቸዉ የቤት አጋዦች፣ Professionals ሰራተኞች ለድርጅቶች፣ የጥበቃና የጽዳት አገልግሎት ...ከፈለጉ ሊንክ ራይዝ ሶሉሽንስ አለልዎት✅ 0916898969/0976851818 መገናኛ ገነት ኮሜርሻል 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ 309 ላይ እንገኛለን።
Mostrar másEtiopía14 679La categoría no está especificada
515
Suscriptores
+524 horas
+577 días
+17530 días
Archivo de publicaciones
🎉 ለአዲስ ተመራቂዎች እና ስራ ፈላጊዎች በሙሉ ታላቅ የምስራች! 🎉
የመጀመሪያ ስራዎን ለመጀመር የሚፈልጉ አዲስ ተመራቂ ነዎት? ወይስ ቀጣዩን ትልቅ የሙያ ምዕራፍ ለመጀመር የተዘጋጁ ስራ ፈላጊ?
ሊንክራይዝ ሶሉሽንስ (LinkRise Solutions) ለእናንተ የሚመጥኑ እጅግ በጣም ምርጥ የሆኑ አዳዲስ የስራ እድሎችን ይዞላችሁ መጥቷል። በዋናነት በማስተማር እና በተያያዥ የሙያ ዘርፎች ላይ ትኩረት በማድረግ፣ ብቃት ያላቸውን ባለሙያዎች እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ ካሉ ታዋቂ የትምህርት ተቋማት ጋር በይፋ ማገናኘት ጀምረናል! 🇪🇹
💼 እኛ የምንፈልጋቸው፡-
👉 ለሙያው ፍቅር ያላቸው መምህራን
👉 አዲስ ተመራቂዎች
👉 ደጋፊ እና ተያያዥ የስራ መደቦች ላይ መስራት የሚችሉ
🚀 ከሊንክራይዝ ሶሉሽንስ ጋር አብሮ መስራት ምን ጥቅም አለው?
⭐️ ቀጥተኛ የስራ ትስስር፦ እኛ በእርስዎ እና ስራተኞችን በሚፈልጉ ተቋማት መካከል ቀጥተኛ ድልድይ እንሆናለን።
⭐️ ተስማሚ ምርጫ፦ የእርስዎን ልዩ ችሎታ እና የትምህርት ዝግጅት በትክክል ከሚመጥን የስራ መደብ ጋር እናገናኛለን።
⭐️ የሙያ እድገት፦ ለሙያዊ እድገትዎ ትልቅ ዋጋ ከሚሰጡ ድርጅቶች ጋር በመሆን የስራ ህይወትዎን በልበ ሙሉነት ይጀምሩ።
📝 ለማመልከት ሊንኩን ይጠቀሙ
https://forms.gle/7uktp4vvNoKUKnLs8
📍 የቢሮ አድራሻ
📌 መገናኛ፣ ገነት ኮሜርሻል ቢቁ 309
📞 ያግኙን
☎️ ስልክ: 0916898969 ወይም 0976851818
📧 ኢሜይል: linkrisesolutions2018@gmail.com
🌐 ማህበራዊ ሚዲያ: Telegram: t.me/linkrisesolutions
#LinkRiseSolutions #JobOpportunities #AddisAbabaJobs #FreshGraduates #TeachingJobsEthiopia #EducationSector
መምህር ነህ? ሀላፊነትህን እንዴት እንደምትወጣ ታስባለህ? ታቅዳለህ? ተማሪዎችህሳ ግብረ መልሳቸዉ ምን ይመስላል?
ሊንክ ራይዝ ሶሉሽንስ የሰለጠኑ እና ክትትል የሚደረግላቸዉን መምህራን ለትምህርት ቤቶች ከማቅረብ ባሻገር በትምህርት ቤቶቻቸዉም አለያም የስልጠና ማዕከላችን መምህራን ብቁ የሚሆኑበትን መንገድ ጠቋሚ ስልጠናዎች እየሰጠ ይገኛል።
አብራችሁን መስራት የምትፈልጉ ትምህርት ቤቶች ባዮ ላይ ባለዉ ስልኮቻችን ደዉላችሁ ልታገኙን ትችላላችሁ።
ኑ አብረን የተሻዉን ትዉልድ ለነገ የመቅረጹን ሂደት እናቀላጥፈዉ👌
#linkrisesolutionsPLC #training
📍 የቢሮ አድራሻ
📌 መገናኛ፣ ገነት ኮሜርሻል ቢቁ 309
📞 ያግኙን
☎️ ስልክ: 0916898969 ወይም 0976851818
📧 ኢሜይል: linkrisesolutions2018@gmail.com
🌐 ማህበራዊ ሚዲያ: Telegram: t.me/linkrisesolutions
መምህር ነህ? ሀላፊነትህን እንዴት እንደምትወጣ ታስባለህ? ታቅዳለህ? ተማሪዎችህሳ ግብረ መልሳቸዉ ምን ይመስላል?
ሊንክ ራይዝ ሶሉሽንስ የሰለጠኑ እና ክትትል የሚደረግላቸዉን መምህራን ለትምህርት ቤቶች ከማቅረብ ባሻገር በትምህርት ቤቶቻቸዉም አለያም የስልጠና ማዕከላችን መምህራን ብቁ የሚሆኑበትን መንገድ ጠቋሚ ስልጠናዎች እየሰጠ ይገኛል።
አብራችሁን መስራት የምትፈልጉ ትምህርት ቤቶች ባዮ ላይ ባለዉ ስልኮቻችን ደዉላችሁ ልታገኙን ትችላላችሁ።
ኑ አብረን የተሻዉን ትዉልድ ለነገ የመቅረጹን ሂደት እናቀላጥፈዉ👌
#linkrisesolutionsPLC #training
📍 የቢሮ አድራሻ
📌 መገናኛ፣ ገነት ኮሜርሻል ቢቁ 309
📞 ያግኙን
☎️ ስልክ: 0916898969 ወይም 0976851818
📧 ኢሜይል: linkrisesolutions2018@gmail.com
🌐 ማህበራዊ ሚዲያ: Telegram: t.me/linkrisesolutions
Link Rise Solutions
+1
በራስገዝነት የሽግግር መመሪያ ተገምግመው 60 በመቶና ከዚያ በላይ የሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች በ2019 ዓ.ም ወደ ራስገዝነት ይሸጋገራሉ። - ትምህርት ሚኒስቴር
ትምህርት ሚኒስቴር ወደ ራሰገዝ ዩኒቨርሲቲ ሽግግር የሚገቡ ዩኒቨርሲቲዎች የዝግጅት ግምገማ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ለገለልተኛ ገምጋሚ ቡድኑ ሰጥቷል።
ዩኒቨርሲቲዎች በአዋጅ ቁጥር 1294/2015 መሠረት ወደ ራስገዝነት ሽግግር እንዲገቡ በርካታ ስራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን የከፍተኛ ትምህርት አስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
ዘጠኝ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በተዘጋጀው መስፈርት መሠረት የራሳቸውን ግለ ግምገማ በማድረግ ለትምህርት ሚኒስቴር ሪፖርት ማቅረባቸውን ጠቁመዋል።
በተቋማቱ ዝግጅት ላይ ግምገማ ለማድረግ ከዩኒቨርሲቲዎች በተውጣጡ ፕሮፌሰሮችና ሌሎች ምሁራን በትምህርት ሚኒስቴር የተቋቋመ ገለልተኛ ቡድን ወደ ሥራ እየገባ እንደሆነ ገልፀዋል።
ግምገማው ከሚካሔድባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ 60 በመቶና በላይ የግምገማ ውጤት የሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ ሽግግር ሒደቱ እንደሚገቡ መሪ ስራ አስፈጻሚው ጠቁመዋል።
የግምገማ ቡድን ወደ ተቋማቱ ከነገ ግንቦት 05/2018 ዓ.ም ጀምሮ በመሰማራት የግምገማ ሥራውን ይጀምራል ብለዋል።
ከ2019 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ወደ ራስገዝነት ሽግግር እንደሚያደርጉ ከሚጠበቁ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል መቐለ፣ ባሕር ዳር፣ ጎንደር፣ ጅማ፣ ሐዋሳ፣ አርባ ምንጭ፣ ሐረማያ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ይገኙበታል። #MoE
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#ExitExam
ከሰኔ 4 እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ ተማሪዎች በአስቸኳይ መረጃቸውን እንዲያረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
የማረጋገጥ ሥራው (Self Verification) ከ2-3 ደቂቃዎች ብቻ የሚወስድና የተፈታኞችን የትምህርት ሰነዶች ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር የሚያስችል ነው ተብሏል።
በመሆኑም ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች የFAN ቁጥራቸውን በመጠቀምና የግል መረጃ በማሟላት የራሳቸውን መለያ ማረጋገጫ ማጠናቀቅ ይጠበቅባቸዋል።
ተፈታኞች https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት ወደ Exit Examination በመቀጠልም Continue Verification የሚለውን በመጫንና የሚያስፈልገውን በመሙላት እንዲያረጋግጡ ጥሪ ቀርቧል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ/ም
Via @tikvahuniversity
🎓 Professional Research Advisory Services – Now Available
Link Rise Solutions offers structured, expert-led research consultation for:
• Undergraduate students
• Postgraduate students
• PhD candidates
Our approach ensures:
✔️ Strong research foundation
✔️ Methodological accuracy
✔️ Academic writing excellence
✔️ Timely completion
We don’t just guide — we help you produce high-quality, credible research.
📩 Contact us to schedule your consultation. via Telegram: @Link_Rise_solutions
LinkRise Solutions – Connecting Talent with Opportunity.
Join our telegram channel
https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0
#AcademicExcellence #ResearchConsultancy #LinkRiseSolutions
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቆናል።
በሌላ በኩል ፦
- የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም ➡️ ግንቦት 19 ኢድ አልአድሃ
- የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም
- የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም
- የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም ... ይሰጣል።
LinkRise Solutions – Connecting Talent with Opportunity.
Join our Telegram channel: https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0
#JobVacancy #TeachingJobs #SchoolJobs
Job Vacancy Announcement
A private school located in Ayat, Addis Ababa, is inviting qualified and motivated applicants for the following positions:
1. Mathematics Teacher (Grade 9–10)
2. Accounting Teacher (Grade 11–12)
Requirements:
Bachelor’s Degree or Master’s Degree in the relevant field (Mathematics or Accounting)
Strong subject knowledge and teaching skills
Prior teaching experience is an advantage
Good communication and classroom management skills
Location: Ayat, Addis Ababa
How to Apply:
Interested applicants are invited to apply by submitting their CV and relevant credentials via Telegram: @Link_Rise_solutions
LinkRise Solutions – Connecting Talent with Opportunity.
Join our Telegram channel: https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0
Recruitment is conducted on behalf of our partner school to strengthen their academic team with qualified educators.
#JobVacancy #TeachingJobs #SchoolJobs #AyatJobs #EducationJobs #HiringNow #EthiopiaJobs
🎓 Need help with your thesis or research?
Link Rise Solutions now provides Research Advisory Services for:
✔️ Undergraduate
✔️ Masters
✔️ PhD students
We support you with:
• Topic selection
• Proposal writing
• Data analysis
• Thesis writing guidance
📩 DM us to get started! via Telegram: @Link_Rise_solutions
LinkRise Solutions – Connecting Talent with Opportunity.
Join our telegram channel
https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0
#ResearchHelp #ThesisSupport #LinkRiseSolutions
🎓 Struggling with Your Research? We’ve Got You Covered!
Are you a Undergraduate, Graduate, or PhD student facing challenges in your research journey?
Link Rise Solutions is now offering Research Advisory & Consultation Services designed to support you at every stage.
✅ Topic selection & proposal development
✅ Research design & methodology guidance
✅ Data analysis support (quantitative & qualitative)
✅ Thesis & dissertation structuring
✅ Academic writing & editing support
✅ Ongoing mentorship until completion
💡 Whether you are starting or stuck in the middle — we help you move forward with clarity and confidence.
📍 Available for students across Ethiopia
📩 Contact us today to get personalized support via Telegram: @Link_Rise_solutions
LinkRise Solutions – Connecting Talent with Opportunity.
Join our telegram channel
https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0
👉 Start your research journey the right way!
#ResearchSupport #ThesisHelp #EthiopianStudents #AcademicSuccess #LinkRiseSolutions
JOB VACANCY ANNOUNCEMENT
We are hiring on behalf of our partner school for the following position:
### General Science Teacher
📍 Location: Koye
💼 Employment Type: Permanent
💰 Salary: Negotiable
Requirements:
* Degree or Diploma in General Science or related field (Biology, Chemistry, Physics, or Integrated Science)
* Prior teaching experience is preferred
* Strong subject knowledge and ability to deliver engaging lessons
* Good classroom management skills
* Commitment to student learning and professional ethics
How to Apply:
Interested applicants are invited to apply by submitting their CV and relevant credentials via Telegram: @Link_Rise_solutions
LinkRise Solutions – Connecting Talent with Opportunity.
Join our telegram channel
https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0
*Recruitment is conducted on behalf of our partner school to strengthen their academic team with qualified educators.*
#JobVacancy #GeneralScienceTeacher #TeachingJobs #SchoolJobs #KoyeJobs #EducationJobs #HiringNow #EthiopiaJobs
JOB VACANCY ANNOUNCEMENT
We are hiring on behalf of our partner school located in Ayat, on the way to Tafo for the following position:
#Female Accountant (School Admin Staff)
Employment Type: Permanent | Full-Time
Requirements:
* Proven experience as an Accountant in organizations/institutions (school experience is an advantage)
* Banking industry experience is not eligible for this position
* Strong knowledge of accounting principles and financial reporting
* Experience in budget preparation, payroll, and financial documentation
* Proficiency in accounting software and MS Office
* Good organizational skills and attention to detail
* Female candidates are encouraged to apply
Salary: Negotiable
Duty Station: Ayat (on the way to Tafo)
How to Apply:
Interested applicants are invited to apply by submitting their CV and relevant credentials via Telegram: @Link_Rise_solutions
LinkRise Solutions – Connecting Talent with Opportunity.
Join our telegram channel
https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0
#JobVacancy #AccountantJobs #SchoolJobs #AdminStaff #HiringNow #AyatJobs #TeachingSupport #EducationSector #EthiopiaJobs #FinanceJobs
የት/ቤት ዲስፕሊን ኮሚቴ አደረጃጀት መመሪያ እና በተግባር!
1. መግቢያ
ይህ መመሪያ በት/ቤት ውስጥ ሥነ-ሥርዓትን ለማስጠበቅ፣ የተማሪዎችን መብትና ግዴታ ለማክበር፣ እንዲሁም የት/ቤቱን ሰላምና የትምህርት ጥራት ለማሻሻል የሚያገለግል የዲስፕሊን ኮሚቴ አደረጃጀትን ይገልጻል።
2. ዓላማ
በት/ቤት ውስጥ የሚፈጠሩ የሥነ-ሥርዓት ጉዳዮችን በፍትሃዊነት መመርመር
ተማሪዎችን በማስተማር እና በመጠንቀቅ ወደ ጥሩ ባህሪ መመራት
የት/ቤት ህግና ደንብ እንዲፈጸም ማድረግ
3. የህጋዊ መሠረት
የትምህርት ፖሊሲና መመሪያዎች
የክልል/ዞን/ወረዳ ትምህርት መመሪያዎች
የት/ቤቱ የውስጥ ደንብ
4. የዲስፕሊን ኮሚቴ አባላት (አደረጃጀት)
የዲስፕሊን ኮሚቴ የሚከተሉትን አባላት ያካትታል፦
የት/ቤት ርዕሰ መምህር – ሰብሳቢ
ምክትል ርዕሰ መምህር – ምክትል ሰብሳቢ
የተማሪዎች ጉዳይ ኃላፊ -አባል
የመምህራን ተወካይ-አባል
የወመህ (PTA) ተወካይ-አባል
የተማሪዎች ምክር ቤት ተወካይ (ከተፈቀደ)
ጸሐፊ – ውሳኔና ሰነዶች ለመመዝገብ
5. የኮሚቴው ተግባርና ኃላፊነት
የዲስፕሊን ጉዳዮችን መቀበልና መመርመር
ተማሪውን እና አግባብ ያላቸውን አካላት ማዳመጥ
ተገቢ የዲስፕሊን እርምጃ መወሰን
የእርምጃውን አፈፃፀም መከታተል
የኮሚቴ ውሳኔዎችን መመዝገብ
ውሳኔ ሲወሰን ከአድሏዊ አሰራር መውጣት
6. የስብሰባ ሂደት
ኮሚቴው በአስፈላጊነቱ መሠረት ይሰበሰባል
ከአባላቱ ከፍተኛ እኩል መገኘት ያስፈልጋል
ውሳኔ በአብዛኛው ድምፅ ይወሰናል
7. የዲስፕሊን እርምጃዎች
እንደ ጉዳዩ ክብደት፦
ማስጠንቀቂያ (በቃል / በጽሁፍ)
ወላጅ መጠራት
ካውንስሊንግ/ምክር
ጊዜያዊ እገዳ
በመመሪያ የተፈቀደ ሌላ እርምጃ
ማስታወሻ: አካላዊ ቅጣት በማንኛውም ሁኔታ አይፈቀድም።
8. የተማሪ መብት
ራሱን የመከላከል መብት
በፍትሃዊ ሂደት ማዳመጥ
የተወሰነውን ውሳኔ ለመቃወም (አቤቱታ)
9. የመመዝገብና ሰነድ አያያዝ
ሁሉም ጉዳዮች በመዝገብ መመዝገብ
ሰነዶች በሚስጥርነት መጠበቅ
JOB VACANCY ANNOUNCEMENT
We are hiring on behalf of our partner school for the following position:
Amharic Teacher
📍 Location: Koye
💼 Employment Type: Permanent
💰 Salary: Negotiable
Requirements:
Degree or Diploma in Amharic Language, Literature, or related field
Teaching experience is preferred
Strong classroom management skills
Good communication and commitment to student learning
Professional ethics and responsibility
How to Apply:
Interested and qualified applicants are invited to submit their CV and relevant documents.
Recruitment is conducted on behalf of our partner school to support their academic team with qualified teachers.
#JobVacancy #AmharicTeacher #TeachingJobs #SchoolJobs #KoyeJobs #EducationJobs #HiringNow #EthiopiaJobs
LinkRise Solutions – Continuing Our Commitment to Teacher Development
LinkRise Solutions is proud to continue delivering impactful professional training programs for school teachers. Our recent training sessions focused on strengthening classroom practice, improving learner engagement, and enhancing professional standards across schools.
We believe sustainable school improvement begins with continuous capacity building. That is why our training programs are:
✔️ Context-based and needs-driven
✔️ Tailored to each school’s specific challenges and goals
✔️ Designed for Teachers, Students, Parents, and School Administrative Staff
✔️ Practical, interactive, and results-oriented
Every school has a unique environment, culture, and set of priorities. Our approach ensures that training is not generic, but customized to align with your institution’s context and development objectives.
We invite private and government schools, educational institutions, and stakeholders to partner with us and organize tailored training programs within your school or vicinity.
Let’s work together to strengthen educators, empower learners, and elevate the quality of education.
📩 Contact LinkRise Solutions to schedule a needs-based training program for your school.
Join our telegram channel
https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0
#LinkRiseSolutions #TeacherTraining #ProfessionalDevelopment #SchoolImprovement #QualityEducation
