ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea
Ir al canal en Telegram
የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ወደዱም ጠሉም የኃላ ታሪካችን በእኛ እጅ ይፃፋል። አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን)
Mostrar más2 923
Suscriptores
+3224 horas
+3727 días
+36630 días
Archivo de publicaciones
በመንዝ እና ግሼ አውራጃ የዕዙ ስምሪት አካላት የክላስተር አደረጃጀቶችን በመገምገም፡ በክላስተሩ የአባት አርበኞች ጦር መመስረቱ ተገለፀ!!
ጳጉሜ 03/2018 ዓ.ም
በመንዝ እና ግሼ አውራጃ ከአንድ ወር በፊት የተዋቀሩ ክላስተሮችንና አደረጃጀቶችን ወርሃዊ የስራ አፈጻጸም መገምገሙን የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው (5ኛ) ዕዝ የስምሪት ቡድን አስታወቀ።
ግምገማው በመንዝ እና ግሼ አውራጃ በሚገኙት ግራርአምባ እና ወጀድ ክላስተሮች ላይ የተካሄደ ሲሆን፣ በስራቸው የሚተዳደሩ ቀበሌዎችን ግልጽና ቀልጣፋ አሰራር በመከተል የህዝብ አገልግሎትን በማቀላጠፍ እንዲሁም የፍትህ ስርዓቱን በማሻሻል ረገድ የተከናወኑ ስራዎች ተገምግመዋል።
በርካታ ቀበሌዎችን እና አባት አርበኞችን ያቀፈው "ወዠድ ክላስተር" (014፣ 015፣ 016፣ 017፣ 018 እና 019) ቀበሌዎችን በቅንጅት ገምግሞ፡ ጠንካራና ግዙፍ፣ የአርበኞች ክፍለ ጦር መመስረቱን አስታውቀዋል።
የተመሠረተው የአርበኞች ክፍለ ጦሩ የአካባቢውን ሰላም ከመጠበቅ ባሻገር ለህልውና ትግሉ ስኬት ሚናውን እንደሚወጣ ተገልፆ፣ ይህ አዲስ የተመሰረተው ክፍለ ጦር በክብር በተሰዋው ታጋይ ስም " ካሳ አደፍርስ ክፍለ ጦር" ተብሎ ተሰይሟል።
ይሕ ክፍለ ጦር፡ ነብሮ ሻለቃ፣ልጅ ስዩም መኮንን ሻለቃና ሙላቱ ወልደሚካኤል ሻለቃዎችን በማጣመር የተዋቀረ ሲሆን፧ ለክፍለ ጦሩ ጠንካራና ታታሪ አመራሮችን ሠይሞ ተዋቅሯል።
በመጨረሻም ለክፍለ ጦሩ የተሰየሙት አመራሮች የተጣለባቸውን አደራ፡ የፍትህ እና የሰላም ማስከበር ኃላፊነት በቅንነት፣ በታማኝነትና በተጠያቂነት ለማገልገል ቃለ-መሀላ ፈጽመው ውይይቱ ተጠናቋል።
"ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!
"ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው (5ኛ) ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
አፋብን በላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ ዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር አጥናፋ ብርጌድ አባላትን ለማፈን በሌሊት የተንቀሳቀሰው የአገዛዙ ሚሊሻ በደረሰበት ድንገተኛ ምት ከፍተኛ ኪሳራ ደረሰበት!
ጷጉሜ 2/2018ዓ.ም
ከሌሊቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ በወገራ ወረዳ ልዩ ቦታው ብራ ታዲወስ የጠላት ኃይል አፋብን በላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ ዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር አጥናፋ ብርጌድ አባላት ላይ አፈና ለመፈጸም እንቅስቃሴ አድርጎ የነበረውን የጠላት ኃይል የመልሶ ማጥቃት እርምጃ 3 የኃይል አባላትን ሲደመሰሱ 9 ያህሉን ደግሞ ከቀላል እስከ ከባድ ቁስለኛ ሆነዋል።
በዚህ ድንገተኛ ምት የተደናገጠው የጠላት ኃይል በርካታ ንብረቶችን ጫማዎችን እና ትጥቆችን እያዝረከረከ ከአምባጊወርጊስ ከተማ ተጨማሪ የመከላከያ እና የአድማ ብተና ኃይል በማስገባት በብራ ታዲወስ እና ሰንበትየ ዙርያ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
በዚህ ድንገተኛ ምት ሽንፈት የደረሰበት ኃይል ተመስገን ጌታ የኋሌ የተባለ የ10 ዓመት ህፃን የተገደለ ሲሆን፣ በክረምት የግብርና እና የእንስሳት ጥበቃ ሥራ ላይ የነበሩ ከ28 በላይ ንፁሃን ዜጎች "የፋኖ ቤተሰብ ናችሁ" በሚል ሽፋን ታስረዋል።
ከነዚህ መካከል እድሜ ጠገብ አዛውንቶች፣ ሴቶች እና ህፃናት እንደሚገኙበትና የአርሶ አደሩ እንስሳት ጭምር ማለትም ከብት፣ በግ፣ ፍየልና ዶሮዎችን የማረድ እና የመዝረፍ ድርጊት ዘግናኝ ችግሮችን እየተፈጸመ መሆኑን መረጃውን ያደረሰን የክፍለ ጦሩ የህዝብ ግንኙነት ነው።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን በላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ
የአጣዬ ህዝብ በረጅም የጽናትና የመከራ ታሪኩ ውስጥ፣ በየዘመናቱ አብረውት ከበሉና ከአንድ ማህፀን ከወጡ የራሱ ወገኖች ብዙ ከሃዲዎችንና ባንዳዎችን አሳልፏል፤ ዛሬም ያሳልፋል፣ ነገም በታሪክ መዝገብ ውስጥ እያሳለፋቸው ይኖራል። ነገር ግን የዚህ ግለሰብ አረመኔያዊነትና ጭካኔ የተሞላበት ተግባር ግን ከማንኛውም የበደል ታሪክ በላይ ሆኖ የጠቅላላውን የአጣዬ ህዝብ ልብ በፅኑ ሀዘን የሚያደማ፣ ለመሸከም እጅጉን የሚከብድ መራራ እውነት ሆኗል።
ወደ ኤፍራታ ግድም ፣ ለነገ ተስፋ የነበሩ ምንም የማያውቁ ንጹሃን የአጣዬ ወጣቶችን ያሳድዳል፤ ያለ አንዳች ጥፋታቸው በእስር ቤት ውስጥ እያፈነ ያሰቃያቸዋል። በላባቸው ያፈሩትን ንብረት፣ ጥረታቸውንና መላ ጥሪታቸውን ያለ አንዳች ርህራሄ እያወደመ ይዘርፋል። በዚህ ብቻ ሳይበቃ፣ አእምሮ የሚጸየፋቸውን፣ ሰብአዊነትንና የህዝባችንን ክብር የሚያዋርዱ እጅግ አላስፈላጊና ዘጋቢ ስራዎችን ይፈጽማል።
ከሁሉም በላይ ግን የህዝቡን አንጀት የሚያቃጥለውና እንባን የሚያስቆርጠው የሴቶቻችን ሁኔታ ነው፤ የዚህ አበሳ ደራሽ የሆነውን የአጣዬን መልካም መልካም ሴቶች "ለመከላከል" በሚል መራራና አሳዛኝ ምክንያት፣ ፍላጎታቸውንና ክብራቸውን ረግጦ ለጀነራሎች በግዳጅ አሳልፎ ይሰጣል። ይህ በህዝባችን ላይ የደረሰ ውርደትና የእናቶቻችን እንባ ሰማይን የሚያንቀጠቅጥ ሀዘን ሆኖብናል።
እውነት ለመናገር ወንድሙ ካሳ በገዛ ወገኑና በአጣዬ ህዝብ ላይ የሚሰራው ይህ አረመኔያዊ ስራ እጅጉን ከባድ፣ ህመም የሚያበዛና የታገሱትን ድንበር ያለፈ ነው። ነገር ግን ከዚህ በላይ መከራውን ዝም ብሎ ማየት አይቻልም። ምንም ይሁን ምን ከምንም ነገር በላይ ለአማራና ለአጣዬ ህዝብ ህልውና፣ ክብርና ታሪክ የሚበልጥ የለም።
የአጣዬ ህዝብም ይህን መራራ ሀዘንና የበደል ጽዋ እያየ ከእንግዲህ እጁን አጣጥፎ አይቀመጥም፤ እኔም የዚህ ህዝብ አካል ነኝና በቀጥታ ወደ ስራ እገባለሁ። ከዚህ በኋላ ማን እንደሆንኩኝ፣ ለወገኔና ለህዝቤ የመቆም አቅሜ ምን ያህል እንደሆነ በተግባር አሳየዋለሁ! #Dave #Amhara
በፈቃዱ በላይ ክፍለ ጦር በወታደራዊ ብልሃትና ህዝባዊ ወገንተኝነት፡ አገዛዙ በግዳጅ ለጥይት ማብረጃ ያሰለፋቸውን ንጹሐን ዜጎች ሕይወት ታደገ!!
ጳጉሜ 02/2018 ዓ.ም
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት፣ መራቤቴ አውራጃ ደራ ወረዳ በሚገኘው ቱቲ ገብሮ (01 ቀበሌ) ሠቀዮ ጎጥ፣ ጨቋኙ የአበይ አህመድ አገዛዝ ወንበር አስጠባቂ የሚሊሻ ኃይል በህዝቡ ላይ የደቀነውን የግዳጅ ሰንሰለትና የጥይት ማብረጃ ሴራ የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው (5ኛ) ዕዝ፣ አፄ ዘርያዕቆብ ፩ኛ ኮር፣ በፈቃዱ በላይ ክፍለ ጦር አናብስቶች በላቀ ወታደራዊ ብልሃትና ጥበብ ማክሸፋቸውን የኮሩ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አስታወቀ።
ገዥውን ስርዓት እያገለገሉ የሚገኘው ሚሊሻ፣ ትናንት ምሽት በ01 ቀበሌ የሚሊሻ ጠርናፊ ሻለቃ መሪ አቶ ደረጀ ተምትም ጥሩምባ በማስነፋት፣ ህዝቡ ማለዳ ላይ ወደ ማሳ ወጥቶ አረም እንዲያርምለት ትዕዛዝ አውርደው፤ ይሕንን የግዳጅ ትዕዛዝ በማይቀበሉ አካላት ላይ የ2,000 (ሁለት ሺህ) ብር የገንዘብ ቅጣት እንደሚጣልበት በመግለፅ ከፍተኛ ማስፈራሪያና ማስጠንቀቂያ አስተላልፎ ነበር።
መረጃው በአግባቡ የደረሳቸው የበፈቃዱ በላይ ክፍለ ጦር የተሸረበውን ሴራ አስቀድሞ በመረዳት፣ ከከተማው ወጣ ብሎ በሚገኘው የአቶ ደረጀ ተምትም ማሳ አካባቢ ቀድሞ ስልታዊ ቦታ በመያዝ ደፈጣ አዘጋጅተው፤ ከተጣለበት የገንዘብ ቅጣት ለማምለጥ ማለዳ በልጁ ወደ ማሳው የተገደደውን ሕዝብ ያለምን ተኩስ ለመታደግ ተችሏል።
ጥበቃ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቅ የነበረው ሚሊሻ ህዝቡን አሳልፎ ወደ ማሳ በመላክ አፋፍ ተኩስ እዲከፈትባቸው ያደረገ ቢሆንም በተሳካ የመረጃ ክትትል ሕዝቡን ሰብሰቦ ግንዛቤ በመስጠት የጠላትን እቅድ ሳይሳካ እዲመለሱ ተደርጓል።መታደግ ተችሏል።
መረጃን ተጠቅማችሁ ላደረጋችሁት ወታደራዊና ፖለቲካዊ ጥበብ እጅግ እያደነቅን፣ እዲሕ አይነቱን የሴራ ፖለቲካ ግንዛቤውም ይሁን ጠላትን የመተባበር ፍላጎቱ ሳይኖረን በግዳጅና በቅጣት ማስፈራሪያ ተደርጎብን ነው ከዚሕ የተገኘንው ሲሉ ሃሳባቸውን ገልፀዋል።
" ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው (5ኛ) ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
መጥፎ ሰዎች እና እባብ የመመሳሰል ችግር የለባቸውም የማይለወጥ አንድ አይነት ባህሪያቸው በማይክሮ ሰከንድ መርዘው በደቂቃወች ውስጥ የመግደል አደገኛነት መለያቸው ነው።
ውድ የሰራዊታችን አባላትና አመራር ውስጠ ማንነታቸው በማይታወቅ የሰው እባቦች ተነድፎ ላለመውደቅ ዋነኛው መፍትሄ አስተውሎ በመራመድ ለጉዞአችን ልዩ ትኩረት በመስጠት ብቻ ነው። "እባብ ለመደ ተብሎ በኪስ አይያዝም" ገላጭ አባባል ነው። ክፉ ሰዎች አዘናግተው ክፉ ተግባራቸውን ከመፈፀም ላይመለሱ መራራትም ልክ አይሆንም። መጥፎ ሰውና እባብ ተፈጥሯቸው ሁለቱም በጸጥታ ይሳባሉ፡ ጥቃታቸውም ድንገተኛና መርዝ ያዘለ ነው።
የመጥፎ ሰው እና የእባብ ተመሳሳይ ባህሪያት
• እባብ በሳርና በድንጋይ መካከል ተሸሽጎ እንደሚድበሰብስ ሁሉ፡ መጥፎ ሰውም የእውነተኛ ማንነቱን (ክፋት) በውሸት ፈገግታና በለሰለሰ አንደበት ደብቆ ይንቀሳቀሳል።
• እባብ አደኑን ለመያዝ በጸጥታ እንደሚከታተልና አመቺ ጊዜ እንደሚጠብቅ፡ መጥፎ ሰውም የሰውን ድክመትና ምስጢር በጥንቃቄ ያጠናል። የቀረበህና የወደደህ የሚመስለው ጥቅም ለማግኘትና ጊዜውን ጠብቆ ለመውጋት ነው።
• የእባብ ዋነኛ መሳሪያው መርዙ እንደሆነ ሁሉ፡ የመጥፎ ሰው መርዝ ደግሞ ምላሱ ነው። ያመነከውና የተጠጋኸው መስሎህ ሳለ፡ ሳታስበው ከጀርባህ በሃሜት፡ በሴራና በክፋት ይወጋሃል።
• እባብን ያሞቀውና የተንከባከበው ሰው ቢኖር እንኳን ተፈጥሮውን ቀይሮ ከመንደፍ እንደማይመለስ ሁሉ፡ መጥፎ ሰውም የተደረገለትን መልካም ነገር አያውቅም።
ፍቅርና ደግነት ቢሰጡትም ክፋቱን ከመተግበር አይቆጠብም።
በአጠቃላይ፡ ከመርዛማ እባብ አጠገብ መቆም እንደሚያጋልጥ ሁሉ፡ ከመጥፎ ሰው ጋር የሚደረግ ቅርበትም ውሎ አድሮ ድርጅታዊ አላማን፣ የአንተን ህይወትንና ሰላምን መመረዙ አይቀርም። ይህ ፅሁፍ በራሳቸው ሰው ለተከዱ እና ከጀርባቸው ለተወጉ ለሁሉም አርበኞች ይሁን።
👉ከቅርቡ ያለውን ጓዱን ያልጠበቀ ትግል ከሩቅ ያለውን የተበተነ አማራ እንዴት ሊታደገው ይችላል!!!???
መልካም ግዳጅ በያላችሁበት!!
#አርበኛ #ዝናቡ #ልንገረው
መጥፎ ሰዎች እና እባብ የመመሳሰል ችግር የለባቸውም የማይለወጥ አንድ አይነት ባህሪያቸው በማይክሮ ሰከንድ መርዘው በደቂቃወች ውስጥ የመግደል አደገኛነት መለያቸው ነው። ውድ የሰራዊታችን አባላትና አመራር ውስጠ ማንነታቸው በማይታወቅ የሰው እባቦች ተነድፎ ላለመውደቅ ዋነኛው መፍትሄ አስተውሎ በመራመድ ለጉዞአችን ልዩ ትኩረት በመስጠት ብቻ ነው። "እባብ ለመደ ተብሎ በኪስ አይያዝም" ገላጭ አባባል ነው። ክፉ ሰዎች አዘናግተው ክፉ ተግባራቸውን ከመፈፀም ላይመለሱ መራራትም ልክ አይሆንም። መጥፎ ሰውና እባብ ተፈጥሯቸው ሁለቱም በጸጥታ ይሳባሉ፡ ጥቃታቸውም ድንገተኛና መርዝ ያዘለ ነው።
የመጥፎ ሰው እና የእባብ ተመሳሳይ ባህሪያት
• እባብ በሳርና በድንጋይ መካከል ተሸሽጎ እንደሚድበሰብስ ሁሉ፡ መጥፎ ሰውም የእውነተኛ ማንነቱን (ክፋት) በውሸት ፈገግታና በለሰለሰ አንደበት ደብቆ ይንቀሳቀሳል።
• እባብ አደኑን ለመያዝ በጸጥታ እንደሚከታተልና አመቺ ጊዜ እንደሚጠብቅ፡ መጥፎ ሰውም የሰውን ድክመትና ምስጢር በጥንቃቄ ያጠናል። የቀረበህና የወደደህ የሚመስለው ጥቅም ለማግኘትና ጊዜውን ጠብቆ ለመውጋት ነው።
• የእባብ ዋነኛ መሳሪያው መርዙ እንደሆነ ሁሉ፡ የመጥፎ ሰው መርዝ ደግሞ ምላሱ ነው። ያመነከውና የተጠጋኸው መስሎህ ሳለ፡ ሳታስበው ከጀርባህ በሃሜት፡ በሴራና በክፋት ይወጋሃል።
• እባብን ያሞቀውና የተንከባከበው ሰው ቢኖር እንኳን ተፈጥሮውን ቀይሮ ከመንደፍ እንደማይመለስ ሁሉ፡ መጥፎ ሰውም የተደረገለትን መልካም ነገር አያውቅም። ፍቅርና ደግነት ቢሰጡትም ክፋቱን ከመተግበር አይቆጠብም።
በአጠቃላይ፡ ከመርዛማ እባብ አጠገብ መቆም እንደሚያጋልጥ ሁሉ፡ ከመጥፎ ሰው ጋር የሚደረግ ቅርበትም ውሎ አድሮ ድርጅታዊ አላማን፣ የአንተን ህይወትንና ሰላምን መመረዙ አይቀርም። ይህ ፅሁፍ በራሳቸው ሰው ለተከዱ እና ከጀርባቸው ለተወጉ ለሁሉም አርበኞች ይሁን።
👉ከቅርቡ ያለውን ጓዱን ያልጠበቀ ትግል ከሩቅ ያለውን የተበተነ አማራ እንዴት ሊታደገው ይችላል!!!???
መልካም ግዳጅ በያላችሁበት!!
አርበኛ ዝናቡ ልንገረው
64ኛ ክ/ጦር በሽበል በረንታ ወረዳ በረንታ ቀጠና ከሚገኙ ርዕሰ መምህራን፣ ሱፐር ቫይዘርና፣ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ መ/ራንና ህዝባችን ጋር ጥልቅ ውይይት አካሄደ።
64ኛ ክ/ጦር ጶጉሜ 02/2018 ዓ.ም
~~~~~~~~~
ድርጅታችን አፋብን ለ2019 ዓ.ም በሁሉም ቀጠና ት/ት እንዲጀመር መግለጫ መስጠቱን ተከትሎ የአፋብን ቴወድሮስ 2ኛ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦና የወረዳ ጊ/መንግስት አመራሮች በሸበል በረንታ በረንታና አካባቢው ከሚገኙ መምህራን፣ ርዕሰ መምህራን፣ ሱፐር ቫይዘሮች፣ በቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ከሚገኙ መ/ራንና ህዝባችን ጋር ሰፊ ውይይት ተካሂዶል።
በውይይቱ መድረኩ ትምህርትን በተመለከተ በርካታ ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን በተነሱ ጥያቄዎች መልስ በመስጠት ለቅድመ ትምህርት ስራ መሰራት ያለባቸው ጉዳዩች በመድረኩ ተለይተዋል። በዚህም መሰረት በአገዛዙ ኃይሎች የፈራረሱ ክላሶችን፣ የተሰበሩ፣ ጠረንጼዛዎች፣ መንበሮች፣ ብላክ ቦርድና የመሳሰሉት የት/ት ቁሳቁሶች ተሟልተው በአጭር ግዜ አገልግሎት እንዲሰጡ ግንዛቤ ተሰጥቷል።
መድረኩን የመሩት የክ/ጦርና የወረዳ ጊ/መንግስት አመራሮች እንደተናገሩት ት/ቤቶች ከፖለቲካ ጣልቃ ገብነት ነጻ ማድረግ፣ የተማሪዎች ቅስቀሳ፣ ምዝገባ፣ መ/ራን ከቀበሌ ጊ/አስተዳደሮች ማገናኘት፣ ማህበረሰቡን ግንዛቤ መስጠት፣ አፋብን የሚያወርዳቸው የትምህርት መመሪያዎችና ደንቦችን በጠበቀ መልኩ መ/ራን ተጠሪነታቸው ለወረዳ ጊ/መንግስት መሆኑን፣ ተማሪዎች በአጭር ግዜ ወደ ት/ት ተቋማት እንዲገቡና በሸበል በረንታ ወረዳ ፋኖ በተቆጣጠረባቸው ነፃ ቀጠናዎች የሚገኙ ት/ቤቶች የመማር ማስተማር ሂደቱ በአስቸኳይ እንዲጀምሩ ትዛዝ ተላልፎል።
ጳጉሜ 02/2018 ዓ.ም
አፋብን ቴዎድሮስ 2ኛ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር ሕዝብ ግንኙነት
በቡልጋ በተደረገ ውጊያ ቡልጋ ክፍለ ጦር፡ በሪፐብሊካን ጋርድ ኃይል ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ማድረሱ ተገለፀ!!
ጳጉሜ 02/2018 ዓ.ም
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው (፭ኛ) ዕዝ፣ ከሰም ፪ኛ ኮር ቡልጋ ክፍለ ጦር ለከበባ በተንቀሳቀሰው የሪፐብሊካን ጋርድ ኃይል ላይ ከፍተኛ ድል መቀዳጀቱን የኮሩ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አስታወቀ።
የአገዛዙ ስልጣን ጠባቂ የተባለው ሪፐብሊክ ኃይል ከምንጃር አረርቲ ከተማ በመነሳት ወደ በረኸት ወረዳ መተህብላ ከተማ የወረዳው አመራሮችንና የስንቅ አቅርቦት (ሬሽን) ለማድረስ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ሳለ፣ በቡልጋ ክፍለ ጦር አባላት ባልተጠበቀ ጥቃት ከፍተኛ ኪሳራ አስተናግዷል።
ከምንጃር የተነሳው የአገዛዙ ኃይል ሜጢ በተባለው ልዩ ቦታ ላይ ሲደርስ ከባድ ኪሳራ አስተናግዷል። በተመሳሳይ ሰዓት ከመተህብላ ከተማ በመውጣት የመጣውን ኃይል ለመቀበል ተሬ በተባለ ቦታ በተደረገው የጨበጣ ውጊያ፣ ያልጠበቀው ጥቃት ስለደረሰበት ወደ ኋላ ለማፈግፈግ ተገዷል።
ከ10 ሰዓታት በላይ በፈጀው በዚህ ውጊያ በመንግሥት ኃይል በኩል ከተራ ወታደር እስከ መስመራዊ መኮንኖች ድረስ ሙትና ቁስለኛ መሆናቸው ተገልጿል። በዚሕም አንድ (01) ጥርጥር ክላሽንኮቭ ጠመንጃ ከነ ሙሉ ተተኳሹ መማረኩ ታውቋል።
በዚሕ አውደ ውጊያ ፋኖ በከፍተኛ የስነ-ልቦና የበላይነትና በላቀ ብቃት መጠናቀቁ ተጠቅሷል። እንደ ኮሩ ሕዝብ ግንኙነት ገለፃ፡ የተገኘው ድል በቀጣይ ዘመቻዎች ከፍተኛ የሞራል የበላይነት የሚሰጥ መሆኑን አክሎ ገልጾታል።
" ክብር ለትግሉ ሠማዕታት!
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው (፭ኛ) ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ትምህርት የማስጀመር ውይይቶች ተጠናክረው ቀጥለዋል!!
===================
.ቀን 2 /13/2018 ዓ/ም
አፋብን ድርጅታችን በ2019 ዓ.ም ትምህርት እንዲጀመር ባወጣው መመሪያ መሰረት የቴዎድሮስ 2ኛዕዝ 201ኛ ኮር74ኛ ክ/ጦር ስር የሚገኙትን
የእናርጅ እናዉጋ ወረዳ መምህራንን ገደብ ቀበሌ ቀጥረን ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
በዋናነት የመወያያ አጀንዳ ያደረግናቸዉ
1, የመማር ማስተማሩ ጉዳይ በተመለከተ ቅድመ ዝግጅትና ምዝገባን በተመለከተ
2,የመምህራንን ደንነት ከመጠበቅ አንፃር
3, የድርጅቱን ህጎች ከመፈፀምና ከማስፈፀም አንፃር ምን መሆን እዳለበት
4,የትምህርት ቤት ንብረቶችን በተመለከተ ከመሬት ጀምሮ ሌሎችንም ንብረቶች ማንን እደሚመስሉ
5,ትምህርት ቤቶች ያሉበትን አሁናዊ ሁኔታ ምን ላይ እዳሉና ምን መሆን እዳለባቸዉ በስፋት ተወያይተናል
_ በመምህራን በኩል ትምህር በመጀመሩ የአፋብንድርጅቱን አመስግነዉ እና በዚህም በጣም ደስተኛ መሆናቸዉን ገልፀዉልናል በቀጣይ የትኛዉንም ጫና ተቆቁመን እናስተምራለን የፋኖ ድርጅት የሚያወጣቸዉን ህጎችም እንቀበላለን አብረናቹህ እንሰራለንእንተጋገዛለን ብለዉ ስብሰባዉ ቀጣይም ይቀጥል በሚል ሀሳብ ሰጥተዉናል።
መረጃው ፦የእናርጅ እናውጋ ጊ/መንግስት ሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን ነው
አፋብን ቴዎድሮስ 2ኛ ዕዝ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር ህ/ግንኙነት
#አጋልጥ ሸር #ሸር !! ይሔ ሁሉ ፋኖን እና አማራን ሲራገም እና ሲራገጥ የሚውል "አራት እግር አሳማ" ነው ።
መሬት ላይ በወታደራዊ ኃይል የተሸነፈው ብልፅግና በማህበራዊ ሚዲያ የፋኖ አመራር ስም ማጥፋት እና አጀንዳ መስጠት ላይ ያሰማራቸው እነዚህ የፌስቡክ ገፆች ናቸው ።
የፌስቡክ አካውንቶች ዝርዝር፦
1. Ethio Mereja
2. ስንቅ
3. ሁሴን ገዳ ከኦሮሚያ
3. Lula Kebede
4. ሀገሬን
5. Sebona Eliyas Tofik
6. Ethio Daily Media
7. ፍቅርተ ይበልጣል
8. Edu Lala
9. Yene Ethiopia
10. Ethio Intercept
11. Ardi Info
12. Meron Tadesse
13. Asmera Press
14. ዲጅታል ኢትዮጵያ
15. Addis Zemen
15. Selam mulugeta
16. ጥቁር አንበሶች
17. Ethio Press
18. Addis view አድስ እይታ
19. Nardos Page
20. Gohe tv ጎህ ቲቪ
21. ወደ ፍቅር ጉዞ ተያይዞ
22. ጎንደር ፋሲለደስ
23. hagere zena
24. የፍቅር መንገድ
25. Fast Mereja ፈጣን መረጃ
26. Solomon Gumba
27. Ethiopiya Adane
28. Sheger press
29. የሰላም ዘብ
30. Melat Bekele
31. Beti Tesfaye
32. Eden Hagose
33. Liya Eshetu
34. Eden Tamerat
35. አማኑኤል አወቀ
36. O U R Raya
37. One Ethiopia
38. Kelemu Taddele
39. ኢትዮፒድያ ዜና
40. Obbo Chidessa Odda 41. Sis Press
42. Betty Gullele
43. የበለፀገች ኢትዮጵያ
44. Ethiopia voice
45. Gullale post
46. Lucy media
47. Maski Bekele
48. Saroon
49. Dz Ethio
50. የኛ info
51. Meri konjoooo
52. Zemed Mekonnen
53. ጧፈኛ
54. Gondar Times
55. ብሌን ሰለሞን
56. Msgei
57. ጉና ክምር ድንጋይ
58. ሰላም ለሃገሬ
59. አቦል መረጃ
60. ሰላም ለኢትዮጵያ
61. Helen Sisay
62. Nafkot Tesema
63. Thomas Jejaw
64. Abiti Ankober
65. ሮዛ ፍቅር
66. Melat Bekele
67. እውነተኛ ፋኖ
68. Wollo Gerado
69. መልህቅ የመረጃ ምንጭ
70. Yordanos Tekeste
71. Ethiopian Insight
72. Hibist Kefyalew
73. Sonan Press
74. Bole Times
75. Assab Ethiopia
76. በጌምድር-ጎንደር
77. Hiwot A Feleke
78. Meles Bisrat
79. Ethio Intercept
80. ብላቴናው ንጉስ
81. Helen Getachew
82. Tesfayehun Seme
83. Amhara Post
84. Beza Kebede
85. Bilen Mesfin
86. ጯሂት ጎርጎራ
87. Selam Alemu
88. ዲጂታል ኢትዮጵያ
89. Sonan press press
90. Pro peace press
91. Eden Nigussie
92. የሸገር ልጆች
93. የመደመር ትውል
94. አርጎባ ወሎ ጀበርቲ
95. ጀበርቲ አርጎባ አገር
96. Meron Tsegaye
97. Selam Adan
98. Medener
99. Mekides Melaku
100. Meri Konjoo
101. Geda Moti
102. ዝምተኛው ንጉስ መደመር
103. Amihara Fano
104. Wubit Seyoum Gashaw
105. አንድ አምሓራ
106. Semira Jamal
107. Tizta Melaku
108. Miser Dagne
109.አገው ነኝ
110. Lasta Agew
111. Kidist Nega 11. የውብዳር አረጋ
112. Shebelaw Getachew
113 .ዲጂታል ጦቢያ
114. Helen Tesfa
115. ቡሬ ዳሞት ፋኖ
116. Tigist Kefale
117. Tg Love Andebt B Ali
118. እውነታ ሚድያ
119. Ethio press
120. ቀይ ባህር
121. ተዋበች ጎንደር
122. Nigat Nigat
123. አፍሮ ሚድያ
124. Selam Fentie
125. Zemed Mekonen
126. ድጅታል ፋኖ-digital fano
127. ፈጣን መረጃ
128. Dibora Mekonen Atinafu
129. Burie Damot Fano
130. Addis View አድስ እይታ
131. ጎጃሜዋ መቅደስ
132. ብሌን
133. Helina Alebachew
134 .ፀረ ሌባ ፀረ ሌባ
135.GoJam GoJam
136.Dered Der
137.ጣዝማ ማር
138. ኢትዮጵያMekete
139.Endalamawealama
140.Quarite Press
141.Nile Bluile
142.Bekalu Yehuala
143.Yehuala Yehu
144.Mihret Abewa
145.አብዱሮህማን ኢብራሂም
146.ስዩም ይዘንጋው ድንቁ
147.Indo Amhara
148.Amha Mulat
149.Addis Fikrte
150.AlemuTigist
151.Zelalem Sisay
152.Baynesagn Fentie
153.ሀሴት አየለ
154.አባይ ሚዲያ
155.ራያ ራዩማ
156.ወልቃይት ጠገዴ አማራ
157.ጦሳ ሚዲያ
158. Ghone Forces
159.Raya prayss
160.ጎጃም አማራ.....ይቀጥላል
ከብልፅግና ገንዘብ የሚከፈላቸው ናቸው ።
ሌሎችን ለቅሞ ማጋለጡ ተጠናክሮ ይቀጥላል ።
ድል ለጀግናው አማራ
ድል ለጀግናው ፋኖ
ፍኖተ-አማራ ሚዲያ ወቅታዊና ትኩስ የፋኖ እንቅስቃሴን መረጃን ከግንባር ሁነን በአራቱም ማዕዘን እየሰራን እንገኛለን።
ለሁሉም አማራ ተደራሽ እንሆን ዘንድ እየሰራን እንገኛለን የበኩሉዎን አስተዎፆ የቴሌግራም ቻናላችን ጆይን ሸር አድርጉ አድራሻችን👇👇👇👇 ‼️
https://t.me/httpsuYkZrGfSZrNjNjFk
